TSEOMM Telegram 6514
...........   ቤዛ...........................

የቃሉ  ትርጓሜ    እና   የትርጓሜው ምሥጢራዊ ነገረ ድኀነታዊ    ይዘት    ሲተነተን      ?  ?

            የቃሉ    ትርጓሜ
ቤዛ ፦  ቤዘወ  አዳነ   ፤ ተቤዠ፤   ዋስ ጠበቃ  ኾነ፤ ተካ  ፤ለወጠ፤ አሳልፎ  ሰጠ እና  ይህንን   የመሳሰሉ ትርጓሜዎች    አሉት ። ስለዚህ   ከዚህ  ግስ ውስጥ  ቤዛ   የሚል  ጥሬ  ዘር   ይገኛል ።

☑️የቤዛ   ትርጓሜ   "      ዋጋ፤  ካሳ  ፤ ለውጥ፤ ጥላ፤ ምትክ ፤ ዐላፊ፤ ዋቢ፤ ዋስ፤ መድን፤ ተያዥ፤ ጫማ፤ጥላ፤ ጋሻ ተብሎ  በዚህ ኹሉ ይተረጎማል ። ቤዛ እነዚህን ኹሉ ያስተረጉማል።

☑️ ነገር  ግን  እነዚህ  ኹሉ  የቃሉ ትርጓሜዎች   ማዳን  ወይም ትድግና  ከሚለው ቃል የሚወጡ እና የሚርቁ   ፈጽመው የማይገናኙም  አይደሉም።    ቤዛ ማዳን ወይም መታደግ እና መድኀኒት የሚለው ትርጓሜው ቋሚ  ኹኖ ከላይ ያየናቸው  ትርጓሜዎች  ከአውዱ የወጡ ሳይሆኑ  ቤዘወ አዳነ ከሚለው ሥርወ ቃል  ባሕርያቸውን ሳይለውጡ  እርሱን መስለው ነገር ግን ልዩ ልዩ መጠሪያ ልዩ  ልዩ  መልክ  ልዩ  ልዩ  ውበት በመያዘ ቤዛን መስለው የተወለዱ  የተገኙ  የወጡ   ናቸው ።
ቤዛ ፦ ዋጋ" ቢባል በምድር በምናደርገው በጎ ምግባር ሰማያዊ ዋጋ እናገኛለን።    ይህ  ሰማያዊ  ዋጋ   ደግሞ   መንግሥተ ሰማያት  መግባት፤ በቀኝ  መቆም  ከሲኦል  መዳን እና የመሰሉት ናቸው ።ስለዚህ  በምድሩ ሥራችን ፈንታ  ዋጋችሁ  በሰማይ ነው ያለው ጌታ ዋጋችን በሰማይ ከከፈለን   ይሄ  መዳን   ነው  ።
☑️2ኛቤዛ  ካሳ ይባላል ፦   ይሄ  ቃልም  በዚህ  ዓለም  ለሚደርጉ ልዩ ልዩ  የካሳ  አይነቶች  የሚጠቀስ  ቢኾንም  ነገር ግን የክርስቶስ  የማዳን  ትልቁ ምሥጢር  የካሣ  ሥራ ነው። ራሱን  ካሳ  አድርጎ  ለራሱ አቅርቦ  ራሱን ለራሱ  ክሶ     ይህንን   ዓለም  አድኖታል   ።ይሄም የነገረ  ድኀነትን ምሥጢር የተሸከመ   ቃል መኾኑን ያስረዳናል   ።
☑️3ኛ  ምትክ   ወይም  ለውጥ   ይባላል። ይሄ ቃልም በዚህ ዓለም ስለሚፈጸም  ምትክነት ለውጥነት የሚያገለግል  ቢኾንም  ነገር  ግን  አዳም ሲሞት በአዳም ምትክነት መጥቶ በአዳም  ተገብቶ ዳግማይ አዳም ተብሎ የአዳምን መከራ ኹሉ መከራ አድርጎ በአዳም  ሊኾኑ የሚገባቸውን ህመሞች ኹሉ ታሞ   በአዳም  ቦታ ገብቶ  ስለተቀበላቸው መከራዎች ምትክነት  ይነገርለታል   ።  በአዳም ተተክቶ  የተቀበላቸው መከራዎች ደግሞ የዚህ  ዓለም  ክብር   ድኀነት   ሕይወት    ናቸው   ።
ስለዚህ  ይህም ቃል  ከነገረ   ድኀነት   ሀሳብ  የሚወጣ   አይደለም   ።

