TSEOMM Telegram 6562
"✍️ባለፈው አባ ገብርኤል ከውጭ ወደ ውስጥ በጮኹት ጩኸት ስለፍያታዊ ዘየማን አንሥተው ትውፊትን፣ ትርጓሜን ነቅፈው ሶላ ስክሪፕቱራ (Sola scriptura) አስተምህሮ እየተከተሉ መሆናቸውን ጠቁመን ነበር፡፡ ያ የተቃወሰና እንግዳ ትምህርት፣ ምንፍ*ቅና ብቻ ሳይሆን ስሙ ድንቁ*ርና ይባላል ብለናል፡፡

ታዲያ ያንን ይዞ ትዝታው ሣሚኤል የሚባል ጸጋው የተገፈፈ ልሙጥ፣ በአደባባይ ሲሳለቅ የሚያሳይ ቪዲዮ ማታ ቲክቶክ ላይ ተመለከትኩ፡፡ የሚሳለቀው መምህር ዘበነ ለማ ‘ፍያታዊ ዘየማን እመቤታችንን ወደ ግብጽ በተሰደደች ጊዜ በበረሃ ካገኟት ሽፍቶች አንዱ መሆኑንና፣ የልጇን የወርቅ ጫማና ሰብአ ሰገል የሰጧቸውን ስጦታ ሽፍቶች ሲቀሟቸው ታድጓቸዋል፣ ከዚያም የተነሣ ጌታ ቃል ገብቶለታል’ የሚለውን የዘበነን ንግግር እያሰማ በሳቅ ሲንፈራፈር ነበር፡፡ እንዲህ ዐይነቱ ደፋር ባለማወቁና በድንቁርናው ባያፍር እንኳን ዝም ማለት ሲገባው ሊሳለቅ ሲፈሞክር መታለፍ የለበትም፡፡

መሠረታዊው ነገር፣ ባሕታዊ ዘየማን ሰው፣ በምድር ላይ የኖረ፣ በሞት አፋፍ ላይ እንኳን ሆኖ ለመመስከር ወደኋላ ያላለ አስደናቂ ሰው የነበረ መሆኑ ነው፡፡ የዚህ ሰው ታሪክ በሁሉም ጥንታዊ አብያተ ክርስቲያናት አግልግሎት ሥርዓት ዘወትር የሚታወሰው ዝም ብሎ አይደለም፡፡ ባለፈው እንዳልኩት ታሪኩም ይሁን ሐተታው ዘሮኞችና ጥራዝ ነጠቆች እንደሚመስላቸው የሆነ ዛፍ ሥር የተፈበረከ ልብወለድ አይደለም፡፡ በትርጓሜ ወይም በትውፊት የሚወሳው ቤተ ክርስቲያን ታሪካዊት በመሆኗ፣ በሌላ በኩል ደግሞ ከሕይወቱ ሰዎች የሚማሩበት ጥቅም ስላለ፣ በተጨማሪም የራሱ የሆነ ታሪክ ያለው ሰው የነበረ መሆኑን ለማመልከት ነው፡፡ ይኸ ትምህርቱን ሙሉ ያደርገዋል እንጂ ከወንጌል እውነት ላይ የሚቀንሰው አንዳች ቅንጣት ነገር የለም፡፡

