TSEOMM Telegram 6152
+• ምላሽዎ ምንድር ነው? •+

የጌታን መወለድ ሰምቶ የተግባር ምላሽ አለመስጠት ከባድ ነው። በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የጌታን መወለድ የሰሙ ሰዎች ሁሉ ምላሽ ሰጥተዋል። ይህ ምላሽ ግን በጎም ሆነ ክፉ ሊሆን ይችላል። ንጉሥ ሄሮድስ ስለ አይሁድ ንጉሥ በሰማ ጊዜ፥ በቅናት አብዶ በሕጻናት ላይ ሰይፉን አነሳ። ሰብዓ ሰገል የንጉሡን መወለድ ባወቁ ጊዜ ግን፥ ሀገር አቆራርጠው ለንጉሡ ሊሰግዱ ሄዱ።

ለንጉሡ መወለድ የእኛስ ምላሽ ምን ይሆን? ይህ ዜና ለጆሯችን የምስራች ነው ወይስ መርዶ? የምስራች ከሆነ፤ ስጦታን ይዘን መሄድ ይገባል። እንኳን ለንጉሥ ልደት ይቅርና፥ የትኛውም ሕጻን ሲወለድ ስጦታን ይዞ መሄድ ነባር ዓለምአቀፍ ባህል ነው። ባዶ እጅ መሄድም ነውር ነው።

የተወለደው ንጉሥ ከእኛ ወርቅ፥ እጣን እና ከርቤን አይጠብቅም። እርሱ ከእኛ የሚፈልገው እኛነታችንን ነው። ሐዋርያው "ሰውነታችሁን እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኝና ሕያው ቅዱስም መሥዋዕት አድርጋችሁ ታቀርቡ ዘንድ በእግዚአብሔር ርኅራኄ እለምናችኋለሁ" (ሮሜ 12፥1) ያለውን ብንሰማ፥ ሰውነታችንንም በንስሃ ንጹህ አድርገን በቅዱስ ቁርባን ጌታን ወደ ሕይወታችን ብንቀበል፥ በንጉሡ ዓይን ሞገስን እናገኛለን።

እርስዎም የጌታን መወለድ ሰምተዋል። ታዲያ ለዚህ በጎ ዜና ምላሽዎ ምን ይሆን?

እንኳን ለጌታችን ልደት በሰላም አደረሰን!

🖋 Fresenbet G.Y Adhanom

እንኳን አደረሳችሁ መልካም በዓል
🙏1🕊1



tgoop.com/tseomm/6152
Create:
Last Update:

+• ምላሽዎ ምንድር ነው? •+

የጌታን መወለድ ሰምቶ የተግባር ምላሽ አለመስጠት ከባድ ነው። በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የጌታን መወለድ የሰሙ ሰዎች ሁሉ ምላሽ ሰጥተዋል። ይህ ምላሽ ግን በጎም ሆነ ክፉ ሊሆን ይችላል። ንጉሥ ሄሮድስ ስለ አይሁድ ንጉሥ በሰማ ጊዜ፥ በቅናት አብዶ በሕጻናት ላይ ሰይፉን አነሳ። ሰብዓ ሰገል የንጉሡን መወለድ ባወቁ ጊዜ ግን፥ ሀገር አቆራርጠው ለንጉሡ ሊሰግዱ ሄዱ።

ለንጉሡ መወለድ የእኛስ ምላሽ ምን ይሆን? ይህ ዜና ለጆሯችን የምስራች ነው ወይስ መርዶ? የምስራች ከሆነ፤ ስጦታን ይዘን መሄድ ይገባል። እንኳን ለንጉሥ ልደት ይቅርና፥ የትኛውም ሕጻን ሲወለድ ስጦታን ይዞ መሄድ ነባር ዓለምአቀፍ ባህል ነው። ባዶ እጅ መሄድም ነውር ነው።

የተወለደው ንጉሥ ከእኛ ወርቅ፥ እጣን እና ከርቤን አይጠብቅም። እርሱ ከእኛ የሚፈልገው እኛነታችንን ነው። ሐዋርያው "ሰውነታችሁን እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኝና ሕያው ቅዱስም መሥዋዕት አድርጋችሁ ታቀርቡ ዘንድ በእግዚአብሔር ርኅራኄ እለምናችኋለሁ" (ሮሜ 12፥1) ያለውን ብንሰማ፥ ሰውነታችንንም በንስሃ ንጹህ አድርገን በቅዱስ ቁርባን ጌታን ወደ ሕይወታችን ብንቀበል፥ በንጉሡ ዓይን ሞገስን እናገኛለን።

እርስዎም የጌታን መወለድ ሰምተዋል። ታዲያ ለዚህ በጎ ዜና ምላሽዎ ምን ይሆን?

እንኳን ለጌታችን ልደት በሰላም አደረሰን!

🖋 Fresenbet G.Y Adhanom

እንኳን አደረሳችሁ መልካም በዓል

BY ኦርቶዶክሳዊ መጻሕፍት እና ጽሑፎች Tsegaye kiflu













Share with your friend now:
tgoop.com/tseomm/6152

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

How to Create a Private or Public Channel on Telegram? The Channel name and bio must be no more than 255 characters long Matt Hussey, editorial director at NEAR Protocol also responded to this news with “#meIRL”. Just as you search “Bear Market Screaming” in Telegram, you will see a Pepe frog yelling as the group’s featured image. In 2018, Telegram’s audience reached 200 million people, with 500,000 new users joining the messenger every day. It was launched for iOS on 14 August 2013 and Android on 20 October 2013. Among the requests, the Brazilian electoral Court wanted to know if they could obtain data on the origins of malicious content posted on the platform. According to the TSE, this would enable the authorities to track false content and identify the user responsible for publishing it in the first place.
from us


Telegram ኦርቶዶክሳዊ መጻሕፍት እና ጽሑፎች Tsegaye kiflu
FROM American