TSEOMM Telegram 6619
አንተ! የሃይማኖት ችግር እንደሌለብህ፣ አፈንጋጭም እንዳልነበርክ አውቃለሁ፤ እስከዛሬም በአንተ ላይ ምንም ዓይነት የሀይማኖት ነቀፋ አይቼ አላውቅም። ነገር ግን በቅርቡ የተፈጠረው ነገር የሚያኮራ ሳይሆን በእጅጉ የሚያሳፍር መሆኑን አንተም ታውቃለህ። ለእኔ ከደረሰኝ ሰነባብቷል ። ይህ ብቻ ሳይሆን ሌሎችም። ሰው ያየው ከብዙ ጥቂቱ ነው። አንተ የግልህን ጉዳይ በንስሃ ታጥባለህ። ከጥፋትህ ማግስት በምታደርገው ተግባር ግን ይባሱኑ የተሸከምከው ክህነት በሰው ልቦና ውስጥ ክፉኛ ዋጋ ያጣል፤ መሳንክልም መሆን ነው። ሌሎቹ ዲያቆናትና ካህናት ዋጋ ቢስ የነወሩ ሆነው ይታሰባሉ።

የጥሞና ጊዜ ውሰድ!
ስለዚህ፣ የጥሞና ጊዜ ውሰድ። በክህነትህ ጉዳይ ከሚመለከተው አካል ጋር ተነጋገር። አማን ሻሎም እንኳን ፕሮቴስታንቱን መንፈቅ አርፎ ነው የተመለሰው። አንተ እንዴት በሳልስትህ ብቅ ትላለህ? ይህ ፈጽሞ ነውር ነው። እንደ እህት የምመክርህ፣ የተቀበልከውን ታላቅ ኃላፊነት አክብረህ አስከብር!ለቤተክርስቲያን ክብርህ ተጨነቅ!

በቲክቶክ አጥቢያ ያላችሁ ካህናትና መምህራን፣ እንዲህ ዓይነቱን ነገር እያያችሁ እንዴት ዝም ብላችሁ ታያላችሁ? ገስጻችሁ ከማስተካከል ዝም ማለታችሁ የራሳችሁን ክህነት እንደሚያቃልል አታውቁም? ለቤተክርስቲያን ክብሯ ለሆነው ክህነቷ ካልተጨነቃችሁ ምን ትሰራላችሁ? ፍትሀ ነገስት አንቀጽ 6 ምን ይላል?
...
ሌሎቻችሁን ወጣቶቹን እረዳችዃለሁ ''ሽታዬ! ሽታዬ!'' እየተባባላችሁ ነው።

©ማርያማዊት አባተ



tgoop.com/tseomm/6619
Create:
Last Update:

አንተ! የሃይማኖት ችግር እንደሌለብህ፣ አፈንጋጭም እንዳልነበርክ አውቃለሁ፤ እስከዛሬም በአንተ ላይ ምንም ዓይነት የሀይማኖት ነቀፋ አይቼ አላውቅም። ነገር ግን በቅርቡ የተፈጠረው ነገር የሚያኮራ ሳይሆን በእጅጉ የሚያሳፍር መሆኑን አንተም ታውቃለህ። ለእኔ ከደረሰኝ ሰነባብቷል ። ይህ ብቻ ሳይሆን ሌሎችም። ሰው ያየው ከብዙ ጥቂቱ ነው። አንተ የግልህን ጉዳይ በንስሃ ታጥባለህ። ከጥፋትህ ማግስት በምታደርገው ተግባር ግን ይባሱኑ የተሸከምከው ክህነት በሰው ልቦና ውስጥ ክፉኛ ዋጋ ያጣል፤ መሳንክልም መሆን ነው። ሌሎቹ ዲያቆናትና ካህናት ዋጋ ቢስ የነወሩ ሆነው ይታሰባሉ።

የጥሞና ጊዜ ውሰድ!
ስለዚህ፣ የጥሞና ጊዜ ውሰድ። በክህነትህ ጉዳይ ከሚመለከተው አካል ጋር ተነጋገር። አማን ሻሎም እንኳን ፕሮቴስታንቱን መንፈቅ አርፎ ነው የተመለሰው። አንተ እንዴት በሳልስትህ ብቅ ትላለህ? ይህ ፈጽሞ ነውር ነው። እንደ እህት የምመክርህ፣ የተቀበልከውን ታላቅ ኃላፊነት አክብረህ አስከብር!ለቤተክርስቲያን ክብርህ ተጨነቅ!

በቲክቶክ አጥቢያ ያላችሁ ካህናትና መምህራን፣ እንዲህ ዓይነቱን ነገር እያያችሁ እንዴት ዝም ብላችሁ ታያላችሁ? ገስጻችሁ ከማስተካከል ዝም ማለታችሁ የራሳችሁን ክህነት እንደሚያቃልል አታውቁም? ለቤተክርስቲያን ክብሯ ለሆነው ክህነቷ ካልተጨነቃችሁ ምን ትሰራላችሁ? ፍትሀ ነገስት አንቀጽ 6 ምን ይላል?
...
ሌሎቻችሁን ወጣቶቹን እረዳችዃለሁ ''ሽታዬ! ሽታዬ!'' እየተባባላችሁ ነው።

©ማርያማዊት አባተ

BY ኦርቶዶክሳዊ መጻሕፍት እና ጽሑፎች Tsegaye kiflu


Share with your friend now:
tgoop.com/tseomm/6619

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

The group also hosted discussions on committing arson, Judge Hui said, including setting roadblocks on fire, hurling petrol bombs at police stations and teaching people to make such weapons. The conversation linked to arson went on for two to three months, Hui said. Select “New Channel” 4How to customize a Telegram channel? Developing social channels based on exchanging a single message isn’t exactly new, of course. Back in 2014, the “Yo” app was launched with the sole purpose of enabling users to send each other the greeting “Yo.” Deputy District Judge Peter Hui sentenced computer technician Ng Man-ho on Thursday, a month after the 27-year-old, who ran a Telegram group called SUCK Channel, was found guilty of seven charges of conspiring to incite others to commit illegal acts during the 2019 extradition bill protests and subsequent months.
from us


Telegram ኦርቶዶክሳዊ መጻሕፍት እና ጽሑፎች Tsegaye kiflu
FROM American