TSEOMM Telegram 6310
በነገረ ሃይማኖት ከውስጥ ወደ ውጭ ማየት አለብን ስንል፥
--
1.ራሱን የቻለ ሲኖዶስ አለን፣ ከሥሉስ ቅዱስ በታች በሥሩ ነን፣

2.የኢኦተቤክ የተቀበለችውን ይዛ በማቆየት ((preservation) ግሩም ሪከርድ እንዳላት እናምናለን፣

3.የቅዳሴ ቋንቋችን (liturgical language) የሆነው ልሳነ ግእዝ (እነዚያ Ethiopic የሚሉት) የጥንታውያን መዛግብትን ቅጂ በመያዝ በዓለም ክርስትና ላይ የተከበረ ቦታ አለው፣

4.በሃይማኖት ቀውሶች ያለመበገርና ክርስትናው ወደ አናሳነት እንዳይቀየር በመጋደል በአፍም፣ በመጽሐፍም፣ በሰይፍም ተመክሮ አለን፣

5.ጳጳስ ማስመጣት ማለት እምነት ማስመጣት እንዳልሆነ ማሳያዎች አሉ:- ጳጳሳቱን አስገድዶ ለማስገረዝ እስከ መሞከርና ቀዳሚት ሰንበትን እንዲያከብሩ እስከማስገደድ፣ የጳጳሳቱን እምነታቸውን ከመመርመር እስከ ማሻር፥ ብሔራውያን ጉባኤያትን ያለግብፅ ጳጳስ በራስ ሊቃውንት እልባት መስጠት፣ ለሚጠይቁን የሃይማኖት መግለጫዎችን የማዘጋጀት የተመዘገበ ታሪክ አለን።
--

ስለዚህ ከውስጥ ወደ ውጭ እናያለን ብንል ትምክሕት ሳይሆን ባመኑት መቆም ፣ በተፈተነ መሠረት መጽናት ነው።

✍️በአማን ነጸረ
👏2



tgoop.com/tseomm/6310
Create:
Last Update:

በነገረ ሃይማኖት ከውስጥ ወደ ውጭ ማየት አለብን ስንል፥
--
1.ራሱን የቻለ ሲኖዶስ አለን፣ ከሥሉስ ቅዱስ በታች በሥሩ ነን፣

2.የኢኦተቤክ የተቀበለችውን ይዛ በማቆየት ((preservation) ግሩም ሪከርድ እንዳላት እናምናለን፣

3.የቅዳሴ ቋንቋችን (liturgical language) የሆነው ልሳነ ግእዝ (እነዚያ Ethiopic የሚሉት) የጥንታውያን መዛግብትን ቅጂ በመያዝ በዓለም ክርስትና ላይ የተከበረ ቦታ አለው፣

4.በሃይማኖት ቀውሶች ያለመበገርና ክርስትናው ወደ አናሳነት እንዳይቀየር በመጋደል በአፍም፣ በመጽሐፍም፣ በሰይፍም ተመክሮ አለን፣

5.ጳጳስ ማስመጣት ማለት እምነት ማስመጣት እንዳልሆነ ማሳያዎች አሉ:- ጳጳሳቱን አስገድዶ ለማስገረዝ እስከ መሞከርና ቀዳሚት ሰንበትን እንዲያከብሩ እስከማስገደድ፣ የጳጳሳቱን እምነታቸውን ከመመርመር እስከ ማሻር፥ ብሔራውያን ጉባኤያትን ያለግብፅ ጳጳስ በራስ ሊቃውንት እልባት መስጠት፣ ለሚጠይቁን የሃይማኖት መግለጫዎችን የማዘጋጀት የተመዘገበ ታሪክ አለን።
--

ስለዚህ ከውስጥ ወደ ውጭ እናያለን ብንል ትምክሕት ሳይሆን ባመኑት መቆም ፣ በተፈተነ መሠረት መጽናት ነው።

✍️በአማን ነጸረ

BY ኦርቶዶክሳዊ መጻሕፍት እና ጽሑፎች Tsegaye kiflu


Share with your friend now:
tgoop.com/tseomm/6310

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Hui said the messages, which included urging the disruption of airport operations, were attempts to incite followers to make use of poisonous, corrosive or flammable substances to vandalize police vehicles, and also called on others to make weapons to harm police. In handing down the sentence yesterday, deputy judge Peter Hui Shiu-keung of the district court said that even if Ng did not post the messages, he cannot shirk responsibility as the owner and administrator of such a big group for allowing these messages that incite illegal behaviors to exist. In 2018, Telegram’s audience reached 200 million people, with 500,000 new users joining the messenger every day. It was launched for iOS on 14 August 2013 and Android on 20 October 2013. How to Create a Private or Public Channel on Telegram? "Doxxing content is forbidden on Telegram and our moderators routinely remove such content from around the world," said a spokesman for the messaging app, Remi Vaughn.
from us


Telegram ኦርቶዶክሳዊ መጻሕፍት እና ጽሑፎች Tsegaye kiflu
FROM American