ለመሆኑ ፍያታዊ ዘየማን ማን እንደሆነ ታሪክ ምን ይላል?
***
እንግሊዘኛ
ማንበብ ለምትችሉ The Good Thief (Saint Dismas) ብላችሁ ብትፈልጉ በሐተታችን ያለውን ትውፊት ታገኙታላችሁ፡፡ ከወንጌላቱ የሉቃስ ወንጌል ብቻ ነው ‘በመንግሥትህ በመጣህ ጊዜ አስበኝ’ ሲለው ‘እውነት እልሃለሁ፣ ዛሬ ከእኔ ጋር በገነት ትሆናለህ አለው’ የሚለውን የጻፈልን ሉቃ 23፡ 39፡፡ ሌሎቹ ወንጌላውያን በሁለት ሽፍቶች መሀል መሰቀሉ ጠቅሰው ሌላ ሳይጠቅሱ ነው ያለፉት፡፡
The Gospel of Nicodemus (Acts of Pilate) የተባለ የ4ኛው ክ/ዘመን ሥራ በቀኝ ያለውን ሽፍታ ስሙን Dismas ሲለው የግራውን ደግሞ Gestas ብሎታል፡፡ በሌላ በኩል The apocryphal Arabic Infancy Gospel calls the two thieves Titus and Dumachus, and adds a tale about how Titus (the good one) prevented the other thieves in his company from robbing Mary and Joseph during their Flight into Egypt. ይኸ በጎነቱና መልካም ሥራው ስንቅ እንደሆነውም በዚህ ክፍል ይተረካል፡፡ ስማቸው የሚለያየው ምንጩን ከሚጠቅሱበት ምንጭ የተነሣ ነው፡፡ አንዳንዶች ከአረብኛ ምንጭ ሌሎች ከግሪክ ምንጭ፣ ሌሎች ደግሞ ከላቲን ምንጭ ይወስዳሉ፡፡
የግብጽ ቤተ ክርስቲያንም ከ Dismas የሚቀራረብ ስም ያላት ሲሆን ስሙን Demas ይሉታል፡፡ የሶርያው ምንጭ ደግሞ ስሙን Titus (the good one) and “Dumachus” (the impenitent one) ይሉታል፡፡ የሶርያው ምንጭ የሚከተለውን ይጨምራል ‘during the Holy Family’s flight into Egypt, the infant Jesus and his parents supposedly fell into the hands of a band of robbers. Titus prevented his comrade Dumachus from harming or robbing Mary, Joseph, and the Baby Jesus, and in gratitude the infant Christ (or a heavenly voice through Mary) foretold that Titus would one day be rewarded – this is taken to foreshadow his salvation on the cross years later.’ በአእኛ ትርጓሜ ላይ ካለው ሐተታ ጋር የሚቀራረብ ነው፡፡ ይኸ የፍያታዊ ዘየማን በጎ ታሪኩ በመካከለኛው ዘመን ሥዕላትና ታሪክ ውስጥ ሁሌም ይወሳ የነበረ ትውፊት ነው፡፡ በሁሉም ጥንታዊ አብያተ ክርስቲያናት ታሪኩ ትልቅ ስፍራ ያለው ሲሆን፣ በራሺያ ኦርቶዶክስ ዘንድ ስሙ Rakh ይሉታል፡፡

ከጥንት አባቶች ዮሐንስ አፈወርቅ፣ ታላቁ ባስልዮስ፣ ኦግስቲኖስ፣ አምብሮስ ዘሚላን፣ ሲፕሪያን፣ ቅዱስ ቄርሎስ ዘኢየሩሳሌም እና ሌሎችም በልዩ ልዩ ምክንያት ስሙን ደጋግመው ጠቅሰውታል፡፡ አንዳንዶቹ ሽፍታው ከሐዋርያት ቀድሞ ገነት የመግባቱን አስደናቂነት፣ አንዳንዶች፣ የንሥሐን ጥቅም ለማሳየት፣ አንዳንዶች፣ በደም የተጠመቀ መሆኑን ለማሳየት አንሥተውታል፡፡ በካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ቅድስና ያለው ሲሆን መታሰቢያውም March 25 ነው፡፡

በአጭሩ ልብ ወለድ ያወራውና መሳቂያ መሆን ያለበት ‘ፍያታዊ ዘየማን ክርስቶስን ያየው የዚያን ቀን ብቻ ነው፣ መቼም አይቶት አያውቅም’ ብሎ የተናገረና ሳያውቅ በሌላው የሚያግጥ እንደ ትዝታው ያለ ኮምፒዩተር ፊት ተዘርፍጦ ማንበብ የማይችል ማይም ነው፡፡ ጸጋው ያልተገፈፈና ማስተዋሉ ያለው ሰው ግን የሆነ ነገር ሲያጠራጥረው፣ ምንጭ ይፈልጋል፣ ከሌሎችም ያለውን ምንጭ ያጣራል፣ የማያገኘው ከሆነም ሌሎችን ‘ከየት አመጣችሁት?’ ብሎ ይጠይቃል፡፡ ያ ሁሉ ካልሆነም ከተጻፈውና ካነበበው ውጭ አያነብም አይናገርም፡፡ ምክንያቱም ባላወቀውና ባልተማረው ነገር ላይ አስተያየት ሲሰጥ ይስታልና፡፡ በተለይ ደግሞ እንዲህ በድፍረትና በድንቁርና ሲሆን ያስንቃልና ነው፡፡

ይኸው ነው፡፡


© Dr Arega Abate
🙏83



tgoop.com/tseomm/6562
Create:
Last Update:

