TSEOMM Telegram 6241
በአርመን ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን በሊባኖስ የፓኖሲያን ጳጳስ ብፁዕ አቡነ አናንያ ኩጃኒያን ሊባኖስ ውስጥ በተፈጸመ ጥቃት ተገደሉ !ጥር 24 ቀን 2017 ዓ.ም

ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አራም ቀዳማዊ በጳጳሱ ግድያ የተሰማቸውን ሀዘን ገልጸዋል። የሊባኖስ ሪፐሊክ ፕሬዝዳንት ጄኔራል ጆሴፍ አውን በሊባኖስ የአርመን ኦርቶዶክስ ጳጳስ የማኅበረሰብ ጉዳዮችን በመምራት ላይ ሳሉ በተፈፀመው ግድያ የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን ገልፀዋል።

ፕሬዝደንቱ ወንጀሉን አጥብቀው እንደሚያወግዙ የገለጹ ሲሆን የፀጥታ አካላት የወንጀል ሁኔታን ለማወቅ ፣ወንጀለኞችን ለመያዝ እና ለሚመለከተው የፍትህ አካል እንዲተላለፉ ለማድረግ ምርመራቸውን እየተከታተሉ መሆናቸውን አረጋግጠዋል።

የደኅንነት ምንጮች እንደገለፁት ጳጳሱ ትናንት ከሰዓት በኋላ መጥፋታቸው ተነግሯል። በምርመራው ወቅት የጸጥታ አካላት አስከሬናቸውን በቤታቸው ውስጥ በማግኘታቸው መገደላቸውን አረጋግጠዋል።

©ተ.ሚ.ማ
1



tgoop.com/tseomm/6241
Create:
Last Update:

በአርመን ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን በሊባኖስ የፓኖሲያን ጳጳስ ብፁዕ አቡነ አናንያ ኩጃኒያን ሊባኖስ ውስጥ በተፈጸመ ጥቃት ተገደሉ !ጥር 24 ቀን 2017 ዓ.ም

ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አራም ቀዳማዊ በጳጳሱ ግድያ የተሰማቸውን ሀዘን ገልጸዋል። የሊባኖስ ሪፐሊክ ፕሬዝዳንት ጄኔራል ጆሴፍ አውን በሊባኖስ የአርመን ኦርቶዶክስ ጳጳስ የማኅበረሰብ ጉዳዮችን በመምራት ላይ ሳሉ በተፈፀመው ግድያ የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን ገልፀዋል።

ፕሬዝደንቱ ወንጀሉን አጥብቀው እንደሚያወግዙ የገለጹ ሲሆን የፀጥታ አካላት የወንጀል ሁኔታን ለማወቅ ፣ወንጀለኞችን ለመያዝ እና ለሚመለከተው የፍትህ አካል እንዲተላለፉ ለማድረግ ምርመራቸውን እየተከታተሉ መሆናቸውን አረጋግጠዋል።

የደኅንነት ምንጮች እንደገለፁት ጳጳሱ ትናንት ከሰዓት በኋላ መጥፋታቸው ተነግሯል። በምርመራው ወቅት የጸጥታ አካላት አስከሬናቸውን በቤታቸው ውስጥ በማግኘታቸው መገደላቸውን አረጋግጠዋል።

©ተ.ሚ.ማ

BY ኦርቶዶክሳዊ መጻሕፍት እና ጽሑፎች Tsegaye kiflu




Share with your friend now:
tgoop.com/tseomm/6241

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Deputy District Judge Peter Hui sentenced computer technician Ng Man-ho on Thursday, a month after the 27-year-old, who ran a Telegram group called SUCK Channel, was found guilty of seven charges of conspiring to incite others to commit illegal acts during the 2019 extradition bill protests and subsequent months. Co-founder of NFT renting protocol Rentable World emiliano.eth shared the group Tuesday morning on Twitter, calling out the "degenerate" community, or crypto obsessives that engage in high-risk trading. Clear How to create a business channel on Telegram? (Tutorial) best-secure-messaging-apps-shutterstock-1892950018.jpg
from us


Telegram ኦርቶዶክሳዊ መጻሕፍት እና ጽሑፎች Tsegaye kiflu
FROM American