☑️ሌሎችም ቤዛ ብል" ጥላ ቢሉ"  ጥላ ከፀሐይ  ዋእይ  የሚያድን  ነው። ጫማ  ቢሉትም  ጫማ ከእሾህ  ከአሜከላ የሚከላከል  የሚያድን   ነው  ። ፈንታ ቢሉትም  ስለ አንዱ ፈንታ  ሌላኛው  የሚያደርገው በጎ  ነገር  ኹሉ  ነው ።አንዱ  ስለ ኹሉ  ሙቶ የለምን ?ይሄ  ሞቱስ  ድኅነት  ኹኖን  የለምን? እና ቤዛ ማዳን የሚለውን  ዋና  የቃል ትርጉም ሳይለቅ በልዩ ልዩ ተመሳሳይ ወይም በአውዱ ዙሪያ ያለ አውዳዊ ትርጉምን  የቋጠረ   ኀይለ   ቃል   ነው   ።
☑️የክርስቶስ  ቤዛነት  እና  የእመቤታችን  ቤዛነትን ግን እንደ ምሥጢር ከኾነ   ኹሉም የቃሉ  ትርጓሜዎች  ሊገልጡ የሚችሉ ናቸው ። የጥላ  ቤዛነትም  የጫማ  ቤዛነትም ኹሉም  የክርስቶስን ቤዛነት ገላጭ ናቸው።ጥላ እርሱ  በፀሐይ እየተቃጠለ  በበረድ በዝናብ እየተደበደበ  በውስጡ ያለውን ሰው ግን ከመከራ ያድናል። በሰውየው ላይ ሊያርፍ የሚችለውን ኹሉ የፀሐይ ዋእዩን   በረዶውን  ከእርሱ ላይ እያረፈ እንዲቀር  ያደርገዋል ። ክርስቶስም ያደረገው ይህንን  ነው። ጫማም  ለተጫማው ሰው ቤዛ ነው። ሰውየውን ሊወጋ የተዘጋጀን እሾህ ኹሉ አስቀድሞ እርሱ  እየተወጋ ሰውየውን ከመወጋት በእንቅፋት ከመመታት  ይታደገዋል።ክርስቶስም ያደረገው ይህንን  ነው ።    ስለዚህ የቃሉ  ትርጓሜዎች ነገረ ድኀነትን ወይም  የክርስቶስን  የቤዛነት የማዳን ሥራ በልዩ   ልዩ  አገላለጥ  ሊገልጡ   የሚችሉ እንደ ኾኑ ቆም ብለን   ብንመለከታቸው   መልካም     ነው።

☑️ቤዛ  ከዚህም በላይ የሚታይ ኀያል ቃል እንደኾነ ይረዳኛል። ነገር  ግን እንዳይሰፋብን ይህንን ሀሳብ በመግታት ። የክርስቶስ   ቤዛነትን እና የእመቤታችን ቤዛነት በአጭሩ እናነፃፅር ። ይህንን ስናነፃፅር ቀዳማዊ አዳም እና ዳግማዊ አዳም ፤ ቀዳሚት  ሄዋን እና ዳግሚት ሄዋን ታሳቢ መደረጋቸው   ግድ ነው ። "

የመጀመሪያው ሰው ወይም ቀዳማዊ አዳም የሞት መግቢያ በሩ  ነው ። ኹለተኛው ሰው ወይም ዳግማዊ አዳም ክርስቶስ  ደግሞ የሕይወት መግቢያ  በር    ነው ።