"✍️ባለፈው አባ ገብርኤል ከውጭ ወደ ውስጥ በጮኹት ጩኸት ስለፍያታዊ ዘየማን አንሥተው ትውፊትን፣ ትርጓሜን ነቅፈው ሶላ ስክሪፕቱራ (Sola scriptura) አስተምህሮ እየተከተሉ መሆናቸውን ጠቁመን ነበር፡፡ ያ የተቃወሰና እንግዳ ትምህርት፣ ምንፍ*ቅና ብቻ ሳይሆን ስሙ ድንቁ*ርና ይባላል ብለናል፡፡

ታዲያ ያንን ይዞ ትዝታው ሣሚኤል የሚባል ጸጋው የተገፈፈ ልሙጥ፣ በአደባባይ ሲሳለቅ የሚያሳይ ቪዲዮ ማታ ቲክቶክ ላይ ተመለከትኩ፡፡ የሚሳለቀው መምህር ዘበነ ለማ ‘ፍያታዊ ዘየማን እመቤታችንን ወደ ግብጽ በተሰደደች ጊዜ በበረሃ ካገኟት ሽፍቶች አንዱ መሆኑንና፣ የልጇን የወርቅ ጫማና ሰብአ ሰገል የሰጧቸውን ስጦታ ሽፍቶች ሲቀሟቸው ታድጓቸዋል፣ ከዚያም የተነሣ ጌታ ቃል ገብቶለታል’ የሚለውን የዘበነን ንግግር እያሰማ በሳቅ ሲንፈራፈር ነበር፡፡ እንዲህ ዐይነቱ ደፋር ባለማወቁና በድንቁርናው ባያፍር እንኳን ዝም ማለት ሲገባው ሊሳለቅ ሲፈሞክር መታለፍ የለበትም፡፡

መሠረታዊው ነገር፣ ባሕታዊ ዘየማን ሰው፣ በምድር ላይ የኖረ፣ በሞት አፋፍ ላይ እንኳን ሆኖ ለመመስከር ወደኋላ ያላለ አስደናቂ ሰው የነበረ መሆኑ ነው፡፡ የዚህ ሰው ታሪክ በሁሉም ጥንታዊ አብያተ ክርስቲያናት አግልግሎት ሥርዓት ዘወትር የሚታወሰው ዝም ብሎ አይደለም፡፡ ባለፈው እንዳልኩት ታሪኩም ይሁን ሐተታው ዘሮኞችና ጥራዝ ነጠቆች እንደሚመስላቸው የሆነ ዛፍ ሥር የተፈበረከ ልብወለድ አይደለም፡፡ በትርጓሜ ወይም በትውፊት የሚወሳው ቤተ ክርስቲያን ታሪካዊት በመሆኗ፣ በሌላ በኩል ደግሞ ከሕይወቱ ሰዎች የሚማሩበት ጥቅም ስላለ፣ በተጨማሪም የራሱ የሆነ ታሪክ ያለው ሰው የነበረ መሆኑን ለማመልከት ነው፡፡ ይኸ ትምህርቱን ሙሉ ያደርገዋል እንጂ ከወንጌል እውነት ላይ የሚቀንሰው አንዳች ቅንጣት ነገር የለም፡፡

