S4I6L Telegram 75
ከእግዚአብሔር አባታችን ከጌታም ከኢየሱስ
ክርስቶስ ጸጋና ሰለም ለእናተ ይሁን።
"የትንሣኤው በረከት በሕይወታችን ውስጥ"
1/የመጀመሪያው በረከት፦አለመቻል አይኖርም
ሁሉም ነገር ይቻላል! የሚለው ነው። ሰዎች
በሥራ መስኮቻቸው ውስጥ የሚችሉትን ሁሉ
ያደርጋሉ። በእግዚአብሔር ፊት ሲቆሙ ግን
የሚሠሩት ሥራና ያለቸው እውቀት ሙሉ ለሙሉ
ሰለሚቆም ለመሥራት የሚሞክሩት ሙከራ ሁሉ ጥቅም አይኖረውም።
ይህ ከምተ በኋላ በመቃብር ውስጥ ለአራት
ቀናት የቆየው የአልአዛር እህቶች የማርያምና
የማርታ ስሜት ነበር ፡ስለ አልአዛር እንዲህ ተብሎ ነው የተጻፈው፦"የሞተውም እኅት ማርታ
ጌታ ሆይ ከሞተ አራት ቀን ሆኖታልና አሁን ይሸታል አለቸው"ዮሐ 14:39።
መድሐኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ይህን ሰው ከሞት ሲያስነሰው የማይችል ነገር እንደሌለ
እርግጠኞች ሆነዋል። ክርስቶስ አልአዛርን ካስነሣው በኋላ ይህ አልአዛር ተመልሶ ቢሞትም እስከ አሁን ድርስ አልተነሳም። ይህ
ይህን እንጂ መድሐኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ
በራሱ ትንሣኤ ሞትን ድል ነሥቶታል አስከ
ዘለዓለም ድረስ አጥፍቶታል። የጌታችን
የኢየሱስ ክርስቶስ ትንሣኤ ዘላለማዊ ስለሆነ
ከዚህ ትንሣኤ ቦኋላ ሞት የለበትም።
ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ የዚህን ትንሣኤ ኃይል ስለ ተመለከተ"ሞት ሆይ መውጊያህ የት
አለ? ሲኦል ሆይ ድል መንሣትህ የት አለ? "
1ኛ ቆሮ 15:55 በማለት ተናግሯል።
በእርግጥም ሞት ስለ ተንኮታኮተ ማንኛውም
ነገር የሚችል ሆኗል። ሰዎች ያመኑት ሁሉን
ማድረግ የሚችለውን እግዚአብሔርን ሁሉን
ነገር ማድረግ የሚችል መሆኑን ብቻ ሳይሆን
ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ እንደ ተናገረው
ሰዎችም በእርሱ ኃይል ሰጪነት ሁሉንም ነገር
ማድረግ እንደሚችሉ እንዲህ በማለት አስረግጦ ገልጧል፦"ኃይልን በሚሰጠኝ
በክርስቶስ ሁሉን እችላለሁ። " ፊሊጵ 4:13
ከዚህ ቀደም ብሎ ሲናገረም"...እርሱን የትንሣኤውን ኃይል እንዳውቅ...."ፊሊጵ 3:10
መጽሐፍቅዱስ ስለ አለመቻል በወጣው
መመሪያ ውስጥ እንዲህ የሚል ተጽፎ እናነባለን"...ለሚያምን ሁሉ ይቻላል... "ማር 9:23 በማለት ጌታ ተናግሯል። ስለዚህ የትንሣኤውን ኃይል እንዳውቅ ካለ ቅ.ጳውሎስ
በትንሣኤው የተገኘ በረከት አንዱ ሁሉን መቻል
ነው። ይህንን ያደረግልን አምላካችን የተመሰገነ
ይሁን። መልካም ጊዜ ተባረኩ።



tgoop.com/S4i6l/75
Create:
Last Update:

ከእግዚአብሔር አባታችን ከጌታም ከኢየሱስ
ክርስቶስ ጸጋና ሰለም ለእናተ ይሁን።
"የትንሣኤው በረከት በሕይወታችን ውስጥ"
1/የመጀመሪያው በረከት፦አለመቻል አይኖርም
ሁሉም ነገር ይቻላል! የሚለው ነው። ሰዎች
በሥራ መስኮቻቸው ውስጥ የሚችሉትን ሁሉ
ያደርጋሉ። በእግዚአብሔር ፊት ሲቆሙ ግን
የሚሠሩት ሥራና ያለቸው እውቀት ሙሉ ለሙሉ
ሰለሚቆም ለመሥራት የሚሞክሩት ሙከራ ሁሉ ጥቅም አይኖረውም።
ይህ ከምተ በኋላ በመቃብር ውስጥ ለአራት
ቀናት የቆየው የአልአዛር እህቶች የማርያምና
የማርታ ስሜት ነበር ፡ስለ አልአዛር እንዲህ ተብሎ ነው የተጻፈው፦"የሞተውም እኅት ማርታ
ጌታ ሆይ ከሞተ አራት ቀን ሆኖታልና አሁን ይሸታል አለቸው"ዮሐ 14:39።
መድሐኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ይህን ሰው ከሞት ሲያስነሰው የማይችል ነገር እንደሌለ
እርግጠኞች ሆነዋል። ክርስቶስ አልአዛርን ካስነሣው በኋላ ይህ አልአዛር ተመልሶ ቢሞትም እስከ አሁን ድርስ አልተነሳም። ይህ
ይህን እንጂ መድሐኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ
በራሱ ትንሣኤ ሞትን ድል ነሥቶታል አስከ
ዘለዓለም ድረስ አጥፍቶታል። የጌታችን
የኢየሱስ ክርስቶስ ትንሣኤ ዘላለማዊ ስለሆነ
ከዚህ ትንሣኤ ቦኋላ ሞት የለበትም።
ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ የዚህን ትንሣኤ ኃይል ስለ ተመለከተ"ሞት ሆይ መውጊያህ የት
አለ? ሲኦል ሆይ ድል መንሣትህ የት አለ? "
1ኛ ቆሮ 15:55 በማለት ተናግሯል።
በእርግጥም ሞት ስለ ተንኮታኮተ ማንኛውም
ነገር የሚችል ሆኗል። ሰዎች ያመኑት ሁሉን
ማድረግ የሚችለውን እግዚአብሔርን ሁሉን
ነገር ማድረግ የሚችል መሆኑን ብቻ ሳይሆን
ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ እንደ ተናገረው
ሰዎችም በእርሱ ኃይል ሰጪነት ሁሉንም ነገር
ማድረግ እንደሚችሉ እንዲህ በማለት አስረግጦ ገልጧል፦"ኃይልን በሚሰጠኝ
በክርስቶስ ሁሉን እችላለሁ። " ፊሊጵ 4:13
ከዚህ ቀደም ብሎ ሲናገረም"...እርሱን የትንሣኤውን ኃይል እንዳውቅ...."ፊሊጵ 3:10
መጽሐፍቅዱስ ስለ አለመቻል በወጣው
መመሪያ ውስጥ እንዲህ የሚል ተጽፎ እናነባለን"...ለሚያምን ሁሉ ይቻላል... "ማር 9:23 በማለት ጌታ ተናግሯል። ስለዚህ የትንሣኤውን ኃይል እንዳውቅ ካለ ቅ.ጳውሎስ
በትንሣኤው የተገኘ በረከት አንዱ ሁሉን መቻል
ነው። ይህንን ያደረግልን አምላካችን የተመሰገነ
ይሁን። መልካም ጊዜ ተባረኩ።

BY የ እግዚአብሔር እና የድንግል ማርያም ልጆች


Share with your friend now:
tgoop.com/S4i6l/75

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

bank east asia october 20 kowloon Ng Man-ho, a 27-year-old computer technician, was convicted last month of seven counts of incitement charges after he made use of the 100,000-member Chinese-language channel that he runs and manages to post "seditious messages," which had been shut down since August 2020. In the next window, choose the type of your channel. If you want your channel to be public, you need to develop a link for it. In the screenshot below, it’s ”/catmarketing.” If your selected link is unavailable, you’ll need to suggest another option. How to Create a Private or Public Channel on Telegram? Ng was convicted in April for conspiracy to incite a riot, public nuisance, arson, criminal damage, manufacturing of explosives, administering poison and wounding with intent to do grievous bodily harm between October 2019 and June 2020.
from us


Telegram የ እግዚአብሔር እና የድንግል ማርያም ልጆች
FROM American