tgoop.com »
United States »
Ethiopian Construction Work Professionals - ETCONp »
Telegram web »
Post 10662
👉በታላቁ ወንዝ ላይ በርዝመት ትልቁ የትስስር መንገድ ተገነባ
🚧በባህር ዳር ከተማ በአባይ ወንዝ ላይ ትልቅ የትስስር መንገድ ግንባታ በውጤታማት ተጠናቅቋል።
✳️የግንባታው ውል በ2011 ዓ.ም ሲፈረም ሥራውን የቻይናው ኮምኑኪዬሽን ኮንስትራክሽን ካምፓኒ በኃላፊነት ተቀበለው።
✳️ቦቴክ ቦስፈረስ የተባለ የቱርክ ድርጅት እና ከስታዲያ ኢንጅነሪንግ ስራዎች የተባለ ሀገር በቀል ተቋም በጋራ በመሆን ነበር ግንባታውን እውን ለማድረግ የማማከር ስራውን የሰሩት።
✳️የትራንስ አፍሪካ ሀይዌይ ኔትወርክ አካል የሆነው ይህ ድልድይ ኔትወርኩ ከሚያገናኛቸው 10 ኮሪደሮች አንዱ ነው።
🔰65.683 ኪሜ የሚሸፍነው፤ ከግብፅ ተነስቶ፤ በሱዳን በማቋረጥ ኬንያ እና ታንዛንያን አልፎ እስከ ደቡብ አፍሪካ የሚያገናኘው የኔትዎርክ መንገድ አካልም ነው።
🔰ድልድዩ የተንጠልጣይ እና የሳጥን ቅርፅ ያላቸውን ረጃጅም ድልድዮች ዲዛይንን በማዋሃድ በአዲስ ጥበብ የሚገነባው ኤክስትራዶስድ የሚሰኘው ዓይነት ነው።
🔰የ380 ሜትር ርዝማኔ አለው የጎን ስፋቱም 43 ሜትር ሲሆን በግራና በቀኝ በአንድ ጊዜ 6 ተሽርካሪዎች ማስተናገድ ይችላል።
🔰5ሜትር የእግረኛ መሄጃ የተሰራለት ሲሆን በሁለቱም አቅጣጫ ለብስክሌት ተጠቃሚዎች የሚሆን መስመርን ያካተተም ነው።
🔰ቀድሞ የነበረው ድልድይ ከ60 ዓመታት በላይ ለማህረሰቡ የትራንስፖርት ማመላለሻ መንገድ በመሆን ሲያገለግል ቆይቶ ለአዲሱ ቦታውን የሚያስረክብም ይሆናል።
❇️ግንባታው በአንድ ቢሊዮን አራት መቶ ሰላሣ ሰባት ሚሊዮን ብር (1,437,000,000) የተጠናቀቀ ሲሆን፣ ወጪው ሙሉ በሙሉ በኢትዮጵያ መንግስት የተሸፈነ ነው።
Via EBC
@etconp
🚧በባህር ዳር ከተማ በአባይ ወንዝ ላይ ትልቅ የትስስር መንገድ ግንባታ በውጤታማት ተጠናቅቋል።
✳️የግንባታው ውል በ2011 ዓ.ም ሲፈረም ሥራውን የቻይናው ኮምኑኪዬሽን ኮንስትራክሽን ካምፓኒ በኃላፊነት ተቀበለው።
✳️ቦቴክ ቦስፈረስ የተባለ የቱርክ ድርጅት እና ከስታዲያ ኢንጅነሪንግ ስራዎች የተባለ ሀገር በቀል ተቋም በጋራ በመሆን ነበር ግንባታውን እውን ለማድረግ የማማከር ስራውን የሰሩት።
✳️የትራንስ አፍሪካ ሀይዌይ ኔትወርክ አካል የሆነው ይህ ድልድይ ኔትወርኩ ከሚያገናኛቸው 10 ኮሪደሮች አንዱ ነው።
🔰65.683 ኪሜ የሚሸፍነው፤ ከግብፅ ተነስቶ፤ በሱዳን በማቋረጥ ኬንያ እና ታንዛንያን አልፎ እስከ ደቡብ አፍሪካ የሚያገናኘው የኔትዎርክ መንገድ አካልም ነው።
🔰ድልድዩ የተንጠልጣይ እና የሳጥን ቅርፅ ያላቸውን ረጃጅም ድልድዮች ዲዛይንን በማዋሃድ በአዲስ ጥበብ የሚገነባው ኤክስትራዶስድ የሚሰኘው ዓይነት ነው።
🔰የ380 ሜትር ርዝማኔ አለው የጎን ስፋቱም 43 ሜትር ሲሆን በግራና በቀኝ በአንድ ጊዜ 6 ተሽርካሪዎች ማስተናገድ ይችላል።
🔰5ሜትር የእግረኛ መሄጃ የተሰራለት ሲሆን በሁለቱም አቅጣጫ ለብስክሌት ተጠቃሚዎች የሚሆን መስመርን ያካተተም ነው።
🔰ቀድሞ የነበረው ድልድይ ከ60 ዓመታት በላይ ለማህረሰቡ የትራንስፖርት ማመላለሻ መንገድ በመሆን ሲያገለግል ቆይቶ ለአዲሱ ቦታውን የሚያስረክብም ይሆናል።
❇️ግንባታው በአንድ ቢሊዮን አራት መቶ ሰላሣ ሰባት ሚሊዮን ብር (1,437,000,000) የተጠናቀቀ ሲሆን፣ ወጪው ሙሉ በሙሉ በኢትዮጵያ መንግስት የተሸፈነ ነው።
Via EBC
@etconp
tgoop.com/ETCONp/10662
