Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/telebirr/-5536-5537-5538-5539-5540-5541-5542-5543-): Failed to open stream: No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 50
telebirr@telebirr P.5538
TELEBIRR Telegram 5538
ኩባንያችን ኢትዮ ቴሌኮም በምሥራቅ አፍሪካ ለመጀመሪያ ጊዜ በሚካሄደው ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኤክስፖ (ETEX 2025) ዋና አጋር (ታይትል ስፖንሰር) በመሆኑ ታላቅ ኩራት ይሰማናል!

ይህ በሀገራችንና በምሥራቅ አፍሪካ ቀዳሚ የሆነው የኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኤክስፖ ዛሬ የኢፌዲሪ ፕሬዚዳንት ክቡር ታዬ አጽቀ ሥላሴ እና የመንግስት ከፍተኛ ኃላፊዎች በተገኙበት በይፋ ተጀምሯል!

የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩን ጨምሮ የኩባንያችን ከፍተኛ አመራሮች በዚህ ታላቅ የቴክኖሎጂ መድረክ ላይ በመገኘት መልዕክቶችና ገለጻዎችን በማቅረብ ላይ ይገኛሉ።

ኤክስፖው እንደ ሳይበር ደህንነት፣ ሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI)፣ የፋይናንስ ቴክኖሎጂ (FinTech)፣ ስማርት ከተሞች እና የቴክኖሎጂ ክህሎት ባሉ ወሳኝ ዘርፎች ላይ ያተኩራል።

ዲጂታል ተኮር  አውደ ጥናቶች እየተካሄዱ ሲሆን በኩባንያችን የዲጂታል ፈጠራ ውጤቶች አውደ ርዕይ ለዕይታ ቀርበዋል።

በውይይት መድረኮቹ ከመላው ዓለም የቴክኖሎጂ ኩባንያዎች፣ የፖሊሲ አውጭዎች፣ ተመራማሪዎች፣ የዘርፉ መሪዎችና ምሁራን በስፋት በመሳተፍ ላይ ናቸው።

ሁነቱ እስከ ግንቦት 10 ቀን 2017 ዓ.ም. በአዲስ አበባ፣ አዲስ ዓለም አቀፍ የኮንቬንሽን ማዕከል ይካሄዳል።

በዚህ ልዩ እና አስደማሚ የቴክኖሎጂ ኤክስፖ ላይ በመገኘት በቴክኖሎጂው ዓለም የሚስተዋሉ አዳዲስ ፈጠራዎችን እንዲመለከቱ በአክብሮት እንጋብዛለን!

ለመመዝገብ https://etexethiopia.com/register-now/

#Ethiotelecom #ETEX2025 #Titlesponsor
👍4714👏7



tgoop.com/telebirr/5538
Create:
Last Update:

ኩባንያችን ኢትዮ ቴሌኮም በምሥራቅ አፍሪካ ለመጀመሪያ ጊዜ በሚካሄደው ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኤክስፖ (ETEX 2025) ዋና አጋር (ታይትል ስፖንሰር) በመሆኑ ታላቅ ኩራት ይሰማናል!

ይህ በሀገራችንና በምሥራቅ አፍሪካ ቀዳሚ የሆነው የኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኤክስፖ ዛሬ የኢፌዲሪ ፕሬዚዳንት ክቡር ታዬ አጽቀ ሥላሴ እና የመንግስት ከፍተኛ ኃላፊዎች በተገኙበት በይፋ ተጀምሯል!

የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩን ጨምሮ የኩባንያችን ከፍተኛ አመራሮች በዚህ ታላቅ የቴክኖሎጂ መድረክ ላይ በመገኘት መልዕክቶችና ገለጻዎችን በማቅረብ ላይ ይገኛሉ።

ኤክስፖው እንደ ሳይበር ደህንነት፣ ሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI)፣ የፋይናንስ ቴክኖሎጂ (FinTech)፣ ስማርት ከተሞች እና የቴክኖሎጂ ክህሎት ባሉ ወሳኝ ዘርፎች ላይ ያተኩራል።

ዲጂታል ተኮር  አውደ ጥናቶች እየተካሄዱ ሲሆን በኩባንያችን የዲጂታል ፈጠራ ውጤቶች አውደ ርዕይ ለዕይታ ቀርበዋል።

በውይይት መድረኮቹ ከመላው ዓለም የቴክኖሎጂ ኩባንያዎች፣ የፖሊሲ አውጭዎች፣ ተመራማሪዎች፣ የዘርፉ መሪዎችና ምሁራን በስፋት በመሳተፍ ላይ ናቸው።

ሁነቱ እስከ ግንቦት 10 ቀን 2017 ዓ.ም. በአዲስ አበባ፣ አዲስ ዓለም አቀፍ የኮንቬንሽን ማዕከል ይካሄዳል።

በዚህ ልዩ እና አስደማሚ የቴክኖሎጂ ኤክስፖ ላይ በመገኘት በቴክኖሎጂው ዓለም የሚስተዋሉ አዳዲስ ፈጠራዎችን እንዲመለከቱ በአክብሮት እንጋብዛለን!

ለመመዝገብ https://etexethiopia.com/register-now/

#Ethiotelecom #ETEX2025 #Titlesponsor

BY telebirr











Share with your friend now:
tgoop.com/telebirr/5538

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Earlier, crypto enthusiasts had created a self-described “meme app” dubbed “gm” app wherein users would greet each other with “gm” or “good morning” messages. However, in September 2021, the gm app was down after a hacker reportedly gained access to the user data. You can invite up to 200 people from your contacts to join your channel as the next step. Select the users you want to add and click “Invite.” You can skip this step altogether. As the broader market downturn continues, yelling online has become the crypto trader’s latest coping mechanism after the rise of Goblintown Ethereum NFTs at the end of May and beginning of June, where holders made incoherent groaning sounds and role-played as urine-loving goblin creatures in late-night Twitter Spaces. SUCK Channel Telegram Clear
from us


Telegram telebirr
FROM American