ሚያዝያ 10 በሊቢያ በአክራሪዎች ሰማዕት የሆኑ ኢትዮጵያውያን መታሰቢያ
"የክርስቶስን አምላክነት የእናቱን አማላጅነት አትክድም?"
"የለም አልክደውም"
"አልክደውም ካልክ በሰይፍ ታርደህ ህይወትህን እንደምታጣ ታውቃለህ?"
"ህይወቴ ክርስቶስ ነው እናቱ ደግሞ እናቴና አማላጄ ናት የአለም ህይወቴን ባጣ ዘላለማዊ ህይወትን እርሱ ያድለኛል "
እያንዳንዱን ሰማዕታት አረመኔዎቹ አራጆች እንዲህ ያሏቸው ይመስለኛል እነርሱ ግን "እንሞታለን እንጂ አንክድም" አሉ ለተመረጡት ንዑዳን ክቡራን የአምላክ ወዳጆች ብቻ በተገባው የሰማዕትነት ህልፈት ሊያልፉ ተመርጠው ነበርና
ሰማዕትነት እድል ነው መመረጥ ነው ደግሞም ለቅድስና መታጨት ነው ይህን እድል ብዙኃን አበው የሚመኙት ነገር ግን የተመረጡ ቅዱሳን ብቻ የሚያገኙት ልዩ ሽልማት ነው
ቅዱሳን ሰማእታት ሆይ ደጉ አምላካችን የእናንተን የክብር ሞት ያድለን ዘንድ ቸሪቱ አማላጅቱ እናታችንም በእቅፏ ትቀበለን ዘንድ ለምኑልን በረከታችሁ በላያችን ይደር
አሜን
👉መሪጌታ ብርሃኑ
"የክርስቶስን አምላክነት የእናቱን አማላጅነት አትክድም?"
"የለም አልክደውም"
"አልክደውም ካልክ በሰይፍ ታርደህ ህይወትህን እንደምታጣ ታውቃለህ?"
"ህይወቴ ክርስቶስ ነው እናቱ ደግሞ እናቴና አማላጄ ናት የአለም ህይወቴን ባጣ ዘላለማዊ ህይወትን እርሱ ያድለኛል "
እያንዳንዱን ሰማዕታት አረመኔዎቹ አራጆች እንዲህ ያሏቸው ይመስለኛል እነርሱ ግን "እንሞታለን እንጂ አንክድም" አሉ ለተመረጡት ንዑዳን ክቡራን የአምላክ ወዳጆች ብቻ በተገባው የሰማዕትነት ህልፈት ሊያልፉ ተመርጠው ነበርና
ሰማዕትነት እድል ነው መመረጥ ነው ደግሞም ለቅድስና መታጨት ነው ይህን እድል ብዙኃን አበው የሚመኙት ነገር ግን የተመረጡ ቅዱሳን ብቻ የሚያገኙት ልዩ ሽልማት ነው
ቅዱሳን ሰማእታት ሆይ ደጉ አምላካችን የእናንተን የክብር ሞት ያድለን ዘንድ ቸሪቱ አማላጅቱ እናታችንም በእቅፏ ትቀበለን ዘንድ ለምኑልን በረከታችሁ በላያችን ይደር
አሜን
👉መሪጌታ ብርሃኑ
❤🔥6
tgoop.com/tseomm/6502
Create:
Last Update:
Last Update:
ሚያዝያ 10 በሊቢያ በአክራሪዎች ሰማዕት የሆኑ ኢትዮጵያውያን መታሰቢያ
"የክርስቶስን አምላክነት የእናቱን አማላጅነት አትክድም?"
"የለም አልክደውም"
"አልክደውም ካልክ በሰይፍ ታርደህ ህይወትህን እንደምታጣ ታውቃለህ?"
"ህይወቴ ክርስቶስ ነው እናቱ ደግሞ እናቴና አማላጄ ናት የአለም ህይወቴን ባጣ ዘላለማዊ ህይወትን እርሱ ያድለኛል "
እያንዳንዱን ሰማዕታት አረመኔዎቹ አራጆች እንዲህ ያሏቸው ይመስለኛል እነርሱ ግን "እንሞታለን እንጂ አንክድም" አሉ ለተመረጡት ንዑዳን ክቡራን የአምላክ ወዳጆች ብቻ በተገባው የሰማዕትነት ህልፈት ሊያልፉ ተመርጠው ነበርና
ሰማዕትነት እድል ነው መመረጥ ነው ደግሞም ለቅድስና መታጨት ነው ይህን እድል ብዙኃን አበው የሚመኙት ነገር ግን የተመረጡ ቅዱሳን ብቻ የሚያገኙት ልዩ ሽልማት ነው
ቅዱሳን ሰማእታት ሆይ ደጉ አምላካችን የእናንተን የክብር ሞት ያድለን ዘንድ ቸሪቱ አማላጅቱ እናታችንም በእቅፏ ትቀበለን ዘንድ ለምኑልን በረከታችሁ በላያችን ይደር
አሜን
👉መሪጌታ ብርሃኑ
"የክርስቶስን አምላክነት የእናቱን አማላጅነት አትክድም?"
"የለም አልክደውም"
"አልክደውም ካልክ በሰይፍ ታርደህ ህይወትህን እንደምታጣ ታውቃለህ?"
"ህይወቴ ክርስቶስ ነው እናቱ ደግሞ እናቴና አማላጄ ናት የአለም ህይወቴን ባጣ ዘላለማዊ ህይወትን እርሱ ያድለኛል "
እያንዳንዱን ሰማዕታት አረመኔዎቹ አራጆች እንዲህ ያሏቸው ይመስለኛል እነርሱ ግን "እንሞታለን እንጂ አንክድም" አሉ ለተመረጡት ንዑዳን ክቡራን የአምላክ ወዳጆች ብቻ በተገባው የሰማዕትነት ህልፈት ሊያልፉ ተመርጠው ነበርና
ሰማዕትነት እድል ነው መመረጥ ነው ደግሞም ለቅድስና መታጨት ነው ይህን እድል ብዙኃን አበው የሚመኙት ነገር ግን የተመረጡ ቅዱሳን ብቻ የሚያገኙት ልዩ ሽልማት ነው
ቅዱሳን ሰማእታት ሆይ ደጉ አምላካችን የእናንተን የክብር ሞት ያድለን ዘንድ ቸሪቱ አማላጅቱ እናታችንም በእቅፏ ትቀበለን ዘንድ ለምኑልን በረከታችሁ በላያችን ይደር
አሜን
👉መሪጌታ ብርሃኑ
BY ኦርቶዶክሳዊ መጻሕፍት እና ጽሑፎች Tsegaye kiflu


Share with your friend now:
tgoop.com/tseomm/6502