በአንድ ቀን አርባ አራት ጥንዶች ጋብቻቸውን ይፈጽማሉ
#Ethiopia | የኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ትውልድ ለሁለተኛ ጊዜ ያዘጋጀው የቅድመ ጋብቻ ትምህርቱን የወሰዱ አርባ አራት ጥንዶች የፊታችን ሐሙስ ግንቦት 21 ቀን 2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ በሚገኘው ቶታል ደብረ ገነት ቅድስት ሥላሴ ካቴደራል በቤተ ክርስቲያን ሥርዓት ጋብቻቸውን በስርዓተ ተክሊል እና በቅዱስ ቁርባን ይፈጽማሉ።
የኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ትውልድ በትዳር ሕይወት ላይ ያተኮረ ጠቃሚ የቅድመ ጋብቻ ትምህርት በመስጠት ይታወቃል። ይህ ትምህርት ለተሳታፊዎቹ ዘላቂና የተሳካ ትዳር ለመመሥረት የሚያስፈልጉትን መሠረታዊ እውቀቶችና ክህሎቶች በመስጠት ትልቅ አስተዋጽኦ ያበረክታል።
ይህ የብዙኃን ጋብቻ ከዚህ ቀደም ለመጀመሪያ ጊዜ ከሁለት አመት በፊት ጥር 28 ቀን 2015 ዓ.ም በደብረ ምጥማቅ ሰአሊተ ምሕረት ቅድስት ማርያምና ቅድስት ክርስቶስ ሠምራ ካቴደራል ተካሂዷል።
#Ethiopia | የኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ትውልድ ለሁለተኛ ጊዜ ያዘጋጀው የቅድመ ጋብቻ ትምህርቱን የወሰዱ አርባ አራት ጥንዶች የፊታችን ሐሙስ ግንቦት 21 ቀን 2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ በሚገኘው ቶታል ደብረ ገነት ቅድስት ሥላሴ ካቴደራል በቤተ ክርስቲያን ሥርዓት ጋብቻቸውን በስርዓተ ተክሊል እና በቅዱስ ቁርባን ይፈጽማሉ።
የኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ትውልድ በትዳር ሕይወት ላይ ያተኮረ ጠቃሚ የቅድመ ጋብቻ ትምህርት በመስጠት ይታወቃል። ይህ ትምህርት ለተሳታፊዎቹ ዘላቂና የተሳካ ትዳር ለመመሥረት የሚያስፈልጉትን መሠረታዊ እውቀቶችና ክህሎቶች በመስጠት ትልቅ አስተዋጽኦ ያበረክታል።
ይህ የብዙኃን ጋብቻ ከዚህ ቀደም ለመጀመሪያ ጊዜ ከሁለት አመት በፊት ጥር 28 ቀን 2015 ዓ.ም በደብረ ምጥማቅ ሰአሊተ ምሕረት ቅድስት ማርያምና ቅድስት ክርስቶስ ሠምራ ካቴደራል ተካሂዷል።
❤9🥰2👍1🤣1
tgoop.com/tseomm/6592
Create:
Last Update:
Last Update:
በአንድ ቀን አርባ አራት ጥንዶች ጋብቻቸውን ይፈጽማሉ
#Ethiopia | የኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ትውልድ ለሁለተኛ ጊዜ ያዘጋጀው የቅድመ ጋብቻ ትምህርቱን የወሰዱ አርባ አራት ጥንዶች የፊታችን ሐሙስ ግንቦት 21 ቀን 2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ በሚገኘው ቶታል ደብረ ገነት ቅድስት ሥላሴ ካቴደራል በቤተ ክርስቲያን ሥርዓት ጋብቻቸውን በስርዓተ ተክሊል እና በቅዱስ ቁርባን ይፈጽማሉ።
የኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ትውልድ በትዳር ሕይወት ላይ ያተኮረ ጠቃሚ የቅድመ ጋብቻ ትምህርት በመስጠት ይታወቃል። ይህ ትምህርት ለተሳታፊዎቹ ዘላቂና የተሳካ ትዳር ለመመሥረት የሚያስፈልጉትን መሠረታዊ እውቀቶችና ክህሎቶች በመስጠት ትልቅ አስተዋጽኦ ያበረክታል።
ይህ የብዙኃን ጋብቻ ከዚህ ቀደም ለመጀመሪያ ጊዜ ከሁለት አመት በፊት ጥር 28 ቀን 2015 ዓ.ም በደብረ ምጥማቅ ሰአሊተ ምሕረት ቅድስት ማርያምና ቅድስት ክርስቶስ ሠምራ ካቴደራል ተካሂዷል።
#Ethiopia | የኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ትውልድ ለሁለተኛ ጊዜ ያዘጋጀው የቅድመ ጋብቻ ትምህርቱን የወሰዱ አርባ አራት ጥንዶች የፊታችን ሐሙስ ግንቦት 21 ቀን 2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ በሚገኘው ቶታል ደብረ ገነት ቅድስት ሥላሴ ካቴደራል በቤተ ክርስቲያን ሥርዓት ጋብቻቸውን በስርዓተ ተክሊል እና በቅዱስ ቁርባን ይፈጽማሉ።
የኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ትውልድ በትዳር ሕይወት ላይ ያተኮረ ጠቃሚ የቅድመ ጋብቻ ትምህርት በመስጠት ይታወቃል። ይህ ትምህርት ለተሳታፊዎቹ ዘላቂና የተሳካ ትዳር ለመመሥረት የሚያስፈልጉትን መሠረታዊ እውቀቶችና ክህሎቶች በመስጠት ትልቅ አስተዋጽኦ ያበረክታል።
ይህ የብዙኃን ጋብቻ ከዚህ ቀደም ለመጀመሪያ ጊዜ ከሁለት አመት በፊት ጥር 28 ቀን 2015 ዓ.ም በደብረ ምጥማቅ ሰአሊተ ምሕረት ቅድስት ማርያምና ቅድስት ክርስቶስ ሠምራ ካቴደራል ተካሂዷል።
BY ኦርቶዶክሳዊ መጻሕፍት እና ጽሑፎች Tsegaye kiflu



Share with your friend now:
tgoop.com/tseomm/6592