tgoop.com/tseomm/6180
Create:
Last Update:
Last Update:
+ ✨+ ያን ጊዜ #ኢየሱስ_በዮሐንስ ሊጠመቅ + ✨+ ከገሊላ ወደ ዮርዳኖስ መጣ።
#ዮሐንስ ግን፦ እኔ በአንተ ልጠመቅ ያስፈልገኛል
አንተም ወደ እኔ ትመጣለህን? ብሎ ይከለክለው ነበር።
#ኢየሱስም መልሶ፦ አሁንስ ፍቀድልኝ፤
እንዲህ ጽድቅን ሁሉ መፈጸም ይገባናልና አለው።
ያን ጊዜ ፈቀደለት።
ኢየሱስም ከተጠመቀ በኋላ ወዲያው ከውኃ ወጣ፤
እነሆም፥ ሰማያት ተከፈቱ የእግዚአብሔርም መንፈስ
እንደ ርግብ ሲወርድ በእርሱ ላይም ሲመጣ አየ፤
እነሆም፥ ድምፅ ከሰማያት መጥቶ፦
#በእርሱ_ደስ_የሚለኝ_የምወደው_ልጄ_ይህ_ነው_አለ።
( ማቴ 3 ፥ 13 -17 )
🙏🏽 እንኳን ለብርሀነ ጥምቀቱ በሰላም አደረሳችሁ 🙏🏽
ሠዓሊ ቀሲስ አማረ ክብረት እንደሣሉት
BY ኦርቶዶክሳዊ መጻሕፍት እና ጽሑፎች Tsegaye kiflu

Share with your friend now:
tgoop.com/tseomm/6180