TSEOMM Telegram 6552
+ + ብዙ ዐየን + + +

በዚህ ሂደት ብዙ ዐየን። የብዙ ብዙ ተዛዘብን። በተለይ ባለሁለት መልኮችን። ቀን ቀን እዚህ ፤ ማታ ማታ እዚያ የሚረግጡ ብዙ ነበሩ። አጋጣሚውን ተጠቅመው ሊያጠቁንም የሞከሩ ነበር። አይተን እንደአላየን፤ ሰምተን እንደአልሰማን አልፈናል። ሁኔታው የሚጠይቀው ይህንን ነበረና።

ይህን መዋቅራዊ ሂደት ለማደናቀፍ አንዳንዶች ድግስ ደግሰው አበሉ። አንዳንዶች እኛ ዕግድ እንዳይተለለፍብህ ስንታገልልህ፤ እገሌ ዕግደ እንዲተላለፍ አደረገ አሉ። አንዳንዶች አንተ ብቻ ታግስ፥ ለአንተ የሚስማማ ውሳኔ እንዲወሰን እናደርጋለን አሉ። አንዳንዶች እኛን ከያዝክ ዕዳው ገብሰነው ማለታቸውን ሰማን። አንዳንዶች ለጊዜው የማኅበራዊ ሚዲያውን ጫጫታ ለማብረድ ዕግድ ተጣለብህ እንጂ፥ አጥፍተህ አይደለም እያሉም እንደሆነ ሰማን። እውነታዎቹ ግን እነዚህ አይደሉም። እዚህ ደብዳቤ ላይ የሰፈረው ነው።

ደጋግሜ በግሌም፣ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት እና መምህራን ባሉበት ለአቶ ጸጋዬም ሆነ ለፍኖተ ጽድቅ ሰዎች ያልኳቸውን እዚህ ላስታውስ እወዳለሁ። “ፍኖተ ጽድቅ ኦርቶዶክሳዊ የሚያደርገው ወይም የሚያሰኘው ኦርቶዶክሳዊ መሠረት እምነትን፣ ሥርዐተ አምልኮንና ትውፊትን ጠብቆ ማገልገሉ እንጂ፥ የቅዱስነታቸው መሔድ፤ የጳጳሳቱ መመላለስ፤ የኦርቶዶክሳውያን መምህራን መገኘትና የቴክቶክ ወንድሞች ዘገባ አይደለም። ኦርቶዶክሳዊ አሰተምህሮን ካልጠበቀ ለውግዘት ያቀርበው ይሆናል እንጂ፥ አይረባውም።”

አሁንም በይፋ የምለው ይህንኑ ነው። መዳኛህ ኦርቶዶክሳዊ መሆንህ እንጂ፥ ሰዎችን ለመያዝ በመሞከር አይደለም። ሂደቱ ያሰተማረን ይህንኑ ነው። ይቆየን። ለሂደቱ በዝርዝር እመልሳለሁ ።

👉መምህር ታደሰ ወርቁ
👍6



tgoop.com/tseomm/6552
Create:
Last Update:

+ + ብዙ ዐየን + + +

በዚህ ሂደት ብዙ ዐየን። የብዙ ብዙ ተዛዘብን። በተለይ ባለሁለት መልኮችን። ቀን ቀን እዚህ ፤ ማታ ማታ እዚያ የሚረግጡ ብዙ ነበሩ። አጋጣሚውን ተጠቅመው ሊያጠቁንም የሞከሩ ነበር። አይተን እንደአላየን፤ ሰምተን እንደአልሰማን አልፈናል። ሁኔታው የሚጠይቀው ይህንን ነበረና።

ይህን መዋቅራዊ ሂደት ለማደናቀፍ አንዳንዶች ድግስ ደግሰው አበሉ። አንዳንዶች እኛ ዕግድ እንዳይተለለፍብህ ስንታገልልህ፤ እገሌ ዕግደ እንዲተላለፍ አደረገ አሉ። አንዳንዶች አንተ ብቻ ታግስ፥ ለአንተ የሚስማማ ውሳኔ እንዲወሰን እናደርጋለን አሉ። አንዳንዶች እኛን ከያዝክ ዕዳው ገብሰነው ማለታቸውን ሰማን። አንዳንዶች ለጊዜው የማኅበራዊ ሚዲያውን ጫጫታ ለማብረድ ዕግድ ተጣለብህ እንጂ፥ አጥፍተህ አይደለም እያሉም እንደሆነ ሰማን። እውነታዎቹ ግን እነዚህ አይደሉም። እዚህ ደብዳቤ ላይ የሰፈረው ነው።

ደጋግሜ በግሌም፣ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት እና መምህራን ባሉበት ለአቶ ጸጋዬም ሆነ ለፍኖተ ጽድቅ ሰዎች ያልኳቸውን እዚህ ላስታውስ እወዳለሁ። “ፍኖተ ጽድቅ ኦርቶዶክሳዊ የሚያደርገው ወይም የሚያሰኘው ኦርቶዶክሳዊ መሠረት እምነትን፣ ሥርዐተ አምልኮንና ትውፊትን ጠብቆ ማገልገሉ እንጂ፥ የቅዱስነታቸው መሔድ፤ የጳጳሳቱ መመላለስ፤ የኦርቶዶክሳውያን መምህራን መገኘትና የቴክቶክ ወንድሞች ዘገባ አይደለም። ኦርቶዶክሳዊ አሰተምህሮን ካልጠበቀ ለውግዘት ያቀርበው ይሆናል እንጂ፥ አይረባውም።”

አሁንም በይፋ የምለው ይህንኑ ነው። መዳኛህ ኦርቶዶክሳዊ መሆንህ እንጂ፥ ሰዎችን ለመያዝ በመሞከር አይደለም። ሂደቱ ያሰተማረን ይህንኑ ነው። ይቆየን። ለሂደቱ በዝርዝር እመልሳለሁ ።

👉መምህር ታደሰ ወርቁ

BY ኦርቶዶክሳዊ መጻሕፍት እና ጽሑፎች Tsegaye kiflu




Share with your friend now:
tgoop.com/tseomm/6552

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Concise With the administration mulling over limiting access to doxxing groups, a prominent Telegram doxxing group apparently went on a "revenge spree." Avoid compound hashtags that consist of several words. If you have a hashtag like #marketingnewsinusa, split it into smaller hashtags: “#marketing, #news, #usa. Administrators Although some crypto traders have moved toward screaming as a coping mechanism, several mental health experts call this therapy a pseudoscience. The crypto community finds its way to engage in one or the other way and share its feelings with other fellow members.
from us


Telegram ኦርቶዶክሳዊ መጻሕፍት እና ጽሑፎች Tsegaye kiflu
FROM American