ኩባንያችን ኢትዮ ቴሌኮም በምሥራቅ አፍሪካ ለመጀመሪያ ጊዜ በሚካሄደው ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኤክስፖ (ETEX 2025) ዋና አጋር (ታይትል ስፖንሰር) በመሆኑ ታላቅ ኩራት ይሰማናል!
ይህ በሀገራችንና በምሥራቅ አፍሪካ ቀዳሚ የሆነው የኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኤክስፖ ዛሬ የኢፌዲሪ ፕሬዚዳንት ክቡር ታዬ አጽቀ ሥላሴ እና የመንግስት ከፍተኛ ኃላፊዎች በተገኙበት በይፋ ተጀምሯል!
የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩን ጨምሮ የኩባንያችን ከፍተኛ አመራሮች በዚህ ታላቅ የቴክኖሎጂ መድረክ ላይ በመገኘት መልዕክቶችና ገለጻዎችን በማቅረብ ላይ ይገኛሉ።
ኤክስፖው እንደ ሳይበር ደህንነት፣ ሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI)፣ የፋይናንስ ቴክኖሎጂ (FinTech)፣ ስማርት ከተሞች እና የቴክኖሎጂ ክህሎት ባሉ ወሳኝ ዘርፎች ላይ ያተኩራል።
ዲጂታል ተኮር አውደ ጥናቶች እየተካሄዱ ሲሆን በኩባንያችን የዲጂታል ፈጠራ ውጤቶች አውደ ርዕይ ለዕይታ ቀርበዋል።
በውይይት መድረኮቹ ከመላው ዓለም የቴክኖሎጂ ኩባንያዎች፣ የፖሊሲ አውጭዎች፣ ተመራማሪዎች፣ የዘርፉ መሪዎችና ምሁራን በስፋት በመሳተፍ ላይ ናቸው።
ሁነቱ እስከ ግንቦት 10 ቀን 2017 ዓ.ም. በአዲስ አበባ፣ አዲስ ዓለም አቀፍ የኮንቬንሽን ማዕከል ይካሄዳል።
በዚህ ልዩ እና አስደማሚ የቴክኖሎጂ ኤክስፖ ላይ በመገኘት በቴክኖሎጂው ዓለም የሚስተዋሉ አዳዲስ ፈጠራዎችን እንዲመለከቱ በአክብሮት እንጋብዛለን!
ለመመዝገብ https://etexethiopia.com/register-now/
#Ethiotelecom #ETEX2025 #Titlesponsor
ይህ በሀገራችንና በምሥራቅ አፍሪካ ቀዳሚ የሆነው የኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኤክስፖ ዛሬ የኢፌዲሪ ፕሬዚዳንት ክቡር ታዬ አጽቀ ሥላሴ እና የመንግስት ከፍተኛ ኃላፊዎች በተገኙበት በይፋ ተጀምሯል!
የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩን ጨምሮ የኩባንያችን ከፍተኛ አመራሮች በዚህ ታላቅ የቴክኖሎጂ መድረክ ላይ በመገኘት መልዕክቶችና ገለጻዎችን በማቅረብ ላይ ይገኛሉ።
ኤክስፖው እንደ ሳይበር ደህንነት፣ ሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI)፣ የፋይናንስ ቴክኖሎጂ (FinTech)፣ ስማርት ከተሞች እና የቴክኖሎጂ ክህሎት ባሉ ወሳኝ ዘርፎች ላይ ያተኩራል።
ዲጂታል ተኮር አውደ ጥናቶች እየተካሄዱ ሲሆን በኩባንያችን የዲጂታል ፈጠራ ውጤቶች አውደ ርዕይ ለዕይታ ቀርበዋል።
በውይይት መድረኮቹ ከመላው ዓለም የቴክኖሎጂ ኩባንያዎች፣ የፖሊሲ አውጭዎች፣ ተመራማሪዎች፣ የዘርፉ መሪዎችና ምሁራን በስፋት በመሳተፍ ላይ ናቸው።
ሁነቱ እስከ ግንቦት 10 ቀን 2017 ዓ.ም. በአዲስ አበባ፣ አዲስ ዓለም አቀፍ የኮንቬንሽን ማዕከል ይካሄዳል።
በዚህ ልዩ እና አስደማሚ የቴክኖሎጂ ኤክስፖ ላይ በመገኘት በቴክኖሎጂው ዓለም የሚስተዋሉ አዳዲስ ፈጠራዎችን እንዲመለከቱ በአክብሮት እንጋብዛለን!
