TSEOMM Telegram 6443
መጋቢት ፳፬ ቀን ፳፻፲፯ ዓ.ም የድሬዳዋ ሀገረ ስብከት የፌስቡክ ገጽ
👉 በድሬዳዋ ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም ካቴድራል ከ፴፮ ዓመት በላይ በአስተዳዳሪነት ያገለገሉት መልአከ ሰላም አባ ወልደ ሩፋኤል ገብረ ዮሐንስ ቆሞስ ሥርዓተ ቀብር የድሬዳዋ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ክቡር መጋቤ ሠናያት ቀሲስ ኃይለ ማርያም ገብረ ሚካኤል የድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡሕ በድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ተጠሪ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ የካቢኔ አባላትና ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ኀላፊዎች የሀገረ ስብከቱ የየክፍል ኀላፊዎች የገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎች ጸሐፊያን ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን መምህራን የድሬዳዋ ሰንበት ትምህርት ቤቶች መዘምራን ወዳጅ ዘመዶቻቸውና በርካታ ምእመናን በተገኙበት ሥርዓተ ቀብራቸው ለዘመናት በአስተዳዳሪነት በአገለገሉበት ቤተክርስቲያን በደብረ ሰላም መድኃኔዓለም ካቴድራል ተፈጸመ።

ብፁዕ አቡነ በርተሎሜዎስ የድሬዳዋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል በመልአከ ሰላም አባ ወልደ ሩፋኤል ሞት የተሰማቸውን ሐዘን የገልጹ ሲሆን ለመላው ማኅበረ ካህናት የሰንበት ትምህርት ቤት ወጣቶችና ለድሬዳዋ ሕዝበ ክርስቲያን በሙሉ መጽናናቱን እግዚአብሔር አምላክ እንዲያድልልንና ነፍሳቸውን ቅዱሳን አበው ካረፉበት እንዲያሳርፍ ተመኝተዋል።

በቀብር ሥርዓቱ ላይም ለክቡር መልአከ ሰላም አባ ወልደ ሩፋኤል ገብረ ዮሐንስ ቆሞስ የሽኝት መርሐ ግብር የተከናወነ ሲሆን የድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡሕና ሌሎች ባለ ድርሻ አካላት የአበባ ጉንጉንና አስቀምጠዋል።

በመጨረሻም ቅኔና መወድስ በመጋቤ ምሥጢር ያሬድ ዘርዓ ቡሩክና ቀሲስ አንተሁን ቀርቦ ሥርዓተ ቀብራቸው በደብረ ሰላም መድኃኔዓለም ካቴድራል ተፈጽሟል።
👍21



tgoop.com/tseomm/6443
Create:
Last Update:

መጋቢት ፳፬ ቀን ፳፻፲፯ ዓ.ም የድሬዳዋ ሀገረ ስብከት የፌስቡክ ገጽ
👉 በድሬዳዋ ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም ካቴድራል ከ፴፮ ዓመት በላይ በአስተዳዳሪነት ያገለገሉት መልአከ ሰላም አባ ወልደ ሩፋኤል ገብረ ዮሐንስ ቆሞስ ሥርዓተ ቀብር የድሬዳዋ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ክቡር መጋቤ ሠናያት ቀሲስ ኃይለ ማርያም ገብረ ሚካኤል የድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡሕ በድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ተጠሪ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ የካቢኔ አባላትና ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ኀላፊዎች የሀገረ ስብከቱ የየክፍል ኀላፊዎች የገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎች ጸሐፊያን ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን መምህራን የድሬዳዋ ሰንበት ትምህርት ቤቶች መዘምራን ወዳጅ ዘመዶቻቸውና በርካታ ምእመናን በተገኙበት ሥርዓተ ቀብራቸው ለዘመናት በአስተዳዳሪነት በአገለገሉበት ቤተክርስቲያን በደብረ ሰላም መድኃኔዓለም ካቴድራል ተፈጸመ።

ብፁዕ አቡነ በርተሎሜዎስ የድሬዳዋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል በመልአከ ሰላም አባ ወልደ ሩፋኤል ሞት የተሰማቸውን ሐዘን የገልጹ ሲሆን ለመላው ማኅበረ ካህናት የሰንበት ትምህርት ቤት ወጣቶችና ለድሬዳዋ ሕዝበ ክርስቲያን በሙሉ መጽናናቱን እግዚአብሔር አምላክ እንዲያድልልንና ነፍሳቸውን ቅዱሳን አበው ካረፉበት እንዲያሳርፍ ተመኝተዋል።

በቀብር ሥርዓቱ ላይም ለክቡር መልአከ ሰላም አባ ወልደ ሩፋኤል ገብረ ዮሐንስ ቆሞስ የሽኝት መርሐ ግብር የተከናወነ ሲሆን የድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡሕና ሌሎች ባለ ድርሻ አካላት የአበባ ጉንጉንና አስቀምጠዋል።

በመጨረሻም ቅኔና መወድስ በመጋቤ ምሥጢር ያሬድ ዘርዓ ቡሩክና ቀሲስ አንተሁን ቀርቦ ሥርዓተ ቀብራቸው በደብረ ሰላም መድኃኔዓለም ካቴድራል ተፈጽሟል።

BY ኦርቶዶክሳዊ መጻሕፍት እና ጽሑፎች Tsegaye kiflu













Share with your friend now:
tgoop.com/tseomm/6443

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

As five out of seven counts were serious, Hui sentenced Ng to six years and six months in jail. Matt Hussey, editorial director of NEAR Protocol (and former editor-in-chief of Decrypt) responded to the news of the Telegram group with “#meIRL.” The public channel had more than 109,000 subscribers, Judge Hui said. Ng had the power to remove or amend the messages in the channel, but he “allowed them to exist.” As of Thursday, the SUCK Channel had 34,146 subscribers, with only one message dated August 28, 2020. It was an announcement stating that police had removed all posts on the channel because its content “contravenes the laws of Hong Kong.” The optimal dimension of the avatar on Telegram is 512px by 512px, and it’s recommended to use PNG format to deliver an unpixelated avatar.
from us


Telegram ኦርቶዶክሳዊ መጻሕፍት እና ጽሑፎች Tsegaye kiflu
FROM American