TSEOMM Telegram 6463
በታቦተ ህግ ላይ የተሳለቀው ግለሰብ

የጥምቀትን በዓልን ምክንያት በማድረግ በታቦተ ህግ ላይ የተሳለቀው ግለሰብ 1 ዓመት ከ4 ወር እንዲቀጣ መወሰኑን የወላይታ ዞን አረካ ከተማ ፖሊስ ጽ/ቤት አስታወቀ።

አረካ: መጋቢት 26/2017 ዓ.ም የጥምቀትን በዓልን ምክንያት በማድረግ በታቦተ ህግ ላይ የተሳለቀው ግለሰብ 1 ዓመት ከ4 ወር እንዲቀጣ መወሰኑን የወላይታ ዞን የአረካ ከተማ ፖሊስ ጽ/ቤት ገልጿል::

ወንጀሉን ከፈፀሙት መካከል በቀን 25/05/2017 ዓ.ም በቁጥጥር ስር በማዋል የቆየው ወጣት አቤል አዳፍሬ ሲሆን ነዋርነቱ የአረካ ከተማ አረዳ ቀበሌ አስተዳደር ውስጥ ነው

ግለሰቡ በማህበራዊ ትስስር ገፅ ለተከታዮቹ ባጋራው የቲክቶክ ቪዲዮ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ክብር የሚነካ እና የእምነቱ ተከታዮችን ያስቆጣ ተግባር መፈጸሙን ተከትሎ፤ በርካቶች "በሕግ መጠየቅ አለበት" የሚል ሀሳባቸውን ሲያንፀባርቁ እንደነበር ይታወሳል።

የተከሳሹም ክስ ሂደቱን መርማሪው ፖሊስ የምርመራ ሂደቱን ጨርሶ ወደ አቃቤ ህግ በማስተላለፍ ተከሳሹ በተከሰሰበት የወንጀል ህግ ጥፋተኛ በመሆኑ ፍርድቤቱ 1 አመት ከ 4 ወር ቀላል እሥራት እንድቀጣ ወስኖበታል።

የአረካ ከተማ ፖሊስ አዛዥ ኮማንደር ስምኦን ጋዲሳ የቅጣቱ ዋና ዓላማ አንድን አጥፊ ከንጹህ ህብረተሰብ በመለየት ላጠፋው ጥፋት በቂና ተመጣጣኝ ቅጣት በመወሰን አጥፊውን ማረም ማስተማር ማነጽ እና ሌላው ተመሳሳይ ድርጊት እንዳይፈጽም ማስጠንቀቅና የህብረተሰቡን ሰላምና ደህንነት ለማረጋገጥ ነው ሲሉ ገልጸዋል።

አሁንም ፖሊስ አዛዡ አክለው ወንጀለኛው በቁጥጥር ስር እንዲውል ህብረተሰቡ ላደረገዉ ጥቆማና ፀጥታ አካላት ላደረጉት ብርቱ ክትትል በራሱና በተቋሙ ስም ምስጋና አቅርበዋል።

ወላይታ ዞን አረካ ከተማ ፖሊስ ጽ/ቤት ህዝብ ግኑኝነት
👍7



tgoop.com/tseomm/6463
Create:
Last Update:

በታቦተ ህግ ላይ የተሳለቀው ግለሰብ

የጥምቀትን በዓልን ምክንያት በማድረግ በታቦተ ህግ ላይ የተሳለቀው ግለሰብ 1 ዓመት ከ4 ወር እንዲቀጣ መወሰኑን የወላይታ ዞን አረካ ከተማ ፖሊስ ጽ/ቤት አስታወቀ።

አረካ: መጋቢት 26/2017 ዓ.ም የጥምቀትን በዓልን ምክንያት በማድረግ በታቦተ ህግ ላይ የተሳለቀው ግለሰብ 1 ዓመት ከ4 ወር እንዲቀጣ መወሰኑን የወላይታ ዞን የአረካ ከተማ ፖሊስ ጽ/ቤት ገልጿል::

ወንጀሉን ከፈፀሙት መካከል በቀን 25/05/2017 ዓ.ም በቁጥጥር ስር በማዋል የቆየው ወጣት አቤል አዳፍሬ ሲሆን ነዋርነቱ የአረካ ከተማ አረዳ ቀበሌ አስተዳደር ውስጥ ነው

ግለሰቡ በማህበራዊ ትስስር ገፅ ለተከታዮቹ ባጋራው የቲክቶክ ቪዲዮ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ክብር የሚነካ እና የእምነቱ ተከታዮችን ያስቆጣ ተግባር መፈጸሙን ተከትሎ፤ በርካቶች "በሕግ መጠየቅ አለበት" የሚል ሀሳባቸውን ሲያንፀባርቁ እንደነበር ይታወሳል።

የተከሳሹም ክስ ሂደቱን መርማሪው ፖሊስ የምርመራ ሂደቱን ጨርሶ ወደ አቃቤ ህግ በማስተላለፍ ተከሳሹ በተከሰሰበት የወንጀል ህግ ጥፋተኛ በመሆኑ ፍርድቤቱ 1 አመት ከ 4 ወር ቀላል እሥራት እንድቀጣ ወስኖበታል።

የአረካ ከተማ ፖሊስ አዛዥ ኮማንደር ስምኦን ጋዲሳ የቅጣቱ ዋና ዓላማ አንድን አጥፊ ከንጹህ ህብረተሰብ በመለየት ላጠፋው ጥፋት በቂና ተመጣጣኝ ቅጣት በመወሰን አጥፊውን ማረም ማስተማር ማነጽ እና ሌላው ተመሳሳይ ድርጊት እንዳይፈጽም ማስጠንቀቅና የህብረተሰቡን ሰላምና ደህንነት ለማረጋገጥ ነው ሲሉ ገልጸዋል።

አሁንም ፖሊስ አዛዡ አክለው ወንጀለኛው በቁጥጥር ስር እንዲውል ህብረተሰቡ ላደረገዉ ጥቆማና ፀጥታ አካላት ላደረጉት ብርቱ ክትትል በራሱና በተቋሙ ስም ምስጋና አቅርበዋል።

ወላይታ ዞን አረካ ከተማ ፖሊስ ጽ/ቤት ህዝብ ግኑኝነት

BY ኦርቶዶክሳዊ መጻሕፍት እና ጽሑፎች Tsegaye kiflu







Share with your friend now:
tgoop.com/tseomm/6463

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

With the administration mulling over limiting access to doxxing groups, a prominent Telegram doxxing group apparently went on a "revenge spree." Clear To upload a logo, click the Menu icon and select “Manage Channel.” In a new window, hit the Camera icon. A Telegram channel is used for various purposes, from sharing helpful content to implementing a business strategy. In addition, you can use your channel to build and improve your company image, boost your sales, make profits, enhance customer loyalty, and more. Users are more open to new information on workdays rather than weekends.
from us


Telegram ኦርቶዶክሳዊ መጻሕፍት እና ጽሑፎች Tsegaye kiflu
FROM American