Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/Apostolic_Answers/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
ሐዋርያዊ መልሶች@Apostolic_Answers P.3528
APOSTOLIC_ANSWERS Telegram 3528
ቀጥታ ወደ አማርኛ ሲተረጎም:

ቫቲካን የክርስቶስን ብቸኛ አዳኝነት በማስረገጥ co-redemptrix እና “መካከለኛ” የሚለውን መጠሪያ ለማርያም ልንጠቀመው እንደማይገባ ገልጿል።
______________

የካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ይህንን ስትል ዶግማ ላይ ተሳስቼ ኖሬ አሁን አስተካከልኩ እያለች አይደለም.. ይልቁንም በብዙዎች ዘንድ እኚህ መጠሪያዎች ጥቅም ላይ ይውሉ ስለነበር.. እና ደግሞ እነዚህን መጠሪያዎች ዶግማ የማድረግ ጥያቄም ስለነበር ቤተ ክርስቲያኒቱ ጭራሹኑ ባንጠቀማቸው አደናጋሪ ናቸው አለች ነው..

ያው ከዚህ ቀደም ዶግማ ይደረግ የሚል እንኳን ክርክር የነበረበትን ነገር ጭራሹኑ ማስወገዷ ነው ባለፈው ሃሪፍ ነው ያስባለን እንጂ ዶግማዋን አርማ አይደለም.. አንድ ፕሮቴስታንት ባልሆነ መልኩ ለመተቸት ሲሞክር አይቼ ነው..

የ6 ደቂቃ ፖስት
353👍55🤣14👏9🔥5😱2🙈1



tgoop.com/Apostolic_Answers/3528
Create:
Last Update:

ቀጥታ ወደ አማርኛ ሲተረጎም:

ቫቲካን የክርስቶስን ብቸኛ አዳኝነት በማስረገጥ co-redemptrix እና “መካከለኛ” የሚለውን መጠሪያ ለማርያም ልንጠቀመው እንደማይገባ ገልጿል።
______________

የካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ይህንን ስትል ዶግማ ላይ ተሳስቼ ኖሬ አሁን አስተካከልኩ እያለች አይደለም.. ይልቁንም በብዙዎች ዘንድ እኚህ መጠሪያዎች ጥቅም ላይ ይውሉ ስለነበር.. እና ደግሞ እነዚህን መጠሪያዎች ዶግማ የማድረግ ጥያቄም ስለነበር ቤተ ክርስቲያኒቱ ጭራሹኑ ባንጠቀማቸው አደናጋሪ ናቸው አለች ነው..

ያው ከዚህ ቀደም ዶግማ ይደረግ የሚል እንኳን ክርክር የነበረበትን ነገር ጭራሹኑ ማስወገዷ ነው ባለፈው ሃሪፍ ነው ያስባለን እንጂ ዶግማዋን አርማ አይደለም.. አንድ ፕሮቴስታንት ባልሆነ መልኩ ለመተቸት ሲሞክር አይቼ ነው..

የ6 ደቂቃ ፖስት

BY ሐዋርያዊ መልሶች




Share with your friend now:
tgoop.com/Apostolic_Answers/3528

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Although some crypto traders have moved toward screaming as a coping mechanism, several mental health experts call this therapy a pseudoscience. The crypto community finds its way to engage in one or the other way and share its feelings with other fellow members. As five out of seven counts were serious, Hui sentenced Ng to six years and six months in jail. Unlimited number of subscribers per channel Polls Image: Telegram.
from us


Telegram ሐዋርያዊ መልሶች
FROM American