☑️☑️ክርስቶስ ዳግማይ  አዳም  ነው። << በአንድ ሰው በደል ምክንያት ኀጢአት ወደ ዓለም ገባች። ስለዚችም ኀጢአት ሞት ገባ ብሎ ሲነግረን  ፥በአንዱ ሰው በኢየሱስ ክርስቶስ ደግሞ ቤዛነት እንደተሰጠን ይናገራል።በአንዱ ሰው በደል ዓለም እንደ ተፈረደበት ይናገር እና በአንዱ ሰው ጽድቅ ሰው ኹሉ ወደ ጽድቅ እንደ መጣ ይመሰክራል። ሮሜ6፥ 18በአንዱ በኩልሞት  በሌላኛው በኩል ሕይወት ወደ ሰው መጥቷል። በመጀመሪያው ሰው የመጣው ሞት በኹለተኛው አዳም በኩል በኾነው ቤዛነት እንደጠፋልን ቅዱስ ጳውሎስ   ነገረን። አንድ ነገር ልብ" እንበል።  ቃሉ የተነገረው በወንዱ በአዳም በኩል ቢኾንም ታላቋ የሞት መግቢያ በር ግን  ሄዋን ናት። ሴቶችም አስተውሉ። ዲያብሎስ ያልጣለውን ታላቁን ፍጡር አዳምን ሲቲቷ ግን ገነደሰችው።ሰይጣንን አሸንፎት ነበር።ሄዋን ግን አንበረከከችው።ወንዶች ኾይ!!የሴት ኀይሏን ተመለክቱ።ሴቶች ኾይ !! ይህንን ክፋታችሁን መርምሩ። ሊቁ"
☑️መጽሐፍ ቅዱስ ለአዳም በሚናገረው በርካታ ሀሳብ ውስጥ ሄዋንንም  እንደያዘ የሚነጋር መሆኑን ልብ ይሏል።በመጀመሪያዋ ሴት ሞት ወደ ሰው ገብቷል፤ በመጀመሪያዋ ሴት በኩል ኀጢአት ወደ ሰዎች  ገብቷል ። በሄዋን ምክንያት የገነት በር ተዘግቷል፥ ልጅነት ታጥቷል፤ በሰው ላይ ሞት ነግሧል ።በአንጻሩ በዳግማዊት ሔዋን በኩል  ሕይወት መጥቷል። ሕይወት ለሰው ልጅ ተሰጥቷል።
      አስረጅ 
ቅ/ዮሐ   አፈ  ሃይ  ም   66"
አስቀድሞ ሄዋን ድንግል ነበረች።ነገር ግን ዲያብሎስ  አሳታት ። ሄዋን ከዲያብሎስ  ቃል ሰምታ የሞት ምክንያት የኾነ ቃየልን ወለደች። እመቤታችን ማርያምን ግን ገብርኤል አበሠራት ከገብርኤልም ቃልን ሰምታ ሕይወትን ወለደች"  ይል እና ቃላ ለሄዋን ከሠተ ዕፀ የሄዋን ቃል በለስን እንብላ ማለትን ገለጠ። ከእመቤታችን የተገኘው ቃል ግን መስቀልን ገለጠ ይላል። እንግዲህ ሄዋን ከዲያብሎስ ድምጽ ሰማች፤ በለስን በላች።ቃየልን ወለደች። እመቤታችንግን ከገብርኤል ድምፅ ሰማች ጌታን ወለደች። ልጇ መስቀልን ገለጠ።  አሁን እንመልከት። ሞትን ከአዳም  ጋራ በጠቀስነበት ቅጽበት ኹሉ ሕይወትን ከክርስቶስ ጋራ መጥቀስ ግድ ነው።በተያያዘም ሄዋንን  የሞታችን  ምክንያት አድርገን በተናገርነበት አንቀጽ ኹሉ ድንግል ማርያም የሕይወታችን ምክንያት መኾኗ መዘንጋት  የለበትም ። ክርስቶስ ዳግማይ  አዳም በተባለበት አንቀጽ ኹሉ ድንግል ማርያም ዳግሚት ሄዋን መኾኗ መባሏ መዘንጋት የለበትም ። በመጀመሪያዋ ሄዋን ውድቀት ፥በኹለተኛዋ ሄዋን በኩል ትንሳኤ፤ በመጀመሪያዋ ሄዋን በኩል ሞት ፥በኹለተኛዋ ሄዋን በኩል ሕይወት፤ በመጀመሪያዋ ሄዋን በኩል መርገም፥
👍4



tgoop.com/tseomm/6514
Create:
Last Update:

...........   ቤዛ...........................

የቃሉ  ትርጓሜ    እና   የትርጓሜው ምሥጢራዊ ነገረ ድኀነታዊ    ይዘት    ሲተነተን      ?  ?

