ETCONP Telegram 10662
👉በታላቁ ወንዝ ላይ በርዝመት ትልቁ የትስስር መንገድ ተገነባ

🚧በባህር ዳር ከተማ በአባይ ወንዝ ላይ ትልቅ የትስስር መንገድ ግንባታ በውጤታማት ተጠናቅቋል።

✳️የግንባታው ውል በ2011 ዓ.ም ሲፈረም ሥራውን የቻይናው ኮምኑኪዬሽን ኮንስትራክሽን ካምፓኒ በኃላፊነት ተቀበለው።

✳️ቦቴክ ቦስፈረስ የተባለ የቱርክ ድርጅት እና ከስታዲያ ኢንጅነሪንግ ስራዎች የተባለ ሀገር በቀል ተቋም በጋራ በመሆን ነበር ግንባታውን እውን ለማድረግ የማማከር ስራውን የሰሩት።

✳️የትራንስ አፍሪካ ሀይዌይ ኔትወርክ አካል የሆነው ይህ ድልድይ ኔትወርኩ ከሚያገናኛቸው 10 ኮሪደሮች አንዱ ነው።

🔰65.683 ኪሜ የሚሸፍነው፤ ከግብፅ ተነስቶ፤ በሱዳን በማቋረጥ ኬንያ እና ታንዛንያን አልፎ እስከ ደቡብ አፍሪካ የሚያገናኘው የኔትዎርክ መንገድ አካልም ነው።

🔰ድልድዩ የተንጠልጣይ እና የሳጥን ቅርፅ ያላቸውን ረጃጅም ድልድዮች ዲዛይንን በማዋሃድ በአዲስ ጥበብ የሚገነባው ኤክስትራዶስድ የሚሰኘው ዓይነት ነው።

🔰የ380 ሜትር ርዝማኔ አለው የጎን ስፋቱም 43 ሜትር ሲሆን በግራና በቀኝ በአንድ ጊዜ 6 ተሽርካሪዎች ማስተናገድ ይችላል።

🔰5ሜትር የእግረኛ መሄጃ የተሰራለት ሲሆን በሁለቱም አቅጣጫ ለብስክሌት ተጠቃሚዎች የሚሆን መስመርን ያካተተም ነው።

🔰ቀድሞ የነበረው ድልድይ ከ60 ዓመታት በላይ ለማህረሰቡ የትራንስፖርት ማመላለሻ መንገድ በመሆን ሲያገለግል ቆይቶ ለአዲሱ ቦታውን የሚያስረክብም ይሆናል።

❇️ግንባታው በአንድ ቢሊዮን አራት መቶ ሰላሣ ሰባት ሚሊዮን ብር (1,437,000,000) የተጠናቀቀ ሲሆን፣ ወጪው ሙሉ በሙሉ በኢትዮጵያ መንግስት የተሸፈነ ነው።

Via EBC

@etconp



tgoop.com/ETCONp/10662
Create:
Last Update:

👉በታላቁ ወንዝ ላይ በርዝመት ትልቁ የትስስር መንገድ ተገነባ

🚧በባህር ዳር ከተማ በአባይ ወንዝ ላይ ትልቅ የትስስር መንገድ ግንባታ በውጤታማት ተጠናቅቋል።

✳️የግንባታው ውል በ2011 ዓ.ም ሲፈረም ሥራውን የቻይናው ኮምኑኪዬሽን ኮንስትራክሽን ካምፓኒ በኃላፊነት ተቀበለው።

✳️ቦቴክ ቦስፈረስ የተባለ የቱርክ ድርጅት እና ከስታዲያ ኢንጅነሪንግ ስራዎች የተባለ ሀገር በቀል ተቋም በጋራ በመሆን ነበር ግንባታውን እውን ለማድረግ የማማከር ስራውን የሰሩት።

✳️የትራንስ አፍሪካ ሀይዌይ ኔትወርክ አካል የሆነው ይህ ድልድይ ኔትወርኩ ከሚያገናኛቸው 10 ኮሪደሮች አንዱ ነው።

🔰65.683 ኪሜ የሚሸፍነው፤ ከግብፅ ተነስቶ፤ በሱዳን በማቋረጥ ኬንያ እና ታንዛንያን አልፎ እስከ ደቡብ አፍሪካ የሚያገናኘው የኔትዎርክ መንገድ አካልም ነው።

🔰ድልድዩ የተንጠልጣይ እና የሳጥን ቅርፅ ያላቸውን ረጃጅም ድልድዮች ዲዛይንን በማዋሃድ በአዲስ ጥበብ የሚገነባው ኤክስትራዶስድ የሚሰኘው ዓይነት ነው።

🔰የ380 ሜትር ርዝማኔ አለው የጎን ስፋቱም 43 ሜትር ሲሆን በግራና በቀኝ በአንድ ጊዜ 6 ተሽርካሪዎች ማስተናገድ ይችላል።

🔰5ሜትር የእግረኛ መሄጃ የተሰራለት ሲሆን በሁለቱም አቅጣጫ ለብስክሌት ተጠቃሚዎች የሚሆን መስመርን ያካተተም ነው።

🔰ቀድሞ የነበረው ድልድይ ከ60 ዓመታት በላይ ለማህረሰቡ የትራንስፖርት ማመላለሻ መንገድ በመሆን ሲያገለግል ቆይቶ ለአዲሱ ቦታውን የሚያስረክብም ይሆናል።

❇️ግንባታው በአንድ ቢሊዮን አራት መቶ ሰላሣ ሰባት ሚሊዮን ብር (1,437,000,000) የተጠናቀቀ ሲሆን፣ ወጪው ሙሉ በሙሉ በኢትዮጵያ መንግስት የተሸፈነ ነው።

Via EBC

@etconp

BY Ethiopian Construction Work Professionals - ETCONp





Share with your friend now:
tgoop.com/ETCONp/10662

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Members can post their voice notes of themselves screaming. Interestingly, the group doesn’t allow to post anything else which might lead to an instant ban. As of now, there are more than 330 members in the group. Informative How to Create a Private or Public Channel on Telegram? Although some crypto traders have moved toward screaming as a coping mechanism, several mental health experts call this therapy a pseudoscience. The crypto community finds its way to engage in one or the other way and share its feelings with other fellow members. Telegram channels fall into two types:
from us


Telegram Ethiopian Construction Work Professionals - ETCONp
FROM American