APOSTOLIC_ANSWERS Telegram 3329
ጳጉሜ 5 ስለሚደረገው የኅብረት ቁርባን ቲክቶክ ላይ ብዙ ሰው ቪዲዮ እንደሰራ አየሁ.. እኔ በግሌ እንዲህ ባይሆንና ጭራሽ ለጊዜው ቲክቶክ ላይ ባይወጣ ነበር ደስ የሚለኝ.. ያው ናቱ በደንብ ሰብሰብ እንድንል ስለፈለገ ነው.. እና እስቲ መልካሙን ያድርግልን ጌታ..

ከሱ ቀደም ብሎ ግን ሌላ አንድ የኅብረት ቁርባን አለን ሌላ ቦታ.. ያው ይሄኛው ሚዲያ ላይ ብዙም እንዲወጣ አላደርገውም(የ እለቱ ቀን ግን ቪዲዮ ለቅላችኋለሁ) የተወሰኑ ቤተሰቦች ነን እና ያ ቤተሰብ እንዲያድግና ሰዎች በየጊዜው እየመጡ እንዲጨመሩበት ነው የምሰራው.. በየ ወሩ እየተገናኙ የመቁረብ አሳብ ነው ያለን.. እና ደግሞ በየ ክፍለ ሃገራቱም ይህንን የማስጀመር አሳብ ስላለ ተዘጋጁና ጠብቁን.. በተለይ ለአዲስ አበባ ቅርብ የሆኑ ከተሞች ላይ በአካልም እመጣለሁ ጌታ ከፈቀደልኝ..

@Apostolic_Answers
1.07K👍72🔥30👏28🤣5😱2



tgoop.com/Apostolic_Answers/3329
Create:
Last Update:

ጳጉሜ 5 ስለሚደረገው የኅብረት ቁርባን ቲክቶክ ላይ ብዙ ሰው ቪዲዮ እንደሰራ አየሁ.. እኔ በግሌ እንዲህ ባይሆንና ጭራሽ ለጊዜው ቲክቶክ ላይ ባይወጣ ነበር ደስ የሚለኝ.. ያው ናቱ በደንብ ሰብሰብ እንድንል ስለፈለገ ነው.. እና እስቲ መልካሙን ያድርግልን ጌታ..

ከሱ ቀደም ብሎ ግን ሌላ አንድ የኅብረት ቁርባን አለን ሌላ ቦታ.. ያው ይሄኛው ሚዲያ ላይ ብዙም እንዲወጣ አላደርገውም(የ እለቱ ቀን ግን ቪዲዮ ለቅላችኋለሁ) የተወሰኑ ቤተሰቦች ነን እና ያ ቤተሰብ እንዲያድግና ሰዎች በየጊዜው እየመጡ እንዲጨመሩበት ነው የምሰራው.. በየ ወሩ እየተገናኙ የመቁረብ አሳብ ነው ያለን.. እና ደግሞ በየ ክፍለ ሃገራቱም ይህንን የማስጀመር አሳብ ስላለ ተዘጋጁና ጠብቁን.. በተለይ ለአዲስ አበባ ቅርብ የሆኑ ከተሞች ላይ በአካልም እመጣለሁ ጌታ ከፈቀደልኝ..

@Apostolic_Answers

BY ሐዋርያዊ መልሶች


Share with your friend now:
tgoop.com/Apostolic_Answers/3329

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Just as the Bitcoin turmoil continues, crypto traders have taken to Telegram to voice their feelings. Crypto investors can reduce their anxiety about losses by joining the “Bear Market Screaming Therapy Group” on Telegram. Although some crypto traders have moved toward screaming as a coping mechanism, several mental health experts call this therapy a pseudoscience. The crypto community finds its way to engage in one or the other way and share its feelings with other fellow members. According to media reports, the privacy watchdog was considering “blacklisting” some online platforms that have repeatedly posted doxxing information, with sources saying most messages were shared on Telegram. The group also hosted discussions on committing arson, Judge Hui said, including setting roadblocks on fire, hurling petrol bombs at police stations and teaching people to make such weapons. The conversation linked to arson went on for two to three months, Hui said. Click “Save” ;
from us


Telegram ሐዋርያዊ መልሶች
FROM American