            የቃሉ    ትርጓሜ
ቤዛ ፦  ቤዘወ  አዳነ   ፤ ተቤዠ፤   ዋስ ጠበቃ  ኾነ፤ ተካ  ፤ለወጠ፤ አሳልፎ  ሰጠ እና  ይህንን   የመሳሰሉ ትርጓሜዎች    አሉት ። ስለዚህ   ከዚህ  ግስ ውስጥ  ቤዛ   የሚል  ጥሬ  ዘር   ይገኛል ።

☑️የቤዛ   ትርጓሜ   "      ዋጋ፤  ካሳ  ፤ ለውጥ፤ ጥላ፤ ምትክ ፤ ዐላፊ፤ ዋቢ፤ ዋስ፤ መድን፤ ተያዥ፤ ጫማ፤ጥላ፤ ጋሻ ተብሎ  በዚህ ኹሉ ይተረጎማል ። ቤዛ እነዚህን ኹሉ ያስተረጉማል።

☑️ ነገር  ግን  እነዚህ  ኹሉ  የቃሉ ትርጓሜዎች   ማዳን  ወይም ትድግና  ከሚለው ቃል የሚወጡ እና የሚርቁ   ፈጽመው የማይገናኙም  አይደሉም።    ቤዛ ማዳን ወይም መታደግ እና መድኀኒት የሚለው ትርጓሜው ቋሚ  ኹኖ ከላይ ያየናቸው  ትርጓሜዎች  ከአውዱ የወጡ ሳይሆኑ  ቤዘወ አዳነ ከሚለው ሥርወ ቃል  ባሕርያቸውን ሳይለውጡ  እርሱን መስለው ነገር ግን ልዩ ልዩ መጠሪያ ልዩ  ልዩ  መልክ  ልዩ  ልዩ  ውበት በመያዘ ቤዛን መስለው የተወለዱ  የተገኙ  የወጡ   ናቸው ።
ቤዛ ፦ ዋጋ" ቢባል በምድር በምናደርገው በጎ ምግባር ሰማያዊ ዋጋ እናገኛለን።    ይህ  ሰማያዊ  ዋጋ   ደግሞ   መንግሥተ ሰማያት  መግባት፤ በቀኝ  መቆም  ከሲኦል  መዳን እና የመሰሉት ናቸው ።ስለዚህ  በምድሩ ሥራችን ፈንታ  ዋጋችሁ  በሰማይ ነው ያለው ጌታ ዋጋችን በሰማይ ከከፈለን   ይሄ  መዳን   ነው  ።
☑️2ኛቤዛ  ካሳ ይባላል ፦   ይሄ  ቃልም  በዚህ  ዓለም  ለሚደርጉ ልዩ ልዩ  የካሳ  አይነቶች  የሚጠቀስ  ቢኾንም  ነገር ግን የክርስቶስ  የማዳን  ትልቁ ምሥጢር  የካሣ  ሥራ ነው። ራሱን  ካሳ  አድርጎ  ለራሱ አቅርቦ  ራሱን ለራሱ  ክሶ     ይህንን   ዓለም  አድኖታል   ።ይሄም የነገረ  ድኀነትን ምሥጢር የተሸከመ   ቃል መኾኑን ያስረዳናል   ።
☑️3ኛ  ምትክ   ወይም  ለውጥ   ይባላል። ይሄ ቃልም በዚህ ዓለም ስለሚፈጸም  ምትክነት ለውጥነት የሚያገለግል  ቢኾንም  ነገር  ግን  አዳም ሲሞት በአዳም ምትክነት መጥቶ በአዳም  ተገብቶ ዳግማይ አዳም ተብሎ የአዳምን መከራ ኹሉ መከራ አድርጎ በአዳም  ሊኾኑ የሚገባቸውን ህመሞች ኹሉ ታሞ   በአዳም  ቦታ ገብቶ  ስለተቀበላቸው መከራዎች ምትክነት  ይነገርለታል   ።  በአዳም ተተክቶ  የተቀበላቸው መከራዎች ደግሞ የዚህ  ዓለም  ክብር   ድኀነት   ሕይወት    ናቸው   ።
ስለዚህ  ይህም ቃል  ከነገረ   ድኀነት   ሀሳብ  የሚወጣ   አይደለም   ።

