TSEOMM Telegram 6502
ሚያዝያ 10 በሊቢያ በአክራሪዎች ሰማዕት የሆኑ ኢትዮጵያውያን መታሰቢያ

"የክርስቶስን አምላክነት የእናቱን አማላጅነት አትክድም?"

"የለም አልክደውም"

"አልክደውም ካልክ በሰይፍ ታርደህ ህይወትህን እንደምታጣ ታውቃለህ?"

"ህይወቴ ክርስቶስ ነው እናቱ ደግሞ እናቴና አማላጄ ናት የአለም ህይወቴን ባጣ ዘላለማዊ ህይወትን እርሱ ያድለኛል "

እያንዳንዱን ሰማዕታት አረመኔዎቹ አራጆች እንዲህ ያሏቸው ይመስለኛል እነርሱ ግን "እንሞታለን እንጂ አንክድም" አሉ ለተመረጡት ንዑዳን ክቡራን የአምላክ ወዳጆች ብቻ በተገባው የሰማዕትነት ህልፈት ሊያልፉ ተመርጠው ነበርና

ሰማዕትነት እድል ነው መመረጥ ነው ደግሞም ለቅድስና መታጨት ነው ይህን እድል ብዙኃን አበው የሚመኙት ነገር ግን የተመረጡ ቅዱሳን ብቻ የሚያገኙት ልዩ ሽልማት ነው

ቅዱሳን ሰማእታት ሆይ ደጉ አምላካችን የእናንተን የክብር ሞት ያድለን ዘንድ ቸሪቱ አማላጅቱ እናታችንም በእቅፏ ትቀበለን ዘንድ ለምኑልን በረከታችሁ በላያችን ይደር

አሜን

👉መሪጌታ ብርሃኑ
❤‍🔥6



tgoop.com/tseomm/6502
Create:
Last Update:

ሚያዝያ 10 በሊቢያ በአክራሪዎች ሰማዕት የሆኑ ኢትዮጵያውያን መታሰቢያ

"የክርስቶስን አምላክነት የእናቱን አማላጅነት አትክድም?"

"የለም አልክደውም"

"አልክደውም ካልክ በሰይፍ ታርደህ ህይወትህን እንደምታጣ ታውቃለህ?"

"ህይወቴ ክርስቶስ ነው እናቱ ደግሞ እናቴና አማላጄ ናት የአለም ህይወቴን ባጣ ዘላለማዊ ህይወትን እርሱ ያድለኛል "

እያንዳንዱን ሰማዕታት አረመኔዎቹ አራጆች እንዲህ ያሏቸው ይመስለኛል እነርሱ ግን "እንሞታለን እንጂ አንክድም" አሉ ለተመረጡት ንዑዳን ክቡራን የአምላክ ወዳጆች ብቻ በተገባው የሰማዕትነት ህልፈት ሊያልፉ ተመርጠው ነበርና

ሰማዕትነት እድል ነው መመረጥ ነው ደግሞም ለቅድስና መታጨት ነው ይህን እድል ብዙኃን አበው የሚመኙት ነገር ግን የተመረጡ ቅዱሳን ብቻ የሚያገኙት ልዩ ሽልማት ነው

ቅዱሳን ሰማእታት ሆይ ደጉ አምላካችን የእናንተን የክብር ሞት ያድለን ዘንድ ቸሪቱ አማላጅቱ እናታችንም በእቅፏ ትቀበለን ዘንድ ለምኑልን በረከታችሁ በላያችን ይደር

አሜን

👉መሪጌታ ብርሃኑ

BY ኦርቶዶክሳዊ መጻሕፍት እና ጽሑፎች Tsegaye kiflu





Share with your friend now:
tgoop.com/tseomm/6502

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

It’s easy to create a Telegram channel via desktop app or mobile app (for Android and iOS): Clear A new window will come up. Enter your channel name and bio. (See the character limits above.) Click “Create.” SUCK Channel Telegram Telegram Android app: Open the chats list, click the menu icon and select “New Channel.”
from us


Telegram ኦርቶዶክሳዊ መጻሕፍት እና ጽሑፎች Tsegaye kiflu
FROM American