Create:
Last Update:
Last Update:
👉በታላቁ ወንዝ ላይ በርዝመት ትልቁ የትስስር መንገድ ተገነባ
🚧በባህር ዳር ከተማ በአባይ ወንዝ ላይ ትልቅ የትስስር መንገድ ግንባታ በውጤታማት ተጠናቅቋል።
✳️የግንባታው ውል በ2011 ዓ.ም ሲፈረም ሥራውን የቻይናው ኮምኑኪዬሽን ኮንስትራክሽን ካምፓኒ በኃላፊነት ተቀበለው።
✳️ቦቴክ ቦስፈረስ የተባለ የቱርክ ድርጅት እና ከስታዲያ ኢንጅነሪንግ ስራዎች የተባለ ሀገር በቀል ተቋም በጋራ በመሆን ነበር ግንባታውን እውን ለማድረግ የማማከር ስራውን የሰሩት።
✳️የትራንስ አፍሪካ ሀይዌይ ኔትወርክ አካል የሆነው ይህ ድልድይ ኔትወርኩ ከሚያገናኛቸው 10 ኮሪደሮች አንዱ ነው።
🔰65.683 ኪሜ የሚሸፍነው፤ ከግብፅ ተነስቶ፤ በሱዳን በማቋረጥ ኬንያ እና ታንዛንያን አልፎ እስከ ደቡብ አፍሪካ የሚያገናኘው የኔትዎርክ መንገድ አካልም ነው።
🔰ድልድዩ የተንጠልጣይ እና የሳጥን ቅርፅ ያላቸውን ረጃጅም ድልድዮች ዲዛይንን በማዋሃድ በአዲስ ጥበብ የሚገነባው ኤክስትራዶስድ የሚሰኘው ዓይነት ነው።
🔰የ380 ሜትር ርዝማኔ አለው የጎን ስፋቱም 43 ሜትር ሲሆን በግራና በቀኝ በአንድ ጊዜ 6 ተሽርካሪዎች ማስተናገድ ይችላል።
🔰5ሜትር የእግረኛ መሄጃ የተሰራለት ሲሆን በሁለቱም አቅጣጫ ለብስክሌት ተጠቃሚዎች የሚሆን መስመርን ያካተተም ነው።
🔰ቀድሞ የነበረው ድልድይ ከ60 ዓመታት በላይ ለማህረሰቡ የትራንስፖርት ማመላለሻ መንገድ በመሆን ሲያገለግል ቆይቶ ለአዲሱ ቦታውን የሚያስረክብም ይሆናል።
❇️ግንባታው በአንድ ቢሊዮን አራት መቶ ሰላሣ ሰባት ሚሊዮን ብር (1,437,000,000) የተጠናቀቀ ሲሆን፣ ወጪው ሙሉ በሙሉ በኢትዮጵያ መንግስት የተሸፈነ ነው።
Via EBC
@etconp
🚧በባህር ዳር ከተማ በአባይ ወንዝ ላይ ትልቅ የትስስር መንገድ ግንባታ በውጤታማት ተጠናቅቋል።
✳️የግንባታው ውል በ2011 ዓ.ም ሲፈረም ሥራውን የቻይናው ኮምኑኪዬሽን ኮንስትራክሽን ካምፓኒ በኃላፊነት ተቀበለው።
✳️ቦቴክ ቦስፈረስ የተባለ የቱርክ ድርጅት እና ከስታዲያ ኢንጅነሪንግ ስራዎች የተባለ ሀገር በቀል ተቋም በጋራ በመሆን ነበር ግንባታውን እውን ለማድረግ የማማከር ስራውን የሰሩት።
✳️የትራንስ አፍሪካ ሀይዌይ ኔትወርክ አካል የሆነው ይህ ድልድይ ኔትወርኩ ከሚያገናኛቸው 10 ኮሪደሮች አንዱ ነው።
🔰65.683 ኪሜ የሚሸፍነው፤ ከግብፅ ተነስቶ፤ በሱዳን በማቋረጥ ኬንያ እና ታንዛንያን አልፎ እስከ ደቡብ አፍሪካ የሚያገናኘው የኔትዎርክ መንገድ አካልም ነው።
🔰ድልድዩ የተንጠልጣይ እና የሳጥን ቅርፅ ያላቸውን ረጃጅም ድልድዮች ዲዛይንን በማዋሃድ በአዲስ ጥበብ የሚገነባው ኤክስትራዶስድ የሚሰኘው ዓይነት ነው።
🔰የ380 ሜትር ርዝማኔ አለው የጎን ስፋቱም 43 ሜትር ሲሆን በግራና በቀኝ በአንድ ጊዜ 6 ተሽርካሪዎች ማስተናገድ ይችላል።
🔰5ሜትር የእግረኛ መሄጃ የተሰራለት ሲሆን በሁለቱም አቅጣጫ ለብስክሌት ተጠቃሚዎች የሚሆን መስመርን ያካተተም ነው።
🔰ቀድሞ የነበረው ድልድይ ከ60 ዓመታት በላይ ለማህረሰቡ የትራንስፖርት ማመላለሻ መንገድ በመሆን ሲያገለግል ቆይቶ ለአዲሱ ቦታውን የሚያስረክብም ይሆናል።
❇️ግንባታው በአንድ ቢሊዮን አራት መቶ ሰላሣ ሰባት ሚሊዮን ብር (1,437,000,000) የተጠናቀቀ ሲሆን፣ ወጪው ሙሉ በሙሉ በኢትዮጵያ መንግስት የተሸፈነ ነው።
Via EBC
@etconp
BY Ethiopian Construction Work Professionals - ETCONp
Share with your friend now:
tgoop.com/ETCONp/10662