☑️ሌሎችም ቤዛ ብል" ጥላ ቢሉ"  ጥላ ከፀሐይ  ዋእይ  የሚያድን  ነው። ጫማ  ቢሉትም  ጫማ ከእሾህ  ከአሜከላ የሚከላከል  የሚያድን   ነው  ። ፈንታ ቢሉትም  ስለ አንዱ ፈንታ  ሌላኛው  የሚያደርገው በጎ  ነገር  ኹሉ  ነው ።አንዱ  ስለ ኹሉ  ሙቶ የለምን ?ይሄ  ሞቱስ  ድኅነት  ኹኖን  የለምን? እና ቤዛ ማዳን የሚለውን  ዋና  የቃል ትርጉም ሳይለቅ በልዩ ልዩ ተመሳሳይ ወይም በአውዱ ዙሪያ ያለ አውዳዊ ትርጉምን  የቋጠረ   ኀይለ   ቃል   ነው   ።
☑️የክርስቶስ  ቤዛነት  እና  የእመቤታችን  ቤዛነትን ግን እንደ ምሥጢር ከኾነ   ኹሉም የቃሉ  ትርጓሜዎች  ሊገልጡ የሚችሉ ናቸው ። የጥላ  ቤዛነትም  የጫማ  ቤዛነትም ኹሉም  የክርስቶስን ቤዛነት ገላጭ ናቸው።ጥላ እርሱ  በፀሐይ እየተቃጠለ  በበረድ በዝናብ እየተደበደበ  በውስጡ ያለውን ሰው ግን ከመከራ ያድናል። በሰውየው ላይ ሊያርፍ የሚችለውን ኹሉ የፀሐይ ዋእዩን   በረዶውን  ከእርሱ ላይ እያረፈ እንዲቀር  ያደርገዋል ። ክርስቶስም ያደረገው ይህንን  ነው። ጫማም  ለተጫማው ሰው ቤዛ ነው። ሰውየውን ሊወጋ የተዘጋጀን እሾህ ኹሉ አስቀድሞ እርሱ  እየተወጋ ሰውየውን ከመወጋት በእንቅፋት ከመመታት  ይታደገዋል።ክርስቶስም ያደረገው ይህንን  ነው ።    ስለዚህ የቃሉ  ትርጓሜዎች ነገረ ድኀነትን ወይም  የክርስቶስን  የቤዛነት የማዳን ሥራ በልዩ   ልዩ  አገላለጥ  ሊገልጡ   የሚችሉ እንደ ኾኑ ቆም ብለን   ብንመለከታቸው   መልካም     ነው።

☑️ቤዛ  ከዚህም በላይ የሚታይ ኀያል ቃል እንደኾነ ይረዳኛል። ነገር  ግን እንዳይሰፋብን ይህንን ሀሳብ በመግታት ። የክርስቶስ   ቤዛነትን እና የእመቤታችን ቤዛነት በአጭሩ እናነፃፅር ። ይህንን ስናነፃፅር ቀዳማዊ አዳም እና ዳግማዊ አዳም ፤ ቀዳሚት  ሄዋን እና ዳግሚት ሄዋን ታሳቢ መደረጋቸው   ግድ ነው ። "

የመጀመሪያው ሰው ወይም ቀዳማዊ አዳም የሞት መግቢያ በሩ  ነው ። ኹለተኛው ሰው ወይም ዳግማዊ አዳም ክርስቶስ  ደግሞ የሕይወት መግቢያ  በር    ነው ።

