ETCONP Telegram 10664
👉ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የገዳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ግንባታን አስጀመሩ

🚧ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የገዳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ግንባታን በዛሬው ዕለት በይፋ አስጀምረዋል።

✳️የገዳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ግንባታው የተጀመረው በአዳማ እና ሞጆ ከተሞች መካከል በምትገኘው ሉሜ ወረዳ ነው።

✳️የኢኮኖሚ ዞኑ ሀገራዊ የኢኮኖሚ ሪፎርምን፣ የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ሪፎርምን እና የአነስተኛ ቢዝነስ እንቅስቃሴዎችን ለማጎልበት እንዲሁም የማይበገር የኢኮኖሚ ስትራቴጂ ለመገንባት ታስቦ በጨፌ ኦሮሚያ ውሳኔ መሠረት ወደ ሥራ የገባ ነው።

✳️የገዳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ፕሮጀክት ዋና ዓላማም በሺዎች ለሚቆጠሩ ወጣቶች የሥራ ዕድል መፍጠር፣ በአፍሪካ ደረጃ ተወዳዳሪ የሆነ የንግድ ማዕከል መገንባት እንዲሁም የአፍሪካ የፋይናንስ ማዕከል በመሆን የቀጣናውን ኢኮኖሚ ፈጣን እና ጠንካራ ማድረግ ነው።

✳️የፕሮጀክቱ ግንባታ ከ24 ሺህ ሔክታር በላይ በሆነ መሬት ላይ የሚከናወን እንደሆነም የኦሮሚያ ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ መረጃ ያመለክታል።

@etconp



tgoop.com/ETCONp/10664
Create:
Last Update:

👉ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የገዳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ግንባታን አስጀመሩ

🚧ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የገዳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ግንባታን በዛሬው ዕለት በይፋ አስጀምረዋል።

✳️የገዳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ግንባታው የተጀመረው በአዳማ እና ሞጆ ከተሞች መካከል በምትገኘው ሉሜ ወረዳ ነው።

✳️የኢኮኖሚ ዞኑ ሀገራዊ የኢኮኖሚ ሪፎርምን፣ የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ሪፎርምን እና የአነስተኛ ቢዝነስ እንቅስቃሴዎችን ለማጎልበት እንዲሁም የማይበገር የኢኮኖሚ ስትራቴጂ ለመገንባት ታስቦ በጨፌ ኦሮሚያ ውሳኔ መሠረት ወደ ሥራ የገባ ነው።

✳️የገዳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ፕሮጀክት ዋና ዓላማም በሺዎች ለሚቆጠሩ ወጣቶች የሥራ ዕድል መፍጠር፣ በአፍሪካ ደረጃ ተወዳዳሪ የሆነ የንግድ ማዕከል መገንባት እንዲሁም የአፍሪካ የፋይናንስ ማዕከል በመሆን የቀጣናውን ኢኮኖሚ ፈጣን እና ጠንካራ ማድረግ ነው።

✳️የፕሮጀክቱ ግንባታ ከ24 ሺህ ሔክታር በላይ በሆነ መሬት ላይ የሚከናወን እንደሆነም የኦሮሚያ ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ መረጃ ያመለክታል።

@etconp

BY Ethiopian Construction Work Professionals - ETCONp





Share with your friend now:
tgoop.com/ETCONp/10664

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

On June 7, Perekopsky met with Brazilian President Jair Bolsonaro, an avid user of the platform. According to the firm's VP, the main subject of the meeting was "freedom of expression." Some Telegram Channels content management tips Done! Now you’re the proud owner of a Telegram channel. The next step is to set up and customize your channel. The group’s featured image is of a Pepe frog yelling, often referred to as the “REEEEEEE” meme. Pepe the Frog was created back in 2005 by Matt Furie and has since become an internet symbol for meme culture and “degen” culture. Click “Save” ;
from us


Telegram Ethiopian Construction Work Professionals - ETCONp
FROM American