TSEOMM Telegram 6275
በአርባምንጭ ከተማ የጥምቀት ክብረ በዓልን ምክንያት አድርገው በታቦት ላይ ሲሳለቁ የነበሩ አካላት በቁጥጥር ሥር ውለዋል
***

የ2017 ዓ.ም የጥምቀት በዓልን ምክንያት አድርገው በቃልኪዳኑ ታቦት ላይ የስላቅ ቪዲዮ በመስራት በእምነት ላይ ለማሾፍ የሞከሩ ግለሰቦች በህግ ቁጥጥር ሥር ውለዋል።

የአርባምንጭ ከተማ አስተዳደር ለጉዳዩ ትኩረት በመስጠት ጥፋተኞቹ የሚገባቸውን ያህል ትክክለኛ እና ሚዛናዊ ፍርድ እንዲያገኙ ሊሰራ ይገባል።

ይህን ተግባር የፈጸሙት አካላት በወፍጮ ቤት ውስጥ የጉልበት እና የቀን ሥራ የሚሰሩ ሲሆን ከልጆች ጀርባ ሆኖ የሚዘውረው እጄታ የማን እንደሆነ የምናጣራ ይሆናል።

የጸጥታ አካለትም ጉዳዩን ይዘው ውጤቱን ለህዝብ ይፋ የማድረግ ግዴታ አለባችሁ!!!ክብር የማይታለፍ መስመር ነው። ይኼ አርባምንጭ ነው። ተከባብረን አብረን ልንኖር ብቻ የተስማማንባት ከተማ ናት።

@Kune Demelash kassaye -Arba Minch
👍1



tgoop.com/tseomm/6275
Create:
Last Update:

በአርባምንጭ ከተማ የጥምቀት ክብረ በዓልን ምክንያት አድርገው በታቦት ላይ ሲሳለቁ የነበሩ አካላት በቁጥጥር ሥር ውለዋል
***

የ2017 ዓ.ም የጥምቀት በዓልን ምክንያት አድርገው በቃልኪዳኑ ታቦት ላይ የስላቅ ቪዲዮ በመስራት በእምነት ላይ ለማሾፍ የሞከሩ ግለሰቦች በህግ ቁጥጥር ሥር ውለዋል።

የአርባምንጭ ከተማ አስተዳደር ለጉዳዩ ትኩረት በመስጠት ጥፋተኞቹ የሚገባቸውን ያህል ትክክለኛ እና ሚዛናዊ ፍርድ እንዲያገኙ ሊሰራ ይገባል።

ይህን ተግባር የፈጸሙት አካላት በወፍጮ ቤት ውስጥ የጉልበት እና የቀን ሥራ የሚሰሩ ሲሆን ከልጆች ጀርባ ሆኖ የሚዘውረው እጄታ የማን እንደሆነ የምናጣራ ይሆናል።

የጸጥታ አካለትም ጉዳዩን ይዘው ውጤቱን ለህዝብ ይፋ የማድረግ ግዴታ አለባችሁ!!!ክብር የማይታለፍ መስመር ነው። ይኼ አርባምንጭ ነው። ተከባብረን አብረን ልንኖር ብቻ የተስማማንባት ከተማ ናት።

@Kune Demelash kassaye -Arba Minch

BY ኦርቶዶክሳዊ መጻሕፍት እና ጽሑፎች Tsegaye kiflu





Share with your friend now:
tgoop.com/tseomm/6275

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

With Bitcoin down 30% in the past week, some crypto traders have taken to Telegram to “voice” their feelings. Ng Man-ho, a 27-year-old computer technician, was convicted last month of seven counts of incitement charges after he made use of the 100,000-member Chinese-language channel that he runs and manages to post "seditious messages," which had been shut down since August 2020. The public channel had more than 109,000 subscribers, Judge Hui said. Ng had the power to remove or amend the messages in the channel, but he “allowed them to exist.” Step-by-step tutorial on desktop: The Standard Channel
from us


Telegram ኦርቶዶክሳዊ መጻሕፍት እና ጽሑፎች Tsegaye kiflu
FROM American