APOSTOLIC_ANSWERS Telegram 3183
የእለቱ የመጽሐፍ ቅዱስ ንባባችን

ሐዋ 8:26-ፍጻሜ

- የጌታ መልአክ ፊልጶስን ከኢየሩሳሌም ወደ ጋዛ ወደሚያስወስደው ምድረ በደ ሂድ አለው..

- በዛም አንድ የኢትዮጵያ ባለሥልጠንና ጃንደረባ የሆነ ሰው በሰረገላ ተቀምጦ ያይና መንፈስም ሄዶ እንዲያናግረው ያዘዋል

- ኢትዮጵያዊው ጃንደረባ በሰረገላው ላይ ሆኖ የኢሳይያስን መጽሐፍ ያነብ ነበር.. እናም ፊልጶስ ቀርቦ “ምታነበውን ታስተውለዋለህን?” ብሎ ጠየቀው.. ጃንደረባውም የሚመራው ሳይኖር ሊረዳው እንደማይችል በመመስከር እንዲያብራራለት ፊልጶስን ለመነው..

- ያነበው የነበረው የኢሳይያስ መጽሐፍ ክፍል እንዲህ ይል ነበር: “እንደ በግ ወደ መታረድ ተነዳ፥ የበግ ጠቦትም በሸላቹ ፊት ዝም እንደሚል፥ እንዲሁ አፉን አልከፈተም።”

- ፊልጶስም ከዚህ መጽሐፍ ጀምሮ ወንጌልን ሰበከለት.. ወኃ ጋርም በደረሱ ጊዜ ኢትዮጵያዊው ጀንደረባ “እነሆ ወኃ እንዳልጠመቅ የሚከለክለኝ ምንድን ነው?” በማለት በፊልጶስ ኢየሱስ የ እግዚአብሔር ልጅ እንደሆነ አምኖ ተጠመቀ..

- ከዚያም ፊልጶስ ተነጠቀ ወደ ቂሣርያም እስኪደርስ ድረስ እየዞረ ወንጌልን ሰበከ

መልካም ውሎ

@Apostolic_Answers
731🙏92🥰16👍13🤣3



tgoop.com/Apostolic_Answers/3183
Create:
Last Update:

የእለቱ የመጽሐፍ ቅዱስ ንባባችን

ሐዋ 8:26-ፍጻሜ

- የጌታ መልአክ ፊልጶስን ከኢየሩሳሌም ወደ ጋዛ ወደሚያስወስደው ምድረ በደ ሂድ አለው..

- በዛም አንድ የኢትዮጵያ ባለሥልጠንና ጃንደረባ የሆነ ሰው በሰረገላ ተቀምጦ ያይና መንፈስም ሄዶ እንዲያናግረው ያዘዋል

- ኢትዮጵያዊው ጃንደረባ በሰረገላው ላይ ሆኖ የኢሳይያስን መጽሐፍ ያነብ ነበር.. እናም ፊልጶስ ቀርቦ “ምታነበውን ታስተውለዋለህን?” ብሎ ጠየቀው.. ጃንደረባውም የሚመራው ሳይኖር ሊረዳው እንደማይችል በመመስከር እንዲያብራራለት ፊልጶስን ለመነው..

- ያነበው የነበረው የኢሳይያስ መጽሐፍ ክፍል እንዲህ ይል ነበር: “እንደ በግ ወደ መታረድ ተነዳ፥ የበግ ጠቦትም በሸላቹ ፊት ዝም እንደሚል፥ እንዲሁ አፉን አልከፈተም።”

- ፊልጶስም ከዚህ መጽሐፍ ጀምሮ ወንጌልን ሰበከለት.. ወኃ ጋርም በደረሱ ጊዜ ኢትዮጵያዊው ጀንደረባ “እነሆ ወኃ እንዳልጠመቅ የሚከለክለኝ ምንድን ነው?” በማለት በፊልጶስ ኢየሱስ የ እግዚአብሔር ልጅ እንደሆነ አምኖ ተጠመቀ..

- ከዚያም ፊልጶስ ተነጠቀ ወደ ቂሣርያም እስኪደርስ ድረስ እየዞረ ወንጌልን ሰበከ

መልካም ውሎ

@Apostolic_Answers

BY ሐዋርያዊ መልሶች


Share with your friend now:
tgoop.com/Apostolic_Answers/3183

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Activate up to 20 bots Select: Settings – Manage Channel – Administrators – Add administrator. From your list of subscribers, select the correct user. A new window will appear on the screen. Check the rights you’re willing to give to your administrator. Clear Although some crypto traders have moved toward screaming as a coping mechanism, several mental health experts call this therapy a pseudoscience. The crypto community finds its way to engage in one or the other way and share its feelings with other fellow members. Telegram has announced a number of measures aiming to tackle the spread of disinformation through its platform in Brazil. These features are part of an agreement between the platform and the country's authorities ahead of the elections in October.
from us


Telegram ሐዋርያዊ መልሶች
FROM American