ለመሆኑ ፍያታዊ ዘየማን ማን እንደሆነ ታሪክ ምን ይላል?
***
እንግሊዘኛ
ማንበብ ለምትችሉ The Good Thief (Saint Dismas) ብላችሁ ብትፈልጉ በሐተታችን ያለውን ትውፊት ታገኙታላችሁ፡፡ ከወንጌላቱ የሉቃስ ወንጌል ብቻ ነው ‘በመንግሥትህ በመጣህ ጊዜ አስበኝ’ ሲለው ‘እውነት እልሃለሁ፣ ዛሬ ከእኔ ጋር በገነት ትሆናለህ አለው’ የሚለውን የጻፈልን ሉቃ 23፡ 39፡፡ ሌሎቹ ወንጌላውያን በሁለት ሽፍቶች መሀል መሰቀሉ ጠቅሰው ሌላ ሳይጠቅሱ ነው ያለፉት፡፡
The Gospel of Nicodemus (Acts of Pilate) የተባለ የ4ኛው ክ/ዘመን ሥራ በቀኝ ያለውን ሽፍታ ስሙን Dismas ሲለው የግራውን ደግሞ Gestas ብሎታል፡፡ በሌላ በኩል The apocryphal Arabic Infancy Gospel calls the two thieves Titus and Dumachus, and adds a tale about how Titus (the good one) prevented the other thieves in his company from robbing Mary and Joseph during their Flight into Egypt. ይኸ በጎነቱና መልካም ሥራው ስንቅ እንደሆነውም በዚህ ክፍል ይተረካል፡፡ ስማቸው የሚለያየው ምንጩን ከሚጠቅሱበት ምንጭ የተነሣ ነው፡፡ አንዳንዶች ከአረብኛ ምንጭ ሌሎች ከግሪክ ምንጭ፣ ሌሎች ደግሞ ከላቲን ምንጭ ይወስዳሉ፡፡
የግብጽ ቤተ ክርስቲያንም ከ Dismas የሚቀራረብ ስም ያላት ሲሆን ስሙን Demas ይሉታል፡፡ የሶርያው ምንጭ ደግሞ ስሙን Titus (the good one) and “Dumachus” (the impenitent one) ይሉታል፡፡ የሶርያው ምንጭ የሚከተለውን ይጨምራል ‘during the Holy Family’s flight into Egypt, the infant Jesus and his parents supposedly fell into the hands of a band of robbers. Titus prevented his comrade Dumachus from harming or robbing Mary, Joseph, and the Baby Jesus, and in gratitude the infant Christ (or a heavenly voice through Mary) foretold that Titus would one day be rewarded – this is taken to foreshadow his salvation on the cross years later.’ በአእኛ ትርጓሜ ላይ ካለው ሐተታ ጋር የሚቀራረብ ነው፡፡ ይኸ የፍያታዊ ዘየማን በጎ ታሪኩ በመካከለኛው ዘመን ሥዕላትና ታሪክ ውስጥ ሁሌም ይወሳ የነበረ ትውፊት ነው፡፡ በሁሉም ጥንታዊ አብያተ ክርስቲያናት ታሪኩ ትልቅ ስፍራ ያለው ሲሆን፣ በራሺያ ኦርቶዶክስ ዘንድ ስሙ Rakh ይሉታል፡፡

ከጥንት አባቶች ዮሐንስ አፈወርቅ፣ ታላቁ ባስልዮስ፣ ኦግስቲኖስ፣ አምብሮስ ዘሚላን፣ ሲፕሪያን፣ ቅዱስ ቄርሎስ ዘኢየሩሳሌም እና ሌሎችም በልዩ ልዩ ምክንያት ስሙን ደጋግመው ጠቅሰውታል፡፡ አንዳንዶቹ ሽፍታው ከሐዋርያት ቀድሞ ገነት የመግባቱን አስደናቂነት፣ አንዳንዶች፣ የንሥሐን ጥቅም ለማሳየት፣ አንዳንዶች፣ በደም የተጠመቀ መሆኑን ለማሳየት አንሥተውታል፡፡ በካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ቅድስና ያለው ሲሆን መታሰቢያውም March 25 ነው፡፡

በአጭሩ ልብ ወለድ ያወራውና መሳቂያ መሆን ያለበት ‘ፍያታዊ ዘየማን ክርስቶስን ያየው የዚያን ቀን ብቻ ነው፣ መቼም አይቶት አያውቅም’ ብሎ የተናገረና ሳያውቅ በሌላው የሚያግጥ እንደ ትዝታው ያለ ኮምፒዩተር ፊት ተዘርፍጦ ማንበብ የማይችል ማይም ነው፡፡ ጸጋው ያልተገፈፈና ማስተዋሉ ያለው ሰው ግን የሆነ ነገር ሲያጠራጥረው፣ ምንጭ ይፈልጋል፣ ከሌሎችም ያለውን ምንጭ ያጣራል፣ የማያገኘው ከሆነም ሌሎችን ‘ከየት አመጣችሁት?’ ብሎ ይጠይቃል፡፡ ያ ሁሉ ካልሆነም ከተጻፈውና ካነበበው ውጭ አያነብም አይናገርም፡፡ ምክንያቱም ባላወቀውና ባልተማረው ነገር ላይ አስተያየት ሲሰጥ ይስታልና፡፡ በተለይ ደግሞ እንዲህ በድፍረትና በድንቁርና ሲሆን ያስንቃልና ነው፡፡

ይኸው ነው፡፡


© Dr Arega Abate

BY ኦርቶዶክሳዊ መጻሕፍት እና ጽሑፎች Tsegaye kiflu


Share with your friend now:
tgoop.com/tseomm/6562

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

How to create a business channel on Telegram? (Tutorial) Joined by Telegram's representative in Brazil, Alan Campos, Perekopsky noted the platform was unable to cater to some of the TSE requests due to the company's operational setup. But Perekopsky added that these requests could be studied for future implementation. Telegram Channels requirements & features Polls
from us


Telegram ኦርቶዶክሳዊ መጻሕፍት እና ጽሑፎች Tsegaye kiflu
FROM American