TSEOMM Telegram 6528
ቅዱስ ሄሬኔዎስ(St. Irenaeus : C.130 - 202 AD) ስለ እመቤታችን የሔዋን ምትክነት(ቤዛነት) እንዲህ ብሏል፦ "Just as Eve was still a Virgin and became by her disobedience the cause of death of herself and whole Human race; so Mary too, espoused yet a Virgin, became by her obedience the cause of salivation of both herself and whole Human race. - ሔዋን ድንግል ሳለች ባለመታዘዟ ለራሷና ለሰው ልጆች ሁሉ የሞት ምክኒያት ስትሆን፥ ማርያም ግን ድንግል ሳለች በመታዘዟ ለራሷና ለሰው ልጆች ሁሉ የመዳን ምክኒያት ሆናለች።'' (Against the Heresies 3.22.24)።

በሊቁ እንደተብራራ በኦሪት ዘፍጥረት ምዕራፍ 3 ላይ ተመዝግቦ የሚገኘው የሔዋንና የእባቡ ንግግር ወደ ሞትና ጥፋት እንዳደረሰን በሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ 1 የተጻፈልን የእመቤታችንና የመልአኩ ንግግር ወደ ሕይወት መርቶናል። ይልቁንም እመቤታችን "እንደ ቃልህ ይሁንልኝ" ብላ የመልአኩን ቃል መቀበሏ የሰው ልጆችን ሁሉ ወክላ ከእግዚአብሔር ዓለምን የማዳን ሐሳብ ጋር የተባበረችበት ቁልፍ የነገረ ድኅነት መሠረት ነው። በዚህም የሰው ልጆች "የባሕርያችን መመኪያ" እንላታለን።

ቅድስት ድንግልን "ቤዛዊተ ዓለም" ስንላት ለዓለም ሁሉ ድኅነት ሥጋውን ቆርሶ ደሙን አፍስሶ ፍጹም ቤዛ ከሆነን ከልጇ ከኢየሱስ ክርስቶስ ጋር አስተካክለን ሳይሆን በመዳናችን ውስጥ "ዳግሚት ሔዋን" በመሆን ያደረገችውን ሱታፌ ለመግለጽ ነው።

© በአማን ወላዲተ አምላክ
👍6🙏1



tgoop.com/tseomm/6528
Create:
Last Update:

ቅዱስ ሄሬኔዎስ(St. Irenaeus : C.130 - 202 AD) ስለ እመቤታችን የሔዋን ምትክነት(ቤዛነት) እንዲህ ብሏል፦ "Just as Eve was still a Virgin and became by her disobedience the cause of death of herself and whole Human race; so Mary too, espoused yet a Virgin, became by her obedience the cause of salivation of both herself and whole Human race. - ሔዋን ድንግል ሳለች ባለመታዘዟ ለራሷና ለሰው ልጆች ሁሉ የሞት ምክኒያት ስትሆን፥ ማርያም ግን ድንግል ሳለች በመታዘዟ ለራሷና ለሰው ልጆች ሁሉ የመዳን ምክኒያት ሆናለች።'' (Against the Heresies 3.22.24)።

በሊቁ እንደተብራራ በኦሪት ዘፍጥረት ምዕራፍ 3 ላይ ተመዝግቦ የሚገኘው የሔዋንና የእባቡ ንግግር ወደ ሞትና ጥፋት እንዳደረሰን በሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ 1 የተጻፈልን የእመቤታችንና የመልአኩ ንግግር ወደ ሕይወት መርቶናል። ይልቁንም እመቤታችን "እንደ ቃልህ ይሁንልኝ" ብላ የመልአኩን ቃል መቀበሏ የሰው ልጆችን ሁሉ ወክላ ከእግዚአብሔር ዓለምን የማዳን ሐሳብ ጋር የተባበረችበት ቁልፍ የነገረ ድኅነት መሠረት ነው። በዚህም የሰው ልጆች "የባሕርያችን መመኪያ" እንላታለን።

ቅድስት ድንግልን "ቤዛዊተ ዓለም" ስንላት ለዓለም ሁሉ ድኅነት ሥጋውን ቆርሶ ደሙን አፍስሶ ፍጹም ቤዛ ከሆነን ከልጇ ከኢየሱስ ክርስቶስ ጋር አስተካክለን ሳይሆን በመዳናችን ውስጥ "ዳግሚት ሔዋን" በመሆን ያደረገችውን ሱታፌ ለመግለጽ ነው።

© በአማን ወላዲተ አምላክ

BY ኦርቶዶክሳዊ መጻሕፍት እና ጽሑፎች Tsegaye kiflu




Share with your friend now:
tgoop.com/tseomm/6528

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Earlier, crypto enthusiasts had created a self-described “meme app” dubbed “gm” app wherein users would greet each other with “gm” or “good morning” messages. However, in September 2021, the gm app was down after a hacker reportedly gained access to the user data. Concise Each account can create up to 10 public channels The creator of the channel becomes its administrator by default. If you need help managing your channel, you can add more administrators from your subscriber base. You can provide each admin with limited or full rights to manage the channel. For example, you can allow an administrator to publish and edit content while withholding the right to add new subscribers. How to create a business channel on Telegram? (Tutorial)
from us


Telegram ኦርቶዶክሳዊ መጻሕፍት እና ጽሑፎች Tsegaye kiflu
FROM American