☑️☑️ክርስቶስ ዳግማይ  አዳም  ነው። << በአንድ ሰው በደል ምክንያት ኀጢአት ወደ ዓለም ገባች። ስለዚችም ኀጢአት ሞት ገባ ብሎ ሲነግረን  ፥በአንዱ ሰው በኢየሱስ ክርስቶስ ደግሞ ቤዛነት እንደተሰጠን ይናገራል።በአንዱ ሰው በደል ዓለም እንደ ተፈረደበት ይናገር እና በአንዱ ሰው ጽድቅ ሰው ኹሉ ወደ ጽድቅ እንደ መጣ ይመሰክራል። ሮሜ6፥ 18በአንዱ በኩልሞት  በሌላኛው በኩል ሕይወት ወደ ሰው መጥቷል። በመጀመሪያው ሰው የመጣው ሞት በኹለተኛው አዳም በኩል በኾነው ቤዛነት እንደጠፋልን ቅዱስ ጳውሎስ   ነገረን። አንድ ነገር ልብ" እንበል።  ቃሉ የተነገረው በወንዱ በአዳም በኩል ቢኾንም ታላቋ የሞት መግቢያ በር ግን  ሄዋን ናት። ሴቶችም አስተውሉ። ዲያብሎስ ያልጣለውን ታላቁን ፍጡር አዳምን ሲቲቷ ግን ገነደሰችው።ሰይጣንን አሸንፎት ነበር።ሄዋን ግን አንበረከከችው።ወንዶች ኾይ!!የሴት ኀይሏን ተመለክቱ።ሴቶች ኾይ !! ይህንን ክፋታችሁን መርምሩ። ሊቁ"
☑️መጽሐፍ ቅዱስ ለአዳም በሚናገረው በርካታ ሀሳብ ውስጥ ሄዋንንም  እንደያዘ የሚነጋር መሆኑን ልብ ይሏል።በመጀመሪያዋ ሴት ሞት ወደ ሰው ገብቷል፤ በመጀመሪያዋ ሴት በኩል ኀጢአት ወደ ሰዎች  ገብቷል ። በሄዋን ምክንያት የገነት በር ተዘግቷል፥ ልጅነት ታጥቷል፤ በሰው ላይ ሞት ነግሧል ።በአንጻሩ በዳግማዊት ሔዋን በኩል  ሕይወት መጥቷል። ሕይወት ለሰው ልጅ ተሰጥቷል።
      አስረጅ 
ቅ/ዮሐ   አፈ  ሃይ  ም   66"
አስቀድሞ ሄዋን ድንግል ነበረች።ነገር ግን ዲያብሎስ  አሳታት ። ሄዋን ከዲያብሎስ  ቃል ሰምታ የሞት ምክንያት የኾነ ቃየልን ወለደች። እመቤታችን ማርያምን ግን ገብርኤል አበሠራት ከገብርኤልም ቃልን ሰምታ ሕይወትን ወለደች"  ይል እና ቃላ ለሄዋን ከሠተ ዕፀ የሄዋን ቃል በለስን እንብላ ማለትን ገለጠ። ከእመቤታችን የተገኘው ቃል ግን መስቀልን ገለጠ ይላል። እንግዲህ ሄዋን ከዲያብሎስ ድምጽ ሰማች፤ በለስን በላች።ቃየልን ወለደች። እመቤታችንግን ከገብርኤል ድምፅ ሰማች ጌታን ወለደች። ልጇ መስቀልን ገለጠ።  አሁን እንመልከት። ሞትን ከአዳም  ጋራ በጠቀስነበት ቅጽበት ኹሉ ሕይወትን ከክርስቶስ ጋራ መጥቀስ ግድ ነው።በተያያዘም ሄዋንን  የሞታችን  ምክንያት አድርገን በተናገርነበት አንቀጽ ኹሉ ድንግል ማርያም የሕይወታችን ምክንያት መኾኗ መዘንጋት  የለበትም ። ክርስቶስ ዳግማይ  አዳም በተባለበት አንቀጽ ኹሉ ድንግል ማርያም ዳግሚት ሄዋን መኾኗ መባሏ መዘንጋት የለበትም ። በመጀመሪያዋ ሄዋን ውድቀት ፥በኹለተኛዋ ሄዋን በኩል ትንሳኤ፤ በመጀመሪያዋ ሄዋን በኩል ሞት ፥በኹለተኛዋ ሄዋን በኩል ሕይወት፤ በመጀመሪያዋ ሄዋን በኩል መርገም፥

BY ኦርቶዶክሳዊ መጻሕፍት እና ጽሑፎች Tsegaye kiflu


Share with your friend now:
tgoop.com/tseomm/6514

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Telegram iOS app: In the “Chats” tab, click the new message icon in the right upper corner. Select “New Channel.” It’s yet another bloodbath on Satoshi Street. As of press time, Bitcoin (BTC) and the broader cryptocurrency market have corrected another 10 percent amid a massive sell-off. Ethereum (EHT) is down a staggering 15 percent moving close to $1,000, down more than 42 percent on the weekly chart. Over 33,000 people sent out over 1,000 doxxing messages in the group. Although the administrators tried to delete all of the messages, the posting speed was far too much for them to keep up. Select “New Channel” best-secure-messaging-apps-shutterstock-1892950018.jpg
from us


Telegram ኦርቶዶክሳዊ መጻሕፍት እና ጽሑፎች Tsegaye kiflu
FROM American