TSEOMM Telegram 6830
✍️..በረከታቸው ይደርብንና ብፁዕ አባታችን አቡነ አረጋዊ(ዶር) ያጣናቸው በተመሳሳይ መልኩ ነበር። ብፁዕ አባታችን አቡነ አረጋዊ በግልጽ አማርኛ ተመርዘው ሰውንታቸው ጠቁሮ አጥንታቸው ደቆ ተሰቃይተው ሕይወታቸው አልፏል። እኒህ የቤተ ክርስቲያን ዓይን በዘመናዊውና በመንፈሳዊ እውቀት ይኽ ቀራችሁ የማይባሉ ቅድስት ቤተ ክርስቲናን በዓለም መድረክ ከፍ ብላ እንትታይ ያደረጉ አባት ነበሩ ብፁዕ አባታችን አቡነ አረጋዊ በቤተ ክህነቱ ሰዎች ዘንድ መማር እንደ ኃጢአት ይቆጠራልና ቀርጠፈው በሏቸውና እኛም አንጀታችን አርሮ ቀረ።

✍️..አሁንም ተደገምን ወጣቱን ምሁር ዕውቀት ከሥነ ምግባር ጋር የተሰማሙለት እስከ አረፈባት ዕለት ድረስ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የስብከተ ወንጌልና ሐዋርያዊ ተልዕኮ መምሪያ ክፍል ኃላፊ ሆኖ ሲሠራ ድምጹ የማይሰማና የሰውን መብት የማይጋፋ እውቀቱን በሥራ የገለጸ ሊቅ እንደ ብፁዕ አባታችን አቡነ አረጋዊ ቀርጥፈው በሉት በቤተ ክህነቱ እየዘረፉና እያጭበረበሩ የሚኖሩት መንፈሳዊ ሕወትና እውቀት የሌላቸው ሰዎች ብቻና ብቻ ሆኗል። ረዳት ፕሮፌሰር ቀሲስ አብነት ዐሥራት ነፍስህን በደጋጎች ዕቅፍ ያሳርፍልን።

😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭

👉ቅድስት ሥላሴ ዩቨርሲቲ በደንብ ይፈተሻል።

©ጎልጉል ጎልጉል
2



tgoop.com/tseomm/6830
Create:
Last Update:

✍️..በረከታቸው ይደርብንና ብፁዕ አባታችን አቡነ አረጋዊ(ዶር) ያጣናቸው በተመሳሳይ መልኩ ነበር። ብፁዕ አባታችን አቡነ አረጋዊ በግልጽ አማርኛ ተመርዘው ሰውንታቸው ጠቁሮ አጥንታቸው ደቆ ተሰቃይተው ሕይወታቸው አልፏል። እኒህ የቤተ ክርስቲያን ዓይን በዘመናዊውና በመንፈሳዊ እውቀት ይኽ ቀራችሁ የማይባሉ ቅድስት ቤተ ክርስቲናን በዓለም መድረክ ከፍ ብላ እንትታይ ያደረጉ አባት ነበሩ ብፁዕ አባታችን አቡነ አረጋዊ በቤተ ክህነቱ ሰዎች ዘንድ መማር እንደ ኃጢአት ይቆጠራልና ቀርጠፈው በሏቸውና እኛም አንጀታችን አርሮ ቀረ።

✍️..አሁንም ተደገምን ወጣቱን ምሁር ዕውቀት ከሥነ ምግባር ጋር የተሰማሙለት እስከ አረፈባት ዕለት ድረስ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የስብከተ ወንጌልና ሐዋርያዊ ተልዕኮ መምሪያ ክፍል ኃላፊ ሆኖ ሲሠራ ድምጹ የማይሰማና የሰውን መብት የማይጋፋ እውቀቱን በሥራ የገለጸ ሊቅ እንደ ብፁዕ አባታችን አቡነ አረጋዊ ቀርጥፈው በሉት በቤተ ክህነቱ እየዘረፉና እያጭበረበሩ የሚኖሩት መንፈሳዊ ሕወትና እውቀት የሌላቸው ሰዎች ብቻና ብቻ ሆኗል። ረዳት ፕሮፌሰር ቀሲስ አብነት ዐሥራት ነፍስህን በደጋጎች ዕቅፍ ያሳርፍልን።

😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭

👉ቅድስት ሥላሴ ዩቨርሲቲ በደንብ ይፈተሻል።

©ጎልጉል ጎልጉል

BY ኦርቶዶክሳዊ መጻሕፍት እና ጽሑፎች Tsegaye kiflu


Share with your friend now:
tgoop.com/tseomm/6830

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Unlimited number of subscribers per channel Telegram has announced a number of measures aiming to tackle the spread of disinformation through its platform in Brazil. These features are part of an agreement between the platform and the country's authorities ahead of the elections in October. The channel also called on people to turn out for illegal assemblies and listed the things that participants should bring along with them, showing prior planning was in the works for riots. The messages also incited people to hurl toxic gas bombs at police and MTR stations, he added. Matt Hussey, editorial director at NEAR Protocol also responded to this news with “#meIRL”. Just as you search “Bear Market Screaming” in Telegram, you will see a Pepe frog yelling as the group’s featured image. Some Telegram Channels content management tips
from us


Telegram ኦርቶዶክሳዊ መጻሕፍት እና ጽሑፎች Tsegaye kiflu
FROM American