TSEOMM Telegram 6459
አኬ የሚባለው ልጅ ጥሩ መረዳት ያለው አንባቢና ምክር ቢሰማ ብዙ ሊያገለግል የሚችል ልጅ መሆኑን አልፎ አልፎ ሲናገር በሰማሁት ለመገንዘብ ችያለሁ፡፡ ዳሩ ግን ትዕቢት የተባለ ጾር ለዲያብሎስ አሳልፎ እየሰጠው ይመስላል፡፡

በጋሻውና ደጋፊዎችም 'ሕዝቡን ይዘን ስለምንወጣ ማንም አይነካንም፣ ስለዚህ እናቡካው ወይም ጨርሰን ይዘነው እንሂድ' ብለው ነበር፡፡ አሁን በጋሻው የት እንዳለ እንኳን የሚያስብ ኦርቶዶክሳዊ ያለ አይመስለኝም፡፡

ቤተ ክርስቲያንን ከሥሯ ለመነቃቀል አስበው የተነሡ አርዮሳውያንን የመሳሰሉ ፈተናዎችን ተቋቁማ እዚህ የደረሰች ቤተ ክርስቲያን አኬ የሚባልን ወጣት አሽሩሩ ትላለች ተብሎ አይታሰብም፡፡

አሁን መስመር እያለፈ ስለሆነ ያለው አማራጭ ወይ ንሥሐ ግብቶ መመለስና አቅልን መሰብሰብና እህ ማለት ካለሆነ ግን እስከ መጨረሻው አብረውት በጥፋታቸው የሚጸኑ መንጋዎቹን ይዞ መቆረጥ ነው፡፡

ነውር፣ ትክክል ያልሆነን እና መሠረታዊ ጥፋት የሚያሰድርስን ነገር ባለመወያየትና በማለባበስ ሳይሆን በግልጽ ተነጋግሮ አቋም በመያዝ መቋቋም የሚገባውም የሚቻለውም፡፡

ስለልጁ አስቡበት!!!
ዶ/ር አረጋ አባተ
👍73🤔2



tgoop.com/tseomm/6459
Create:
Last Update:

አኬ የሚባለው ልጅ ጥሩ መረዳት ያለው አንባቢና ምክር ቢሰማ ብዙ ሊያገለግል የሚችል ልጅ መሆኑን አልፎ አልፎ ሲናገር በሰማሁት ለመገንዘብ ችያለሁ፡፡ ዳሩ ግን ትዕቢት የተባለ ጾር ለዲያብሎስ አሳልፎ እየሰጠው ይመስላል፡፡

በጋሻውና ደጋፊዎችም 'ሕዝቡን ይዘን ስለምንወጣ ማንም አይነካንም፣ ስለዚህ እናቡካው ወይም ጨርሰን ይዘነው እንሂድ' ብለው ነበር፡፡ አሁን በጋሻው የት እንዳለ እንኳን የሚያስብ ኦርቶዶክሳዊ ያለ አይመስለኝም፡፡

ቤተ ክርስቲያንን ከሥሯ ለመነቃቀል አስበው የተነሡ አርዮሳውያንን የመሳሰሉ ፈተናዎችን ተቋቁማ እዚህ የደረሰች ቤተ ክርስቲያን አኬ የሚባልን ወጣት አሽሩሩ ትላለች ተብሎ አይታሰብም፡፡

አሁን መስመር እያለፈ ስለሆነ ያለው አማራጭ ወይ ንሥሐ ግብቶ መመለስና አቅልን መሰብሰብና እህ ማለት ካለሆነ ግን እስከ መጨረሻው አብረውት በጥፋታቸው የሚጸኑ መንጋዎቹን ይዞ መቆረጥ ነው፡፡

ነውር፣ ትክክል ያልሆነን እና መሠረታዊ ጥፋት የሚያሰድርስን ነገር ባለመወያየትና በማለባበስ ሳይሆን በግልጽ ተነጋግሮ አቋም በመያዝ መቋቋም የሚገባውም የሚቻለውም፡፡

ስለልጁ አስቡበት!!!
ዶ/ር አረጋ አባተ

BY ኦርቶዶክሳዊ መጻሕፍት እና ጽሑፎች Tsegaye kiflu




Share with your friend now:
tgoop.com/tseomm/6459

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Add the logo from your device. Adjust the visible area of your image. Congratulations! Now your Telegram channel has a face Click “Save”.! Avoid compound hashtags that consist of several words. If you have a hashtag like #marketingnewsinusa, split it into smaller hashtags: “#marketing, #news, #usa. Co-founder of NFT renting protocol Rentable World emiliano.eth shared the group Tuesday morning on Twitter, calling out the "degenerate" community, or crypto obsessives that engage in high-risk trading. Find your optimal posting schedule and stick to it. The peak posting times include 8 am, 6 pm, and 8 pm on social media. Try to publish serious stuff in the morning and leave less demanding content later in the day. In the “Bear Market Screaming Therapy Group” on Telegram, members are only allowed to post voice notes of themselves screaming. Anything else will result in an instant ban from the group, which currently has about 75 members.
from us


Telegram ኦርቶዶክሳዊ መጻሕፍት እና ጽሑፎች Tsegaye kiflu
FROM American