TSEOMM Telegram 6541
ሊቀጳጳስ በማኅበራዊ አገልግሎት ላይ

የጌዲዮ፣ቡርጅ እና አማሮ ዞኖች ሀገረስብከት ብፁዑ አቡነ ገሪማ ነድያን እና የጎዳና ተዳዳሪዎችን በመሰብሰብ በማጽዳት፣አልባስ በማልበስ እና ምገባ በማከናወን የማኅበራዊ አገልግሎት ፈጽመዋል።

ወደ ድሆች ዝቅ ብሎ የሚውል ክርስቶስን ጋር ይውላል። ለተጣሉት ሐዘኔታ ያሳዬ ልብ የደስታ መጨረሻ ይገባዋል።

እንዲህ ብፁዓን አበው ሊቃነጳጳሳት ወደ ታችኛው ማኅበረሰብ ወርደው ሲያገለግሎ መመልከት የሃይማኖት አባት ግዴታቸው ቢሆንም ብርቅ ከመሆኑ የተነሳ እንደነቅበታለን።

©Kune

እኛ እባቶቻችን እንዲህ ዝቅ ብለው በስጋ የወደቁትን የጎሰቆሉትን በነፍስ ተስፋ እንዲኖራቸው የሚያደርጉትን ማየት ነው።
👍73



tgoop.com/tseomm/6541
Create:
Last Update:

ሊቀጳጳስ በማኅበራዊ አገልግሎት ላይ

የጌዲዮ፣ቡርጅ እና አማሮ ዞኖች ሀገረስብከት ብፁዑ አቡነ ገሪማ ነድያን እና የጎዳና ተዳዳሪዎችን በመሰብሰብ በማጽዳት፣አልባስ በማልበስ እና ምገባ በማከናወን የማኅበራዊ አገልግሎት ፈጽመዋል።

ወደ ድሆች ዝቅ ብሎ የሚውል ክርስቶስን ጋር ይውላል። ለተጣሉት ሐዘኔታ ያሳዬ ልብ የደስታ መጨረሻ ይገባዋል።

እንዲህ ብፁዓን አበው ሊቃነጳጳሳት ወደ ታችኛው ማኅበረሰብ ወርደው ሲያገለግሎ መመልከት የሃይማኖት አባት ግዴታቸው ቢሆንም ብርቅ ከመሆኑ የተነሳ እንደነቅበታለን።

©Kune

እኛ እባቶቻችን እንዲህ ዝቅ ብለው በስጋ የወደቁትን የጎሰቆሉትን በነፍስ ተስፋ እንዲኖራቸው የሚያደርጉትን ማየት ነው።

BY ኦርቶዶክሳዊ መጻሕፍት እና ጽሑፎች Tsegaye kiflu





Share with your friend now:
tgoop.com/tseomm/6541

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

How to Create a Private or Public Channel on Telegram? Hui said the messages, which included urging the disruption of airport operations, were attempts to incite followers to make use of poisonous, corrosive or flammable substances to vandalize police vehicles, and also called on others to make weapons to harm police. The channel also called on people to turn out for illegal assemblies and listed the things that participants should bring along with them, showing prior planning was in the works for riots. The messages also incited people to hurl toxic gas bombs at police and MTR stations, he added. Read now bank east asia october 20 kowloon
from us


Telegram ኦርቶዶክሳዊ መጻሕፍት እና ጽሑፎች Tsegaye kiflu
FROM American