TSEOMM Telegram 6183
-በሀዲያ ዞን የሚገኙት የጊንብቾ ከተማ ኦርቶዶክሳውያን ለከተራና ጥምቀት በዓል ማክበሪያ ቦታ አንሰጥም ስለተባሉ ጥቁር ለብሰው ተቃውሞ በመግለጽ በሐዘን እንዲያከብሩ ተገደዋል። የሀድያ ዞን ካድሬዎች በተሳሳተ ትርክት "ጨቋኝ ነበሩ" በሚል የተፈረጁ አካላትን በዚህ ዘመን መጨቆን ተራችን ነው የሚሉ ይመስላል። መፍትሔ ለመስጠት እጅግ ቀላል ነገር የሆነውን ሁሉ የሚያወሳስቡት ሆነ ብለው ነው። በሐሰት ትርክት በትንሽ በትልቁ የመጨቆን ተረኝነት ይውደም!

-እንኳን አደረሰን።
1



tgoop.com/tseomm/6183
Create:
Last Update:

-በሀዲያ ዞን የሚገኙት የጊንብቾ ከተማ ኦርቶዶክሳውያን ለከተራና ጥምቀት በዓል ማክበሪያ ቦታ አንሰጥም ስለተባሉ ጥቁር ለብሰው ተቃውሞ በመግለጽ በሐዘን እንዲያከብሩ ተገደዋል። የሀድያ ዞን ካድሬዎች በተሳሳተ ትርክት "ጨቋኝ ነበሩ" በሚል የተፈረጁ አካላትን በዚህ ዘመን መጨቆን ተራችን ነው የሚሉ ይመስላል። መፍትሔ ለመስጠት እጅግ ቀላል ነገር የሆነውን ሁሉ የሚያወሳስቡት ሆነ ብለው ነው። በሐሰት ትርክት በትንሽ በትልቁ የመጨቆን ተረኝነት ይውደም!

-እንኳን አደረሰን።

BY ኦርቶዶክሳዊ መጻሕፍት እና ጽሑፎች Tsegaye kiflu






Share with your friend now:
tgoop.com/tseomm/6183

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Telegram desktop app: In the upper left corner, click the Menu icon (the one with three lines). Select “New Channel” from the drop-down menu. Avoid compound hashtags that consist of several words. If you have a hashtag like #marketingnewsinusa, split it into smaller hashtags: “#marketing, #news, #usa. In handing down the sentence yesterday, deputy judge Peter Hui Shiu-keung of the district court said that even if Ng did not post the messages, he cannot shirk responsibility as the owner and administrator of such a big group for allowing these messages that incite illegal behaviors to exist. The visual aspect of channels is very critical. In fact, design is the first thing that a potential subscriber pays attention to, even though unconsciously. Judge Hui described Ng as inciting others to “commit a massacre” with three posts teaching people to make “toxic chlorine gas bombs,” target police stations, police quarters and the city’s metro stations. This offence was “rather serious,” the court said.
from us


Telegram ኦርቶዶክሳዊ መጻሕፍት እና ጽሑፎች Tsegaye kiflu
FROM American