TSEOMM Telegram 6188
የጎንደር ከተማ አስተዳደር የቤተክርስቲያኗን የ75 ዓመታት ጥያቄ መለሰ

#Ethiopia | በጎንደር ከተማ የሚገኘው ታሪካዊው የመንበረ መንግሥት መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን የነበረበትን የይዞታ ጥያቄ በ75 ዓመቱ ከተማ አስተዳደሩ ምላሽ ሰጥቷል።

የጎንደር ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ቻላቸው ዳኘው በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ለጎንደር መንበረ መንግሥት መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን የጸደቀውን ካርታም አስረክበዋል።

ከተመሠረተ 385 ዓመታት ያስቆጠረው እና አጼ ፋሲል እንዳሠሩት የሚነገርለት የጎንደር መንበረ መንግሥት መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን በዙሪያው የቦታ ይገባኛል ጥያቄ ሲያነሳ ኖሯል። ጥያቄው ለ75 ዓመታት በርካታ ውጣ ውረድ ማሳለፉን የቤተ ክርስቲያኑ አስተዳዳሪ ሊቀ ሊቃውንት ዕዝራ ሐዲስ ተናግረዋል።

በየዘመኑ ባለፉ መንግሥታት የቤተ ክርስቲያኗን ጥያቄዎች እና ችግሮች ለመቅረፍ በርካታ ጥረቶች ተደርገዋል ያሉት ሊቀ ሊቃውንት ዕዝራ "የ75 ዓመታት ጥያቄ እና የቤተክርስቲያኗ የዘመናት ችግር ዛሬ ተፈትቷል" ብለዋል። የቤተ ክርስቲያኗን ጥያቄ ለመመለስ ጥረት ያደረጉ የቀድሞ አገልጋዮች እና ይህ እድል የገጠማቸው የወቅቱ መሪዎችን አመስግነዋል።

ለቤተ ክርስቲያኗ የተዘጋጀውን ካርታ ከከተማ አስተዳደሩ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ተቀብለው ለቤተ ክርስቲያኗ አስተዳዳሪ ያስረከቡት የማዕከላዊ ጎንደር ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እና የቅዱሱ ሲኖዶስ አባል ብፁዕ አቡነ ዮሐንስ ችግሩ ዘመንን ያስቆጠረ እና ሲገፋ የመጣ እንደ ነበር አስታውሰዋል።
ካለፈው ችግር በመማር ምዕመኑ ቤተ ክርስቲያኗን እንዲጠብቅ፣ እንዲያለማ እና ከመሪዎቹ ጋር በቅርበት እንዲነጋገርም አሳስበዋል። በመነጋገር፣ በመወያየት እና በመመካከር የማይፈታ ችግር የለም ያሉት ብፁዕነታቸው በሂደቱ የተሳተፋትን ሁሉ በቤተ ክርስቲያኗ ስም አመስግነዋል።

የጎንደር ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ቻላቸው ዳኘው በከተማ አስተዳደሩ ላለፋት ጊዜያት ከአምልኮ ቦታ ጋር የተያያዙ እና እስካሁንም ድረስ ያልተፈቱ ጥያቄዎች አሉ ብለዋል። ችግሮቹን እየለዩ እና እየተነጋገሩ ፈጣን ምላሽ መስጠት እንደሚያስፈልግም ተናግረዋል።

የመንበረ መንግሥት መድኃኒዓለም ቤተ ክርስቲያን ጥያቄ ለ75 ዓመታት ሲንከባለል የቆየ እና አሁን ካሉ መሪዎች እጅ የደረሰ ችግር ነው ያሉት ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባው ችግሩን ለመፍታት መቻል መታደል ነው ብለዋል።

የቤተ ክርስቲያኗ ጥያቄ በስምምነት እንዲጠናቀቅ መሪዎች በቅርበት ለመነጋገር የወሰዱት ቁርጠኝነት አበረታች መኾኑንም ገልጸዋል። በቀጣይም መሰል ችግሮችን ለመፍታት እና ፍትሐዊ ምላሽ ለመስጠት እንደሚሠሩም ተናግረዋል ሲል የጎንደር ከተማ ኮሙኒኬሽን ያወጣው መረጃ ይገልፃል።

✍️ጌጡ ተመስገን እንደዘገበው
👍2



tgoop.com/tseomm/6188
Create:
Last Update:

የጎንደር ከተማ አስተዳደር የቤተክርስቲያኗን የ75 ዓመታት ጥያቄ መለሰ

#Ethiopia | በጎንደር ከተማ የሚገኘው ታሪካዊው የመንበረ መንግሥት መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን የነበረበትን የይዞታ ጥያቄ በ75 ዓመቱ ከተማ አስተዳደሩ ምላሽ ሰጥቷል።

