TSEOMM Telegram 6148
+• ምላሽዎ ምንድር ነው? •+

የጌታን መወለድ ሰምቶ የተግባር ምላሽ አለመስጠት ከባድ ነው። በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የጌታን መወለድ የሰሙ ሰዎች ሁሉ ምላሽ ሰጥተዋል። ይህ ምላሽ ግን በጎም ሆነ ክፉ ሊሆን ይችላል። ንጉሥ ሄሮድስ ስለ አይሁድ ንጉሥ በሰማ ጊዜ፥ በቅናት አብዶ በሕጻናት ላይ ሰይፉን አነሳ። ሰብዓ ሰገል የንጉሡን መወለድ ባወቁ ጊዜ ግን፥ ሀገር አቆራርጠው ለንጉሡ ሊሰግዱ ሄዱ።

ለንጉሡ መወለድ የእኛስ ምላሽ ምን ይሆን? ይህ ዜና ለጆሯችን የምስራች ነው ወይስ መርዶ? የምስራች ከሆነ፤ ስጦታን ይዘን መሄድ ይገባል። እንኳን ለንጉሥ ልደት ይቅርና፥ የትኛውም ሕጻን ሲወለድ ስጦታን ይዞ መሄድ ነባር ዓለምአቀፍ ባህል ነው። ባዶ እጅ መሄድም ነውር ነው።

የተወለደው ንጉሥ ከእኛ ወርቅ፥ እጣን እና ከርቤን አይጠብቅም። እርሱ ከእኛ የሚፈልገው እኛነታችንን ነው። ሐዋርያው "ሰውነታችሁን እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኝና ሕያው ቅዱስም መሥዋዕት አድርጋችሁ ታቀርቡ ዘንድ በእግዚአብሔር ርኅራኄ እለምናችኋለሁ" (ሮሜ 12፥1) ያለውን ብንሰማ፥ ሰውነታችንንም በንስሃ ንጹህ አድርገን በቅዱስ ቁርባን ጌታን ወደ ሕይወታችን ብንቀበል፥ በንጉሡ ዓይን ሞገስን እናገኛለን።

እርስዎም የጌታን መወለድ ሰምተዋል። ታዲያ ለዚህ በጎ ዜና ምላሽዎ ምን ይሆን?

እንኳን ለጌታችን ልደት በሰላም አደረሰን!

🖋 Fresenbet G.Y Adhanom

እንኳን አደረሳችሁ መልካም በዓል
🙏1🕊1



tgoop.com/tseomm/6148
Create:
Last Update:

+• ምላሽዎ ምንድር ነው? •+

የጌታን መወለድ ሰምቶ የተግባር ምላሽ አለመስጠት ከባድ ነው። በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የጌታን መወለድ የሰሙ ሰዎች ሁሉ ምላሽ ሰጥተዋል። ይህ ምላሽ ግን በጎም ሆነ ክፉ ሊሆን ይችላል። ንጉሥ ሄሮድስ ስለ አይሁድ ንጉሥ በሰማ ጊዜ፥ በቅናት አብዶ በሕጻናት ላይ ሰይፉን አነሳ። ሰብዓ ሰገል የንጉሡን መወለድ ባወቁ ጊዜ ግን፥ ሀገር አቆራርጠው ለንጉሡ ሊሰግዱ ሄዱ።

ለንጉሡ መወለድ የእኛስ ምላሽ ምን ይሆን? ይህ ዜና ለጆሯችን የምስራች ነው ወይስ መርዶ? የምስራች ከሆነ፤ ስጦታን ይዘን መሄድ ይገባል። እንኳን ለንጉሥ ልደት ይቅርና፥ የትኛውም ሕጻን ሲወለድ ስጦታን ይዞ መሄድ ነባር ዓለምአቀፍ ባህል ነው። ባዶ እጅ መሄድም ነውር ነው።

የተወለደው ንጉሥ ከእኛ ወርቅ፥ እጣን እና ከርቤን አይጠብቅም። እርሱ ከእኛ የሚፈልገው እኛነታችንን ነው። ሐዋርያው "ሰውነታችሁን እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኝና ሕያው ቅዱስም መሥዋዕት አድርጋችሁ ታቀርቡ ዘንድ በእግዚአብሔር ርኅራኄ እለምናችኋለሁ" (ሮሜ 12፥1) ያለውን ብንሰማ፥ ሰውነታችንንም በንስሃ ንጹህ አድርገን በቅዱስ ቁርባን ጌታን ወደ ሕይወታችን ብንቀበል፥ በንጉሡ ዓይን ሞገስን እናገኛለን።

እርስዎም የጌታን መወለድ ሰምተዋል። ታዲያ ለዚህ በጎ ዜና ምላሽዎ ምን ይሆን?

እንኳን ለጌታችን ልደት በሰላም አደረሰን!

🖋 Fresenbet G.Y Adhanom

እንኳን አደረሳችሁ መልካም በዓል

BY ኦርቶዶክሳዊ መጻሕፍት እና ጽሑፎች Tsegaye kiflu













Share with your friend now:
tgoop.com/tseomm/6148

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Polls SUCK Channel Telegram Developing social channels based on exchanging a single message isn’t exactly new, of course. Back in 2014, the “Yo” app was launched with the sole purpose of enabling users to send each other the greeting “Yo.” Telegram message that reads: "Bear Market Screaming Therapy Group. You are only allowed to send screaming voice notes. Everything else = BAN. Text pics, videos, stickers, gif = BAN. Anything other than screaming = BAN. You think you are smart = BAN. Ng, who had pleaded not guilty to all charges, had been detained for more than 20 months. His channel was said to have contained around 120 messages and photos that incited others to vandalise pro-government shops and commit criminal damage targeting police stations.
from us


Telegram ኦርቶዶክሳዊ መጻሕፍት እና ጽሑፎች Tsegaye kiflu
FROM American