APOSTOLIC_ANSWERS Telegram 3420
አባ ፓመቦ እንጦስን እንዲህ ሲል ይጠይቃቸዋል.. “ምን ማድረግ ይገባኛል?”

አባ እንጦንስም ሲመልስ:- “በራስህ ጽድቅ አትታመን፣ ባለፈው አትጨነቅ፣ አንደበትህንና ሆድህን ግዛ”
———————————

ይሄ ለብዙዎቻችን ትምህርት ነው.. በተለይ አንደበትን መግዛት.. በውሎዋችን ምናምን በጣም ከምንቀርባቸው ወዳጆቻችን ጋር ቀላል ስለሚሆንብን በጣም ያልተገባ ነገርን እናወራለን.. ይሄ ደግሞ ቀስ እያለ ልቅነትና ግድ የለሽነትን ያመጣል.. ስለዚህ በተቻለ አቅም ቀስ በቀስ አንደበታችንም ቁጥብ መሆን አለበት..

መዝሙረኛውም “አቤቱ፥ ለአፌ ጠባቂ አኑር፥ የከንፈሮቼንም መዝጊያ ጠብቅ። “[መዝ 141: 3] እንደሚለው ነው..

መታመናችንም ሁሉ በእግዚአብሔር ይሁን ረዳታችን እርሱ ነውና.. ያለ እርሱም ምንም ልናደርግ አንችልምና.. በራሳችን ጽድቅ መታመን የጀመርን ቀን እግዚአብሔር ሊተወን ይችላልና..

መልካም ውሎ

@Apostolic_Answers
869🙏87👍38🥰25🔥5🤣3



tgoop.com/Apostolic_Answers/3420
Create:
Last Update:

አባ ፓመቦ እንጦስን እንዲህ ሲል ይጠይቃቸዋል.. “ምን ማድረግ ይገባኛል?”

አባ እንጦንስም ሲመልስ:- “በራስህ ጽድቅ አትታመን፣ ባለፈው አትጨነቅ፣ አንደበትህንና ሆድህን ግዛ”
———————————

ይሄ ለብዙዎቻችን ትምህርት ነው.. በተለይ አንደበትን መግዛት.. በውሎዋችን ምናምን በጣም ከምንቀርባቸው ወዳጆቻችን ጋር ቀላል ስለሚሆንብን በጣም ያልተገባ ነገርን እናወራለን.. ይሄ ደግሞ ቀስ እያለ ልቅነትና ግድ የለሽነትን ያመጣል.. ስለዚህ በተቻለ አቅም ቀስ በቀስ አንደበታችንም ቁጥብ መሆን አለበት..

መዝሙረኛውም “አቤቱ፥ ለአፌ ጠባቂ አኑር፥ የከንፈሮቼንም መዝጊያ ጠብቅ። “[መዝ 141: 3] እንደሚለው ነው..

መታመናችንም ሁሉ በእግዚአብሔር ይሁን ረዳታችን እርሱ ነውና.. ያለ እርሱም ምንም ልናደርግ አንችልምና.. በራሳችን ጽድቅ መታመን የጀመርን ቀን እግዚአብሔር ሊተወን ይችላልና..

መልካም ውሎ

@Apostolic_Answers

BY ሐዋርያዊ መልሶች


Share with your friend now:
tgoop.com/Apostolic_Answers/3420

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

With the “Bear Market Screaming Therapy Group,” we’ve now transcended language. How to Create a Private or Public Channel on Telegram? Clear ZDNET RECOMMENDS SUCK Channel Telegram
from us


Telegram ሐዋርያዊ መልሶች
FROM American