TSEOMM Telegram 6195
ለረ/ፕ መ/ር ግርማ ባቱ የምስጋና መርሐ ግብር ተካሔደ
________
(ቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ/ጥር 15 ቀን 2017 ዓ.ም)

ረ/ፕ መ/ር ግርማ ባቱ በቅርቡ የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት ምክትል ሥራ አስኪያጅ በመኾን መሾማቸው ይታወቃል። ይህን ተከትሎም በመምህርነት በሚያገለግሉበት በቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ ዛሬ ጥር 15 ቀን 2017 ዓ.ም የምስጋና መርሐ ግብር ተካሒዷል።

የምስጋና መርሐ ግብሩን ያካሔዱት የዩኒቨርሲቲው መምህራን ሲሆኑ ለረጅም ዘመናት በዩኒቨርሲቲው በተለያዩ ሓላፊነቶችና በመምህርነት ለባረከቱት የላቀ አስተዋጽኦ ታሳቢ ያደረገ እንደኾነ የመርሐ ግብሩ አዘጋጆች ገልጸዋል።

በመርሐ ግብሩ ላይ የተገኙት የዩኒቨርሲቲው የበላይ ሓላፊ ፕሬዚደንት እና የደቡብ ኦሞና አሪ ዞኖች ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ፊልጶስ ዩኒቨርሲቲያችን ለቤተክርስቲያናችን ታላላቅ ሓላፊነቶች የሚያዘጋጅ አንጋፋ ተቋም ለመኾኑ የመ/ር ግርማ ባቱ ሹመት ምሥክር ነው ብለዋል። ከዚህ በፊትም ዩኒቨርሲቲው ለቤተክርስቲያናችን ጳጳሳትንና ዐለም አቀፍ ምሁራንን ሲያበቃ የነበረ መኾኑን በአባታዊ መልእክታቸው የገለጹት ብፁዕነታቸው አሁንም ምስጉን መምህራንንና መንፈሳዊ መሪዎችን እያዘጋጀ የሚያቀርብ የጀርባ አጥንት የኾነ አንጋፋ ተቋም መኾኑን በመግለጽ ለመ/ር ግርማ በመምህርነታቸው ላይ ካህንም ናቸው በማለት የእጅ መስቀል ሰጥተዋቸዋል።

በምስጋና መርሐ ግብሩ ላይ የዩኒቨርሲቲው አካዳሚክ ም/ፕሬዚደንት ፕ/ር አባ ኃይለ ገብርኤል ግርማ፣ የአስተዳድር ጉዳዮች ም/ፕሬዚደንት መልአከ ኃይል አባ ጽጌድንግል ፈንታሁን እና ለረጅም ዘመናት በመምህረነት ያገለገሉ ምሁራን መልእክት እና በጎ ምስክርነት ያስተላለፉ ሲሆን የትምህርት ክፍል ሓላፊዎችና መምህራን በዕንግድነት ተገኝተው ለመልካም አገልግሎታቸው ስጦታና ማስታወሻ ሰጥተዋቸዋል።

(የቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ ሕዝብ ግንኙነት)

#tsegayekiflu



tgoop.com/tseomm/6195
Create:
Last Update:

ለረ/ፕ መ/ር ግርማ ባቱ የምስጋና መርሐ ግብር ተካሔደ
________
(ቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ/ጥር 15 ቀን 2017 ዓ.ም)

ረ/ፕ መ/ር ግርማ ባቱ በቅርቡ የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት ምክትል ሥራ አስኪያጅ በመኾን መሾማቸው ይታወቃል። ይህን ተከትሎም በመምህርነት በሚያገለግሉበት በቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ ዛሬ ጥር 15 ቀን 2017 ዓ.ም የምስጋና መርሐ ግብር ተካሒዷል።

የምስጋና መርሐ ግብሩን ያካሔዱት የዩኒቨርሲቲው መምህራን ሲሆኑ ለረጅም ዘመናት በዩኒቨርሲቲው በተለያዩ ሓላፊነቶችና በመምህርነት ለባረከቱት የላቀ አስተዋጽኦ ታሳቢ ያደረገ እንደኾነ የመርሐ ግብሩ አዘጋጆች ገልጸዋል።

በመርሐ ግብሩ ላይ የተገኙት የዩኒቨርሲቲው የበላይ ሓላፊ ፕሬዚደንት እና የደቡብ ኦሞና አሪ ዞኖች ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ፊልጶስ ዩኒቨርሲቲያችን ለቤተክርስቲያናችን ታላላቅ ሓላፊነቶች የሚያዘጋጅ አንጋፋ ተቋም ለመኾኑ የመ/ር ግርማ ባቱ ሹመት ምሥክር ነው ብለዋል። ከዚህ በፊትም ዩኒቨርሲቲው ለቤተክርስቲያናችን ጳጳሳትንና ዐለም አቀፍ ምሁራንን ሲያበቃ የነበረ መኾኑን በአባታዊ መልእክታቸው የገለጹት ብፁዕነታቸው አሁንም ምስጉን መምህራንንና መንፈሳዊ መሪዎችን እያዘጋጀ የሚያቀርብ የጀርባ አጥንት የኾነ አንጋፋ ተቋም መኾኑን በመግለጽ ለመ/ር ግርማ በመምህርነታቸው ላይ ካህንም ናቸው በማለት የእጅ መስቀል ሰጥተዋቸዋል።

በምስጋና መርሐ ግብሩ ላይ የዩኒቨርሲቲው አካዳሚክ ም/ፕሬዚደንት ፕ/ር አባ ኃይለ ገብርኤል ግርማ፣ የአስተዳድር ጉዳዮች ም/ፕሬዚደንት መልአከ ኃይል አባ ጽጌድንግል ፈንታሁን እና ለረጅም ዘመናት በመምህረነት ያገለገሉ ምሁራን መልእክት እና በጎ ምስክርነት ያስተላለፉ ሲሆን የትምህርት ክፍል ሓላፊዎችና መምህራን በዕንግድነት ተገኝተው ለመልካም አገልግሎታቸው ስጦታና ማስታወሻ ሰጥተዋቸዋል።

(የቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ ሕዝብ ግንኙነት)

#tsegayekiflu

BY ኦርቶዶክሳዊ መጻሕፍት እና ጽሑፎች Tsegaye kiflu


Share with your friend now:
tgoop.com/tseomm/6195

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Hashtags are a fast way to find the correct information on social media. To put your content out there, be sure to add hashtags to each post. We have two intelligent tips to give you: The imprisonment came as Telegram said it was "surprised" by claims that privacy commissioner Ada Chung Lai-ling is seeking to block the messaging app due to doxxing content targeting police and politicians. Telegram channels enable users to broadcast messages to multiple users simultaneously. Like on social media, users need to subscribe to your channel to get access to your content published by one or more administrators. Clear Today, we will address Telegram channels and how to use them for maximum benefit.
from us


Telegram ኦርቶዶክሳዊ መጻሕፍት እና ጽሑፎች Tsegaye kiflu
FROM American