TSEOMM Telegram 6501
አክፍሎት ከጤናም ከኑሮ ሁኔታም አንጻር ማክፈል ለሚችሉ አማኞች ነው የትንሣኤ ዕለት የሚቆርቡ ሁሉ የግድ ማክፈል አለባችሁ በማለት ሰዎችን ከሥርዓተ ቁርባን አናርቃቸው በተለይ በሰው ቤት ብዙ አድካሚ ሥራ የሚሠሩ በአረብ ሀገር ያሉ እህቶቻችን በዚህ ጉዳይ የግድ ማክፈል አለባችሁ በሚል የአንዳንዶች የግዴለሽነት ትምህርትን አክብረው ለመቁረብ እየሄዱ ቤተ መቅደስ ውስጥ ሳይቀር እራሳቸውን እንደሚስቱ እንሰማለን
እዚሁ ኢትዮጵያ ውስጥም ብዙ ሰዎች የፋሲካ ሌሊት ደክመው ሰው ሲደግፋቸው ወዘተ እናያለን እነዚህ ሰዎች ከተቀበሉ በኋላም ከታመሙ ከቁርባኑን አላማ እንዲርቁ ሊያደርጋቸው ይችላል

አንድ ቆራቢ ሰው ከመቁቡ በፊት መጾም ያለበት ለ18 ሰዓት ነው እንደ ፋሲካ ያለ ቀን ሲሆን ግን ቢቻለው ያከፍላል ባይቻለው ግን የግድ ሐሙስ በልተህ ነው የምትቆርበው ተብሎ ስላላከፈልህ መቁረብ አትችልም አይባልም በዚህ የግዴለሽነት መመሪያ መሠረት ብዙ ሰዎች ከቁርባኑ ይርቃሉ በተለይ የጤና እክል ያለባቸውና አድካሚ ሥራ የሚበዛባቸው ሰዎች ደግሞ ወይ እራሳውን ከልክ በላይ ጎድተው ከአቅማቸው በላይ መጾም እራሳቸውን እስከመሳት በሚያደርስ መልኩ ቆይተው ይቆርባሉ አሊያም ከሥርዓተ ቁርባኑ ለመራቅ ይገደዳሉ።
አንዳንዶች መቁረብ እፈልግ ነበር ግን ማክፈል ይከብደኛል ብለው በውስጥ ይጠይቃሉ ስለዚህ በሰዎች ላይ ሸክም እያበዛን ከሥጋ ወደሙ እንዳናርቃቸው እናስተውል!
የምንችል ሁሉ የክርስቶስን መከራና ስቃይ እያሰብን አክፍለን እንቁረብ የማንችል ደግሞ ማክፈል ባንችል እንኳን ለ18 ሰዓታት ነገረ ሕማሙን እያሰብን ጾመን እንቁረብ።

👉 መጋቤ ሐዲስ ዘላለም ሐሳቤ
👍3



tgoop.com/tseomm/6501
Create:
Last Update:

አክፍሎት ከጤናም ከኑሮ ሁኔታም አንጻር ማክፈል ለሚችሉ አማኞች ነው የትንሣኤ ዕለት የሚቆርቡ ሁሉ የግድ ማክፈል አለባችሁ በማለት ሰዎችን ከሥርዓተ ቁርባን አናርቃቸው በተለይ በሰው ቤት ብዙ አድካሚ ሥራ የሚሠሩ በአረብ ሀገር ያሉ እህቶቻችን በዚህ ጉዳይ የግድ ማክፈል አለባችሁ በሚል የአንዳንዶች የግዴለሽነት ትምህርትን አክብረው ለመቁረብ እየሄዱ ቤተ መቅደስ ውስጥ ሳይቀር እራሳቸውን እንደሚስቱ እንሰማለን
እዚሁ ኢትዮጵያ ውስጥም ብዙ ሰዎች የፋሲካ ሌሊት ደክመው ሰው ሲደግፋቸው ወዘተ እናያለን እነዚህ ሰዎች ከተቀበሉ በኋላም ከታመሙ ከቁርባኑን አላማ እንዲርቁ ሊያደርጋቸው ይችላል

አንድ ቆራቢ ሰው ከመቁቡ በፊት መጾም ያለበት ለ18 ሰዓት ነው እንደ ፋሲካ ያለ ቀን ሲሆን ግን ቢቻለው ያከፍላል ባይቻለው ግን የግድ ሐሙስ በልተህ ነው የምትቆርበው ተብሎ ስላላከፈልህ መቁረብ አትችልም አይባልም በዚህ የግዴለሽነት መመሪያ መሠረት ብዙ ሰዎች ከቁርባኑ ይርቃሉ በተለይ የጤና እክል ያለባቸውና አድካሚ ሥራ የሚበዛባቸው ሰዎች ደግሞ ወይ እራሳውን ከልክ በላይ ጎድተው ከአቅማቸው በላይ መጾም እራሳቸውን እስከመሳት በሚያደርስ መልኩ ቆይተው ይቆርባሉ አሊያም ከሥርዓተ ቁርባኑ ለመራቅ ይገደዳሉ።
አንዳንዶች መቁረብ እፈልግ ነበር ግን ማክፈል ይከብደኛል ብለው በውስጥ ይጠይቃሉ ስለዚህ በሰዎች ላይ ሸክም እያበዛን ከሥጋ ወደሙ እንዳናርቃቸው እናስተውል!
የምንችል ሁሉ የክርስቶስን መከራና ስቃይ እያሰብን አክፍለን እንቁረብ የማንችል ደግሞ ማክፈል ባንችል እንኳን ለ18 ሰዓታት ነገረ ሕማሙን እያሰብን ጾመን እንቁረብ።

👉 መጋቤ ሐዲስ ዘላለም ሐሳቤ

BY ኦርቶዶክሳዊ መጻሕፍት እና ጽሑፎች Tsegaye kiflu


Share with your friend now:
tgoop.com/tseomm/6501

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

How to Create a Private or Public Channel on Telegram? With Bitcoin down 30% in the past week, some crypto traders have taken to Telegram to “voice” their feelings. Read now Matt Hussey, editorial director at NEAR Protocol also responded to this news with “#meIRL”. Just as you search “Bear Market Screaming” in Telegram, you will see a Pepe frog yelling as the group’s featured image. The channel also called on people to turn out for illegal assemblies and listed the things that participants should bring along with them, showing prior planning was in the works for riots. The messages also incited people to hurl toxic gas bombs at police and MTR stations, he added.
from us


Telegram ኦርቶዶክሳዊ መጻሕፍት እና ጽሑፎች Tsegaye kiflu
FROM American