TSEOMM Telegram 6180
Forwarded from Ashebir abdo
+ + ያን ጊዜ #ኢየሱስ_በዮሐንስ ሊጠመቅ + + ከገሊላ ወደ ዮርዳኖስ መጣ።

#ዮሐንስ ግን፦ እኔ በአንተ ልጠመቅ ያስፈልገኛል
አንተም ወደ እኔ ትመጣለህን? ብሎ ይከለክለው ነበር።

#ኢየሱስም መልሶ፦ አሁንስ ፍቀድልኝ፤
እንዲህ ጽድቅን ሁሉ መፈጸም ይገባናልና አለው።
ያን ጊዜ ፈቀደለት።

ኢየሱስም ከተጠመቀ በኋላ ወዲያው ከውኃ ወጣ፤
እነሆም፥ ሰማያት ተከፈቱ የእግዚአብሔርም መንፈስ
እንደ ርግብ ሲወርድ በእርሱ ላይም ሲመጣ አየ፤

እነሆም፥ ድምፅ ከሰማያት መጥቶ፦
#በእርሱ_ደስ_የሚለኝ_የምወደው_ልጄ_ይህ_ነው_አለ።

( ማቴ 3 ፥ 13 -17 )

🙏🏽 እንኳን ለብርሀነ ጥምቀቱ በሰላም አደረሳችሁ 🙏🏽

ሠዓሊ ቀሲስ አማረ ክብረት እንደሣሉት
👍2🕊1



tgoop.com/tseomm/6180
Create:
Last Update:

+ + ያን ጊዜ #ኢየሱስ_በዮሐንስ ሊጠመቅ + + ከገሊላ ወደ ዮርዳኖስ መጣ።

#ዮሐንስ ግን፦ እኔ በአንተ ልጠመቅ ያስፈልገኛል
አንተም ወደ እኔ ትመጣለህን? ብሎ ይከለክለው ነበር።

#ኢየሱስም መልሶ፦ አሁንስ ፍቀድልኝ፤
እንዲህ ጽድቅን ሁሉ መፈጸም ይገባናልና አለው።
ያን ጊዜ ፈቀደለት።

ኢየሱስም ከተጠመቀ በኋላ ወዲያው ከውኃ ወጣ፤
እነሆም፥ ሰማያት ተከፈቱ የእግዚአብሔርም መንፈስ
እንደ ርግብ ሲወርድ በእርሱ ላይም ሲመጣ አየ፤

እነሆም፥ ድምፅ ከሰማያት መጥቶ፦
#በእርሱ_ደስ_የሚለኝ_የምወደው_ልጄ_ይህ_ነው_አለ።

( ማቴ 3 ፥ 13 -17 )

🙏🏽 እንኳን ለብርሀነ ጥምቀቱ በሰላም አደረሳችሁ 🙏🏽

ሠዓሊ ቀሲስ አማረ ክብረት እንደሣሉት

BY ኦርቶዶክሳዊ መጻሕፍት እና ጽሑፎች Tsegaye kiflu




Share with your friend now:
tgoop.com/tseomm/6180

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Your posting frequency depends on the topic of your channel. If you have a news channel, it’s OK to publish new content every day (or even every hour). For other industries, stick with 2-3 large posts a week. Unlimited number of subscribers per channel Administrators Image: Telegram. Click “Save” ;
from us


Telegram ኦርቶዶክሳዊ መጻሕፍት እና ጽሑፎች Tsegaye kiflu
FROM American