የጎንደር ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ቻላቸው ዳኘው በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ለጎንደር መንበረ መንግሥት መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን የጸደቀውን ካርታም አስረክበዋል።

ከተመሠረተ 385 ዓመታት ያስቆጠረው እና አጼ ፋሲል እንዳሠሩት የሚነገርለት የጎንደር መንበረ መንግሥት መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን በዙሪያው የቦታ ይገባኛል ጥያቄ ሲያነሳ ኖሯል። ጥያቄው ለ75 ዓመታት በርካታ ውጣ ውረድ ማሳለፉን የቤተ ክርስቲያኑ አስተዳዳሪ ሊቀ ሊቃውንት ዕዝራ ሐዲስ ተናግረዋል።

በየዘመኑ ባለፉ መንግሥታት የቤተ ክርስቲያኗን ጥያቄዎች እና ችግሮች ለመቅረፍ በርካታ ጥረቶች ተደርገዋል ያሉት ሊቀ ሊቃውንት ዕዝራ "የ75 ዓመታት ጥያቄ እና የቤተክርስቲያኗ የዘመናት ችግር ዛሬ ተፈትቷል" ብለዋል። የቤተ ክርስቲያኗን ጥያቄ ለመመለስ ጥረት ያደረጉ የቀድሞ አገልጋዮች እና ይህ እድል የገጠማቸው የወቅቱ መሪዎችን አመስግነዋል።

ለቤተ ክርስቲያኗ የተዘጋጀውን ካርታ ከከተማ አስተዳደሩ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ተቀብለው ለቤተ ክርስቲያኗ አስተዳዳሪ ያስረከቡት የማዕከላዊ ጎንደር ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እና የቅዱሱ ሲኖዶስ አባል ብፁዕ አቡነ ዮሐንስ ችግሩ ዘመንን ያስቆጠረ እና ሲገፋ የመጣ እንደ ነበር አስታውሰዋል።
ካለፈው ችግር በመማር ምዕመኑ ቤተ ክርስቲያኗን እንዲጠብቅ፣ እንዲያለማ እና ከመሪዎቹ ጋር በቅርበት እንዲነጋገርም አሳስበዋል። በመነጋገር፣ በመወያየት እና በመመካከር የማይፈታ ችግር የለም ያሉት ብፁዕነታቸው በሂደቱ የተሳተፋትን ሁሉ በቤተ ክርስቲያኗ ስም አመስግነዋል።

የጎንደር ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ቻላቸው ዳኘው በከተማ አስተዳደሩ ላለፋት ጊዜያት ከአምልኮ ቦታ ጋር የተያያዙ እና እስካሁንም ድረስ ያልተፈቱ ጥያቄዎች አሉ ብለዋል። ችግሮቹን እየለዩ እና እየተነጋገሩ ፈጣን ምላሽ መስጠት እንደሚያስፈልግም ተናግረዋል።

የመንበረ መንግሥት መድኃኒዓለም ቤተ ክርስቲያን ጥያቄ ለ75 ዓመታት ሲንከባለል የቆየ እና አሁን ካሉ መሪዎች እጅ የደረሰ ችግር ነው ያሉት ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባው ችግሩን ለመፍታት መቻል መታደል ነው ብለዋል።

የቤተ ክርስቲያኗ ጥያቄ በስምምነት እንዲጠናቀቅ መሪዎች በቅርበት ለመነጋገር የወሰዱት ቁርጠኝነት አበረታች መኾኑንም ገልጸዋል። በቀጣይም መሰል ችግሮችን ለመፍታት እና ፍትሐዊ ምላሽ ለመስጠት እንደሚሠሩም ተናግረዋል ሲል የጎንደር ከተማ ኮሙኒኬሽን ያወጣው መረጃ ይገልፃል።

✍️ጌጡ ተመስገን እንደዘገበው

BY ኦርቶዶክሳዊ መጻሕፍት እና ጽሑፎች Tsegaye kiflu


Share with your friend now:
tgoop.com/tseomm/6188

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Invite up to 200 users from your contacts to join your channel Over 33,000 people sent out over 1,000 doxxing messages in the group. Although the administrators tried to delete all of the messages, the posting speed was far too much for them to keep up. In the “Bear Market Screaming Therapy Group” on Telegram, members are only allowed to post voice notes of themselves screaming. Anything else will result in an instant ban from the group, which currently has about 75 members. You can invite up to 200 people from your contacts to join your channel as the next step. Select the users you want to add and click “Invite.” You can skip this step altogether. Image: Telegram.
from us


Telegram ኦርቶዶክሳዊ መጻሕፍት እና ጽሑፎች Tsegaye kiflu
FROM American