TSEOMM Telegram 6820
የአ/ምንጭ ዝጊቲ አቡዬ ቤተክርስቲያንን ከ1ቢሊዬን ብር በላይ በሆነ ወጪ እየገነባች ለምትገኘው እህታችን የጋሞ ኦቾሎ ኦርቶዶክሳዊ ሴቶች የአደራ እና የቤተሰባዊ ክብር ሽልማት ባህላዊ አልባስ አጎናጸፉ።
***

በጻድቁ አባታችን አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ፍጹም ምልጃ እና ረድኤት በቅድስት ሥላሴ ምህረት በሥጋ ደዌ ከሚያሰቃያት የጡት ካንሰር የአርባምንጭ ዝጊቲ አቦ ጸበልና ዕምነት በመጠቀም የመዳኗን ቸርነት ምክንያት አድርጋ

በተሰጣት ቀሪ ዕድሜ ከተረፋት ላይ ሳይሆን ያላትን አፍስሳ ከ1 ቢሊዬን ብር በላይ በሆነ ወጪ ከ13 በላይ ግዙፍ የእንግዳ አዳራሽ፤መንበረ ጵጵስና፣የልዩ እንግዳ ማረፍያ፣የግብር ቤት፣ማስመስከርያ አብነት ትምህርት ቤት ፣የማኒፋክቸር ማቀነባበርያ አዳራሽ፣ሼሮል፣ድልዲህ፣የጸበል ቤት ጨምሮ በማነጽ እያገለገለች የምትገኘው እህታችን እና ቤተሰቧ

በአንዳንድ የሥጋ ዝለት በአገልግሎቷ እንዳትደክም የአደራ ቃል ከጋሞ ኦቾሎ ኦርቶዶክሳዊ ሴቶች የተሰጣት ሲሆን እርሷ ላይ የሚደረገው ማንኛውም አይነት ነገር ከአንድ የጋሞ ሴቶች ላይ እንደሚደረግ በመግለጽ ከሴቶች መሃከል እንደ አንዷ እንደሆነች እራሷን እንድትመለከት የጋሞ ብሔረሰብ የክብር ልብስ ብፁዑ አቡነ ኤልያስ በተገኙበት በአውደምህረት ላይ አልብሰዋታል።

ይህ መርህ ግብር በዋናነት እህታችን እያከናወነችው ለሚገኘው መንፈሣዊ አገልግሎት ስንቅ እና መጽኛ ይሆናት ዘንድ የተደረገ የእህትነት ድጋፍ ነው።

መርኃግብር የተከናወነው የኡሞ ላንቴ ቅድስት ኪዳነምህረት ቤተክርስቲያን ምረቃ በሚከናወንበት ሲሆን የእህታችን አገልግሎት በጋሞና አከባቢ ዞኖች ውስጥ ጉልህ ሚና ያለው ነው።

አገልጋይ እንዳይዝል በጎውን እያሰቡ ማበርታት አገልግሎትን ማስቀጠል ነው። እግዚአብሔር ያጽናሽ ያበርታሽ!!!

እህታችን እና ቤተሰቧን በጸሎታችሁ አስቧት

©Kune Demelash kassaye -Arba Minch



tgoop.com/tseomm/6820
Create:
Last Update:

የአ/ምንጭ ዝጊቲ አቡዬ ቤተክርስቲያንን ከ1ቢሊዬን ብር በላይ በሆነ ወጪ እየገነባች ለምትገኘው እህታችን የጋሞ ኦቾሎ ኦርቶዶክሳዊ ሴቶች የአደራ እና የቤተሰባዊ ክብር ሽልማት ባህላዊ አልባስ አጎናጸፉ።
***

በጻድቁ አባታችን አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ፍጹም ምልጃ እና ረድኤት በቅድስት ሥላሴ ምህረት በሥጋ ደዌ ከሚያሰቃያት የጡት ካንሰር የአርባምንጭ ዝጊቲ አቦ ጸበልና ዕምነት በመጠቀም የመዳኗን ቸርነት ምክንያት አድርጋ

በተሰጣት ቀሪ ዕድሜ ከተረፋት ላይ ሳይሆን ያላትን አፍስሳ ከ1 ቢሊዬን ብር በላይ በሆነ ወጪ ከ13 በላይ ግዙፍ የእንግዳ አዳራሽ፤መንበረ ጵጵስና፣የልዩ እንግዳ ማረፍያ፣የግብር ቤት፣ማስመስከርያ አብነት ትምህርት ቤት ፣የማኒፋክቸር ማቀነባበርያ አዳራሽ፣ሼሮል፣ድልዲህ፣የጸበል ቤት ጨምሮ በማነጽ እያገለገለች የምትገኘው እህታችን እና ቤተሰቧ

በአንዳንድ የሥጋ ዝለት በአገልግሎቷ እንዳትደክም የአደራ ቃል ከጋሞ ኦቾሎ ኦርቶዶክሳዊ ሴቶች የተሰጣት ሲሆን እርሷ ላይ የሚደረገው ማንኛውም አይነት ነገር ከአንድ የጋሞ ሴቶች ላይ እንደሚደረግ በመግለጽ ከሴቶች መሃከል እንደ አንዷ እንደሆነች እራሷን እንድትመለከት የጋሞ ብሔረሰብ የክብር ልብስ ብፁዑ አቡነ ኤልያስ በተገኙበት በአውደምህረት ላይ አልብሰዋታል።

ይህ መርህ ግብር በዋናነት እህታችን እያከናወነችው ለሚገኘው መንፈሣዊ አገልግሎት ስንቅ እና መጽኛ ይሆናት ዘንድ የተደረገ የእህትነት ድጋፍ ነው።

መርኃግብር የተከናወነው የኡሞ ላንቴ ቅድስት ኪዳነምህረት ቤተክርስቲያን ምረቃ በሚከናወንበት ሲሆን የእህታችን አገልግሎት በጋሞና አከባቢ ዞኖች ውስጥ ጉልህ ሚና ያለው ነው።

አገልጋይ እንዳይዝል በጎውን እያሰቡ ማበርታት አገልግሎትን ማስቀጠል ነው። እግዚአብሔር ያጽናሽ ያበርታሽ!!!

እህታችን እና ቤተሰቧን በጸሎታችሁ አስቧት

©Kune Demelash kassaye -Arba Minch

BY ኦርቶዶክሳዊ መጻሕፍት እና ጽሑፎች Tsegaye kiflu


Share with your friend now:
tgoop.com/tseomm/6820

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

A new window will come up. Enter your channel name and bio. (See the character limits above.) Click “Create.” Concise Select: Settings – Manage Channel – Administrators – Add administrator. From your list of subscribers, select the correct user. A new window will appear on the screen. Check the rights you’re willing to give to your administrator. The channel also called on people to turn out for illegal assemblies and listed the things that participants should bring along with them, showing prior planning was in the works for riots. The messages also incited people to hurl toxic gas bombs at police and MTR stations, he added. But a Telegram statement also said: "Any requests related to political censorship or limiting human rights such as the rights to free speech or assembly are not and will not be considered."
from us


Telegram ኦርቶዶክሳዊ መጻሕፍት እና ጽሑፎች Tsegaye kiflu
FROM American