ለመመዝገብ https://etexethiopia.com/register-now/
#Ethiotelecom #ETEX2025 #Titlesponsor
tgoop.com/telebirr/5536
Create:
Last Update:
Last Update:
ኩባንያችን ኢትዮ ቴሌኮም በምሥራቅ አፍሪካ ለመጀመሪያ ጊዜ በሚካሄደው ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኤክስፖ (ETEX 2025) ዋና አጋር (ታይትል ስፖንሰር) በመሆኑ ታላቅ ኩራት ይሰማናል!
ይህ በሀገራችንና በምሥራቅ አፍሪካ ቀዳሚ የሆነው የኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኤክስፖ ዛሬ የኢፌዲሪ ፕሬዚዳንት ክቡር ታዬ አጽቀ ሥላሴ እና የመንግስት ከፍተኛ ኃላፊዎች በተገኙበት በይፋ ተጀምሯል!
የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩን ጨምሮ የኩባንያችን ከፍተኛ አመራሮች በዚህ ታላቅ የቴክኖሎጂ መድረክ ላይ በመገኘት መልዕክቶችና ገለጻዎችን በማቅረብ ላይ ይገኛሉ።
ኤክስፖው እንደ ሳይበር ደህንነት፣ ሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI)፣ የፋይናንስ ቴክኖሎጂ (FinTech)፣ ስማርት ከተሞች እና የቴክኖሎጂ ክህሎት ባሉ ወሳኝ ዘርፎች ላይ ያተኩራል።
ዲጂታል ተኮር አውደ ጥናቶች እየተካሄዱ ሲሆን በኩባንያችን የዲጂታል ፈጠራ ውጤቶች አውደ ርዕይ ለዕይታ ቀርበዋል።
በውይይት መድረኮቹ ከመላው ዓለም የቴክኖሎጂ ኩባንያዎች፣ የፖሊሲ አውጭዎች፣ ተመራማሪዎች፣ የዘርፉ መሪዎችና ምሁራን በስፋት በመሳተፍ ላይ ናቸው።
ሁነቱ እስከ ግንቦት 10 ቀን 2017 ዓ.ም. በአዲስ አበባ፣ አዲስ ዓለም አቀፍ የኮንቬንሽን ማዕከል ይካሄዳል።
በዚህ ልዩ እና አስደማሚ የቴክኖሎጂ ኤክስፖ ላይ በመገኘት በቴክኖሎጂው ዓለም የሚስተዋሉ አዳዲስ ፈጠራዎችን እንዲመለከቱ በአክብሮት እንጋብዛለን!
ለመመዝገብ https://etexethiopia.com/register-now/
#Ethiotelecom #ETEX2025 #Titlesponsor
ይህ በሀገራችንና በምሥራቅ አፍሪካ ቀዳሚ የሆነው የኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኤክስፖ ዛሬ የኢፌዲሪ ፕሬዚዳንት ክቡር ታዬ አጽቀ ሥላሴ እና የመንግስት ከፍተኛ ኃላፊዎች በተገኙበት በይፋ ተጀምሯል!
የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩን ጨምሮ የኩባንያችን ከፍተኛ አመራሮች በዚህ ታላቅ የቴክኖሎጂ መድረክ ላይ በመገኘት መልዕክቶችና ገለጻዎችን በማቅረብ ላይ ይገኛሉ።
ኤክስፖው እንደ ሳይበር ደህንነት፣ ሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI)፣ የፋይናንስ ቴክኖሎጂ (FinTech)፣ ስማርት ከተሞች እና የቴክኖሎጂ ክህሎት ባሉ ወሳኝ ዘርፎች ላይ ያተኩራል።
ዲጂታል ተኮር አውደ ጥናቶች እየተካሄዱ ሲሆን በኩባንያችን የዲጂታል ፈጠራ ውጤቶች አውደ ርዕይ ለዕይታ ቀርበዋል።
በውይይት መድረኮቹ ከመላው ዓለም የቴክኖሎጂ ኩባንያዎች፣ የፖሊሲ አውጭዎች፣ ተመራማሪዎች፣ የዘርፉ መሪዎችና ምሁራን በስፋት በመሳተፍ ላይ ናቸው።
ሁነቱ እስከ ግንቦት 10 ቀን 2017 ዓ.ም. በአዲስ አበባ፣ አዲስ ዓለም አቀፍ የኮንቬንሽን ማዕከል ይካሄዳል።
በዚህ ልዩ እና አስደማሚ የቴክኖሎጂ ኤክስፖ ላይ በመገኘት በቴክኖሎጂው ዓለም የሚስተዋሉ አዳዲስ ፈጠራዎችን እንዲመለከቱ በአክብሮት እንጋብዛለን!
ለመመዝገብ https://etexethiopia.com/register-now/
#Ethiotelecom #ETEX2025 #Titlesponsor
BY telebirr








Share with your friend now:
tgoop.com/telebirr/5536