TSEOMM Telegram 6517
በግሌ አመሰግናለሁ አባቶቼ!

በቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን የቅርብ ጊዜ ፈተናዎች ውስጥ አንዱ ሕጉን የሚያውቁና የሚያስተምሩ ሊቃውንት ዝምታ ይመስለኛል።

በተለይም ባለፉት ሁለት ዓመታት በነበረው የታሪክ ጥላሸታችን ውስጥ በቁጥር ካሉን አንጻር ጥቂት የሚባሉት ብቻ ተሟግተዋል። በመናገራቸው ብቻም በራሱ በቤተ ክህነቱ ሳይቀር አናውቃችሁም ተብለው ተገፍተውም ነበር።

ብዙሃኑ ግን ዝምታን መርጠው ነበር። በዚህም እንደምእመን ለምን ብለን ጠይቀናል። ከውጭ ጫና ሲበዛ በትር ሲጠነክር ብቻ ሳይሆን ከውስጥ እሾህ አሜካላ ሲበቅል መጥተው ካልተጋፈጡ ወጥተው ካልመሰከሩ ምኑን አስተማሩን? ቤተ ክርስቲያን የሰጠቻቸውን ስምና ክብርስ ለምናቸው ነው ብለን አምተናቸዋል።

ዛሬ ብፁዕነታቸው በተናገሩት ላይ እነዚህና ሌሎች የመጻሕፍት መመህራን ግር ብለው ቢመጡ እጅግ ደስ አለኝ።

አንድም ስለሃይማኖታቸው አንድም እንተ ስማለማርያም ብለው በስሟ ተማጽነው የተማሩባት ትምክህታቸው ናትና ቅናታቸውን ቀናሁበት።

አንድም ደግሞ ብዙ ጊዜ ጳጳሳቱን ተው ማለት ዶግማ መጣስ ለሚመስለው በእውቀትና በአክብሮት መመለስን አሁንም ስላሳዩን፣ ሃይማኖታችን ከማንም ከምንም የማናስበልጠውና የማንደራደርብት መሆኑን ስላሳዩን እንደአንዲት ምእመን እጅ እነሳለሁ።

በተለይም በቤተ ክህነቱ መዋቅር ሁኖ መታገልን ነውር ለሚያደርጉና በፍርሃት ለተቀፈደዱ ምሳሌ ትሆናላችሁ።

እናንተ ዝም ስትሉ ነው ምእመኑ እመልሳለሁ እያለ የሚያጠፋውና አትጥፉብን።

https://www.facebook.com/share/16N1EEQJGE/?mibextid=wwXIfr

https://www.facebook.com/share/15LeKA2YEj/?mibextid=wwXIfr

https://www.facebook.com/share/12JFpjVbji1/?mibextid=wwXIfr

https://www.facebook.com/share/1RDzsSWj7h/?mibextid=wwXIfr

https://www.facebook.com/share/18uH1wSMr3/?mibextid=wwXIfr

https://www.facebook.com/share/12CmMHqEhXz/?mibextid=wwXIfr

https://www.facebook.com/share/16UmRUdqfC/?mibextid=wwXIfr

👉ጋዜጠኛ መስከረም ጌታቸው እንደጻፈችው
👍2



tgoop.com/tseomm/6517
Create:
Last Update:

በግሌ አመሰግናለሁ አባቶቼ!

በቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን የቅርብ ጊዜ ፈተናዎች ውስጥ አንዱ ሕጉን የሚያውቁና የሚያስተምሩ ሊቃውንት ዝምታ ይመስለኛል።

በተለይም ባለፉት ሁለት ዓመታት በነበረው የታሪክ ጥላሸታችን ውስጥ በቁጥር ካሉን አንጻር ጥቂት የሚባሉት ብቻ ተሟግተዋል። በመናገራቸው ብቻም በራሱ በቤተ ክህነቱ ሳይቀር አናውቃችሁም ተብለው ተገፍተውም ነበር።

ብዙሃኑ ግን ዝምታን መርጠው ነበር። በዚህም እንደምእመን ለምን ብለን ጠይቀናል። ከውጭ ጫና ሲበዛ በትር ሲጠነክር ብቻ ሳይሆን ከውስጥ እሾህ አሜካላ ሲበቅል መጥተው ካልተጋፈጡ ወጥተው ካልመሰከሩ ምኑን አስተማሩን? ቤተ ክርስቲያን የሰጠቻቸውን ስምና ክብርስ ለምናቸው ነው ብለን አምተናቸዋል።

ዛሬ ብፁዕነታቸው በተናገሩት ላይ እነዚህና ሌሎች የመጻሕፍት መመህራን ግር ብለው ቢመጡ እጅግ ደስ አለኝ።

አንድም ስለሃይማኖታቸው አንድም እንተ ስማለማርያም ብለው በስሟ ተማጽነው የተማሩባት ትምክህታቸው ናትና ቅናታቸውን ቀናሁበት።

አንድም ደግሞ ብዙ ጊዜ ጳጳሳቱን ተው ማለት ዶግማ መጣስ ለሚመስለው በእውቀትና በአክብሮት መመለስን አሁንም ስላሳዩን፣ ሃይማኖታችን ከማንም ከምንም የማናስበልጠውና የማንደራደርብት መሆኑን ስላሳዩን እንደአንዲት ምእመን እጅ እነሳለሁ።

በተለይም በቤተ ክህነቱ መዋቅር ሁኖ መታገልን ነውር ለሚያደርጉና በፍርሃት ለተቀፈደዱ ምሳሌ ትሆናላችሁ።

እናንተ ዝም ስትሉ ነው ምእመኑ እመልሳለሁ እያለ የሚያጠፋውና አትጥፉብን።

https://www.facebook.com/share/16N1EEQJGE/?mibextid=wwXIfr

https://www.facebook.com/share/15LeKA2YEj/?mibextid=wwXIfr

https://www.facebook.com/share/12JFpjVbji1/?mibextid=wwXIfr

https://www.facebook.com/share/1RDzsSWj7h/?mibextid=wwXIfr

https://www.facebook.com/share/18uH1wSMr3/?mibextid=wwXIfr

https://www.facebook.com/share/12CmMHqEhXz/?mibextid=wwXIfr

https://www.facebook.com/share/16UmRUdqfC/?mibextid=wwXIfr

👉ጋዜጠኛ መስከረም ጌታቸው እንደጻፈችው

BY ኦርቶዶክሳዊ መጻሕፍት እና ጽሑፎች Tsegaye kiflu


Share with your friend now:
tgoop.com/tseomm/6517

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

The group also hosted discussions on committing arson, Judge Hui said, including setting roadblocks on fire, hurling petrol bombs at police stations and teaching people to make such weapons. The conversation linked to arson went on for two to three months, Hui said. With the administration mulling over limiting access to doxxing groups, a prominent Telegram doxxing group apparently went on a "revenge spree." “[The defendant] could not shift his criminal liability,” Hui said. In 2018, Telegram’s audience reached 200 million people, with 500,000 new users joining the messenger every day. It was launched for iOS on 14 August 2013 and Android on 20 October 2013. Image: Telegram.
from us


Telegram ኦርቶዶክሳዊ መጻሕፍት እና ጽሑፎች Tsegaye kiflu
FROM American