APOSTOLIC_ANSWERS Telegram 3212
የእለቱ የመጽሐፍ ቅዱስ ንባባችን

ሐዋ ሥራ - 15(ሙሉዋን)

- አንዳንዶች ከይሁዳ ወደ አንጾኪያ ወርደው ወደ ክርስትና የሚመጡትን አይሁድ ትገረዙና የሙሴንም ሕግ ትቀበሉ ዘንድ ግድ ነው አሉ(አስቀድማችሁ በሥጋ አይሁድ መሆን አለባችሁ ነው)

- ያኔ ከጳውሎስ እና በርናባስ ከሌሎችም ጋር ክርክር ሆነ ስለዚህም ይህንን ለመፍታት ወደ ኢየሩሳሌም ወደ ሐዋርያቱና ሽማግሌዎች(ጳጳሳት) ሄዱ

- በዚያም የሆነውን ነገር ሁሉ ከሰሙ በኋላ ሐወርያቱና ሌሎችም ተሰብስበው አሕዛብ ላይ ሊያከብዱባቸው እንደማይገባና ከጣዖት ርኩሰትና ከዝሙት እንዲሁም ከታነቀ እና ከደም ይርቁ ዘንድ አዘዙ

- ሐዋርያቱም ይህንን ጽፈው ለይሁዳና ለሲላስ(ነቢይ ነበሩ ማለትም ሰባኪያን ማለት ነው የእግዚአብሔርን ነገር ገልጠው የሚያስተምሩ) ለነ ሲላስ ሰጥተው ከነ ጳውሎስ ጋር ወደ አንጾኪያ ላኳቸው.. ይህንንም ደብዳቤ ያነበቡ ሁሉ ደስ አላቸው..

- ሌሎች ወደ ይሁዳ ሲመለሱ ሲላስ እዛው በአንጾኪያ ቀረ ጳውሎስና በርናባስም በዛው በአንጾኪያ እያስተማሩ ተቀመጡ..

- ጳውሎስ በሐዋርያዊ ጉዞው ላይ ከበርናባስ ጋር ሆኖ የጌታን ቃል የተናገረበትን አብያተ ክርስቲያናት ተመልሰው እንዲጎበኟቸው ለበርናባስ ይነግረዋል..

- በርናባስ ደግሞ ከእነርሱ ጋር ማርቆስን ሊያስከትል ያስባል.. ጳውሎስ ግን ደስተኛ አልሆነም.. ምክንያቱም በመጀመሪያው ጉዞዋቸው ላይም አስከትለውት ጵንፍልያ ላይ ሲደርሱ ወደ ኢየሩሳሌም ጥሏቸው ሄዶ ነበርና..

- በዚህም ምክንያት በርናባስና ጳውሎስ ተለያዩ😭😭 በርናባስ ማርቆስን ይዞ ወደ ቆጵሮስ ሲወጣ ጳውሎስ ደግሞ ሲላስን መርጦ በሲሪያና በኪልቅያ ይዞር ነበር.. መለያየታቸው ቢያሳዝንም ወንጌል እንዲስፋፋ ግን ምክንያት ሆነ..

መልካም ውሎ

@Apostolic_Answers
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
396🙏27👍16🥰10👏1



tgoop.com/Apostolic_Answers/3212
Create:
Last Update:

የእለቱ የመጽሐፍ ቅዱስ ንባባችን

ሐዋ ሥራ - 15(ሙሉዋን)

- አንዳንዶች ከይሁዳ ወደ አንጾኪያ ወርደው ወደ ክርስትና የሚመጡትን አይሁድ ትገረዙና የሙሴንም ሕግ ትቀበሉ ዘንድ ግድ ነው አሉ(አስቀድማችሁ በሥጋ አይሁድ መሆን አለባችሁ ነው)

- ያኔ ከጳውሎስ እና በርናባስ ከሌሎችም ጋር ክርክር ሆነ ስለዚህም ይህንን ለመፍታት ወደ ኢየሩሳሌም ወደ ሐዋርያቱና ሽማግሌዎች(ጳጳሳት) ሄዱ

- በዚያም የሆነውን ነገር ሁሉ ከሰሙ በኋላ ሐወርያቱና ሌሎችም ተሰብስበው አሕዛብ ላይ ሊያከብዱባቸው እንደማይገባና ከጣዖት ርኩሰትና ከዝሙት እንዲሁም ከታነቀ እና ከደም ይርቁ ዘንድ አዘዙ

- ሐዋርያቱም ይህንን ጽፈው ለይሁዳና ለሲላስ(ነቢይ ነበሩ ማለትም ሰባኪያን ማለት ነው የእግዚአብሔርን ነገር ገልጠው የሚያስተምሩ) ለነ ሲላስ ሰጥተው ከነ ጳውሎስ ጋር ወደ አንጾኪያ ላኳቸው.. ይህንንም ደብዳቤ ያነበቡ ሁሉ ደስ አላቸው..

- ሌሎች ወደ ይሁዳ ሲመለሱ ሲላስ እዛው በአንጾኪያ ቀረ ጳውሎስና በርናባስም በዛው በአንጾኪያ እያስተማሩ ተቀመጡ..

- ጳውሎስ በሐዋርያዊ ጉዞው ላይ ከበርናባስ ጋር ሆኖ የጌታን ቃል የተናገረበትን አብያተ ክርስቲያናት ተመልሰው እንዲጎበኟቸው ለበርናባስ ይነግረዋል..

- በርናባስ ደግሞ ከእነርሱ ጋር ማርቆስን ሊያስከትል ያስባል.. ጳውሎስ ግን ደስተኛ አልሆነም.. ምክንያቱም በመጀመሪያው ጉዞዋቸው ላይም አስከትለውት ጵንፍልያ ላይ ሲደርሱ ወደ ኢየሩሳሌም ጥሏቸው ሄዶ ነበርና..

- በዚህም ምክንያት በርናባስና ጳውሎስ ተለያዩ😭😭 በርናባስ ማርቆስን ይዞ ወደ ቆጵሮስ ሲወጣ ጳውሎስ ደግሞ ሲላስን መርጦ በሲሪያና በኪልቅያ ይዞር ነበር.. መለያየታቸው ቢያሳዝንም ወንጌል እንዲስፋፋ ግን ምክንያት ሆነ..

መልካም ውሎ

@Apostolic_Answers

BY ሐዋርያዊ መልሶች


Share with your friend now:
tgoop.com/Apostolic_Answers/3212

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Judge Hui described Ng as inciting others to “commit a massacre” with three posts teaching people to make “toxic chlorine gas bombs,” target police stations, police quarters and the city’s metro stations. This offence was “rather serious,” the court said. Ng was convicted in April for conspiracy to incite a riot, public nuisance, arson, criminal damage, manufacturing of explosives, administering poison and wounding with intent to do grievous bodily harm between October 2019 and June 2020. How to Create a Private or Public Channel on Telegram? Hashtags Content is editable within two days of publishing
from us


Telegram ሐዋርያዊ መልሶች
FROM American