tgoop.com »
United States »
Ethiopian Construction Work Professionals - ETCONp »
Telegram web »
Post 10664
👉ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የገዳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ግንባታን አስጀመሩ
🚧ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የገዳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ግንባታን በዛሬው ዕለት በይፋ አስጀምረዋል።
✳️የገዳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ግንባታው የተጀመረው በአዳማ እና ሞጆ ከተሞች መካከል በምትገኘው ሉሜ ወረዳ ነው።
✳️የኢኮኖሚ ዞኑ ሀገራዊ የኢኮኖሚ ሪፎርምን፣ የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ሪፎርምን እና የአነስተኛ ቢዝነስ እንቅስቃሴዎችን ለማጎልበት እንዲሁም የማይበገር የኢኮኖሚ ስትራቴጂ ለመገንባት ታስቦ በጨፌ ኦሮሚያ ውሳኔ መሠረት ወደ ሥራ የገባ ነው።
✳️የገዳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ፕሮጀክት ዋና ዓላማም በሺዎች ለሚቆጠሩ ወጣቶች የሥራ ዕድል መፍጠር፣ በአፍሪካ ደረጃ ተወዳዳሪ የሆነ የንግድ ማዕከል መገንባት እንዲሁም የአፍሪካ የፋይናንስ ማዕከል በመሆን የቀጣናውን ኢኮኖሚ ፈጣን እና ጠንካራ ማድረግ ነው።
✳️የፕሮጀክቱ ግንባታ ከ24 ሺህ ሔክታር በላይ በሆነ መሬት ላይ የሚከናወን እንደሆነም የኦሮሚያ ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ መረጃ ያመለክታል።
@etconp
🚧ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የገዳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ግንባታን በዛሬው ዕለት በይፋ አስጀምረዋል።
✳️የገዳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ግንባታው የተጀመረው በአዳማ እና ሞጆ ከተሞች መካከል በምትገኘው ሉሜ ወረዳ ነው።
✳️የኢኮኖሚ ዞኑ ሀገራዊ የኢኮኖሚ ሪፎርምን፣ የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ሪፎርምን እና የአነስተኛ ቢዝነስ እንቅስቃሴዎችን ለማጎልበት እንዲሁም የማይበገር የኢኮኖሚ ስትራቴጂ ለመገንባት ታስቦ በጨፌ ኦሮሚያ ውሳኔ መሠረት ወደ ሥራ የገባ ነው።
✳️የገዳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ፕሮጀክት ዋና ዓላማም በሺዎች ለሚቆጠሩ ወጣቶች የሥራ ዕድል መፍጠር፣ በአፍሪካ ደረጃ ተወዳዳሪ የሆነ የንግድ ማዕከል መገንባት እንዲሁም የአፍሪካ የፋይናንስ ማዕከል በመሆን የቀጣናውን ኢኮኖሚ ፈጣን እና ጠንካራ ማድረግ ነው።
✳️የፕሮጀክቱ ግንባታ ከ24 ሺህ ሔክታር በላይ በሆነ መሬት ላይ የሚከናወን እንደሆነም የኦሮሚያ ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ መረጃ ያመለክታል።
@etconp
tgoop.com/ETCONp/10664
Create:
Last Update:
Last Update:
👉ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የገዳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ግንባታን አስጀመሩ
🚧ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የገዳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ግንባታን በዛሬው ዕለት በይፋ አስጀምረዋል።
✳️የገዳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ግንባታው የተጀመረው በአዳማ እና ሞጆ ከተሞች መካከል በምትገኘው ሉሜ ወረዳ ነው።
✳️የኢኮኖሚ ዞኑ ሀገራዊ የኢኮኖሚ ሪፎርምን፣ የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ሪፎርምን እና የአነስተኛ ቢዝነስ እንቅስቃሴዎችን ለማጎልበት እንዲሁም የማይበገር የኢኮኖሚ ስትራቴጂ ለመገንባት ታስቦ በጨፌ ኦሮሚያ ውሳኔ መሠረት ወደ ሥራ የገባ ነው።
✳️የገዳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ፕሮጀክት ዋና ዓላማም በሺዎች ለሚቆጠሩ ወጣቶች የሥራ ዕድል መፍጠር፣ በአፍሪካ ደረጃ ተወዳዳሪ የሆነ የንግድ ማዕከል መገንባት እንዲሁም የአፍሪካ የፋይናንስ ማዕከል በመሆን የቀጣናውን ኢኮኖሚ ፈጣን እና ጠንካራ ማድረግ ነው።
✳️የፕሮጀክቱ ግንባታ ከ24 ሺህ ሔክታር በላይ በሆነ መሬት ላይ የሚከናወን እንደሆነም የኦሮሚያ ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ መረጃ ያመለክታል።
@etconp
🚧ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የገዳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ግንባታን በዛሬው ዕለት በይፋ አስጀምረዋል።
✳️የገዳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ግንባታው የተጀመረው በአዳማ እና ሞጆ ከተሞች መካከል በምትገኘው ሉሜ ወረዳ ነው።
✳️የኢኮኖሚ ዞኑ ሀገራዊ የኢኮኖሚ ሪፎርምን፣ የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ሪፎርምን እና የአነስተኛ ቢዝነስ እንቅስቃሴዎችን ለማጎልበት እንዲሁም የማይበገር የኢኮኖሚ ስትራቴጂ ለመገንባት ታስቦ በጨፌ ኦሮሚያ ውሳኔ መሠረት ወደ ሥራ የገባ ነው።
✳️የገዳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ፕሮጀክት ዋና ዓላማም በሺዎች ለሚቆጠሩ ወጣቶች የሥራ ዕድል መፍጠር፣ በአፍሪካ ደረጃ ተወዳዳሪ የሆነ የንግድ ማዕከል መገንባት እንዲሁም የአፍሪካ የፋይናንስ ማዕከል በመሆን የቀጣናውን ኢኮኖሚ ፈጣን እና ጠንካራ ማድረግ ነው።
✳️የፕሮጀክቱ ግንባታ ከ24 ሺህ ሔክታር በላይ በሆነ መሬት ላይ የሚከናወን እንደሆነም የኦሮሚያ ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ መረጃ ያመለክታል።
@etconp
BY Ethiopian Construction Work Professionals - ETCONp
Share with your friend now:
tgoop.com/ETCONp/10664