TSEOMM Telegram 6433
ወደ ግሪክ አቴንስ የተጓዘው የቅዱስ ሲኖዶስ ልዑካን ቡድን ለበርካታ ዓመታት የቆየውን አለመግባባት በሰላምና በእርቅ መቋጨቱን ገለጸ።
++++++++++++++++++++++++++++++
(#EOTCTV መጋቢት 20 ቀን 2017 ዓ.ም
በቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ተመርጦ ወደ ግሪክ አቴንስ ያቀናው የብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት ልዑካን ቡድን ለበርካታ ዓመታት የቆየውን አለመግባባት በሰላምና በእርቅ በመፍታት የቤተ ክርስቲያናችንን ሰላምና አንድነትን ወደ ቀደመ ቦታው እንዲመለስ ማድረጉን ገልጿል።

የቅዱስ ሲኖዶሱ ልዑካን ቡድን ባለፉት ቀናት በግሪክ አቴንስ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ሁሉ በተናጠልና በጋራ በርካታ ውይይቶችን ማድረጉን ገልጾ ይህ ሰላም እና አንድነት እውን እንዲሆን አስተዋጽኦ ያደረጉትን ከካህናት፣ ምዕመናንና ሌሎች ባለ ድርሻ አካላት ላበረከቱት የተቀደሰ ተግባር በቅድስት ቤተክርስቲያን ስም ምስጋናውን አቅርቧል።

በዚሁ የእርቅ፣የሰላምና ስምምነት ሂደት ላይ በግሪክ መንግሥት በኩል በተለይ የሃይማኖት ሚኒስትር መሥሪያ ቤት ለሂደቱ መሳካት ላደረገውና ወደፊትም ከቤተክርስቲያኗ ጋር አብሮ ለመስራት እንሁም በማንኛውም መስክ አስፈላጊውን ድጋፍ ለማድረግ ቃል መግባቱን የገለጹት የልዑካን ቡድኑ አባላት በውይይቱ ወቅትም በአካል ተገናኝተው መሳተፋቸውን በማድነቅ ምስጋናቸውን ገልጸዋል ።
የ/ኢ/ኦ/ተ/ቤተክርስቲያን ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ/
👍7



tgoop.com/tseomm/6433
Create:
Last Update:

ወደ ግሪክ አቴንስ የተጓዘው የቅዱስ ሲኖዶስ ልዑካን ቡድን ለበርካታ ዓመታት የቆየውን አለመግባባት በሰላምና በእርቅ መቋጨቱን ገለጸ።
++++++++++++++++++++++++++++++
(#EOTCTV መጋቢት 20 ቀን 2017 ዓ.ም
በቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ተመርጦ ወደ ግሪክ አቴንስ ያቀናው የብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት ልዑካን ቡድን ለበርካታ ዓመታት የቆየውን አለመግባባት በሰላምና በእርቅ በመፍታት የቤተ ክርስቲያናችንን ሰላምና አንድነትን ወደ ቀደመ ቦታው እንዲመለስ ማድረጉን ገልጿል።

የቅዱስ ሲኖዶሱ ልዑካን ቡድን ባለፉት ቀናት በግሪክ አቴንስ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ሁሉ በተናጠልና በጋራ በርካታ ውይይቶችን ማድረጉን ገልጾ ይህ ሰላም እና አንድነት እውን እንዲሆን አስተዋጽኦ ያደረጉትን ከካህናት፣ ምዕመናንና ሌሎች ባለ ድርሻ አካላት ላበረከቱት የተቀደሰ ተግባር በቅድስት ቤተክርስቲያን ስም ምስጋናውን አቅርቧል።

በዚሁ የእርቅ፣የሰላምና ስምምነት ሂደት ላይ በግሪክ መንግሥት በኩል በተለይ የሃይማኖት ሚኒስትር መሥሪያ ቤት ለሂደቱ መሳካት ላደረገውና ወደፊትም ከቤተክርስቲያኗ ጋር አብሮ ለመስራት እንሁም በማንኛውም መስክ አስፈላጊውን ድጋፍ ለማድረግ ቃል መግባቱን የገለጹት የልዑካን ቡድኑ አባላት በውይይቱ ወቅትም በአካል ተገናኝተው መሳተፋቸውን በማድነቅ ምስጋናቸውን ገልጸዋል ።
የ/ኢ/ኦ/ተ/ቤተክርስቲያን ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ/

BY ኦርቶዶክሳዊ መጻሕፍት እና ጽሑፎች Tsegaye kiflu






Share with your friend now:
tgoop.com/tseomm/6433

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

In 2018, Telegram’s audience reached 200 million people, with 500,000 new users joining the messenger every day. It was launched for iOS on 14 August 2013 and Android on 20 October 2013. 5Telegram Channel avatar size/dimensions Hashtags are a fast way to find the correct information on social media. To put your content out there, be sure to add hashtags to each post. We have two intelligent tips to give you: Find your optimal posting schedule and stick to it. The peak posting times include 8 am, 6 pm, and 8 pm on social media. Try to publish serious stuff in the morning and leave less demanding content later in the day. 1What is Telegram Channels?
from us


Telegram ኦርቶዶክሳዊ መጻሕፍት እና ጽሑፎች Tsegaye kiflu
FROM American