TSEOMM Telegram 6261
በሀዲያና ስልጤ ሀገረ ስብከት ፶ አዳዲስ አማኞች በጥምቀት ከብረው የሥላሴ ልጅነት አገኙ።

የካቲት ፪/፳፻፲፯ ዓ/ም የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሚዲያ

በሀዲያና ስልጤ ሀገረ ስብከት በአናሌሞ ወረዳ ቤተ ክህነት በወጎ ወጌላ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን ፶ ኢ አማንያን በብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የሀዲያና ስልጤ ፤ የደቡብና ምዕራብ አፍሪካ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በዛሬው ዕለት ተጠምቀው የሥላሴን ልጅነት አግኝተዋል ።

በዕለቱም ብፁዕነታቸውን ጨምሮ የሀገረ ስብከቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ መልአከ ሕይወት ንጉሤ ባወቀ ፣ የሀገረ ስብከቱ የሥራ ክፍል ኃላፊዎች ተገኝተዋል።

©ብሕንሳ ሚዲያ



tgoop.com/tseomm/6261
Create:
Last Update:

በሀዲያና ስልጤ ሀገረ ስብከት ፶ አዳዲስ አማኞች በጥምቀት ከብረው የሥላሴ ልጅነት አገኙ።

የካቲት ፪/፳፻፲፯ ዓ/ም የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሚዲያ

በሀዲያና ስልጤ ሀገረ ስብከት በአናሌሞ ወረዳ ቤተ ክህነት በወጎ ወጌላ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን ፶ ኢ አማንያን በብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የሀዲያና ስልጤ ፤ የደቡብና ምዕራብ አፍሪካ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በዛሬው ዕለት ተጠምቀው የሥላሴን ልጅነት አግኝተዋል ።

በዕለቱም ብፁዕነታቸውን ጨምሮ የሀገረ ስብከቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ መልአከ ሕይወት ንጉሤ ባወቀ ፣ የሀገረ ስብከቱ የሥራ ክፍል ኃላፊዎች ተገኝተዋል።

©ብሕንሳ ሚዲያ

BY ኦርቶዶክሳዊ መጻሕፍት እና ጽሑፎች Tsegaye kiflu




Share with your friend now:
tgoop.com/tseomm/6261

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

To delete a channel with over 1,000 subscribers, you need to contact user support While some crypto traders move toward screaming as a coping mechanism, many mental health experts have argued that “scream therapy” is pseudoscience. Scientific research or no, it obviously feels good. 1What is Telegram Channels? End-to-end encryption is an important feature in messaging, as it's the first step in protecting users from surveillance. Ng, who had pleaded not guilty to all charges, had been detained for more than 20 months. His channel was said to have contained around 120 messages and photos that incited others to vandalise pro-government shops and commit criminal damage targeting police stations.
from us


Telegram ኦርቶዶክሳዊ መጻሕፍት እና ጽሑፎች Tsegaye kiflu
FROM American