እንኳን ደስ አላችሁ፤ እንኳን ደስ አለን!!
ኢትዮ ቴሌኮም ዘመን ገበያ የተሰኘ ሀገር አቀፍ የዲጂታል ገበያ በይፋ አስጀመረ!
ኩባንያችን የሀገራችንን የግብይት ሥርዓት በማዘመን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር የሚያስችል፣ አካታች፣ ምርት እና አገልግሎት አቅራቢዎችን ከሸማቾች የሚያገናኝ ዘመን ገበያ የተሰኘ የዲጂታል ገበያ በይፋ ማስጀመሩን ሲገልጽ በታላቅ ደስታ ነው፡፡
ይህ የዲጂታል ገበያ ለሀገራችን አዲስ ምዕራፍ የምናበስርበት፣ ፈጠራ እና ሁሉን አቀፍ ዕድገትን ለሁሉም ዜጎች ለማድረስ መሰረት የሚጥል ሲሆን፣ ይህም አነስተኛና መካከለኛ የንግድ ድርጅቶች ከሸማቾች ጋር በቀላሉ ለማገናኘት፣ ለማብቃት እና አዳዲስ የገበያ እድል ለመፍጠር የሚያስችል ነው።
በተለይም ለሀገራችን ለዲጂታልና ፋይናንስ አካታችነት፣ ሰፊ የገበያ ተደራሽነት፣ ምርታማነት፣ ለጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች (SMEs) እድገትና የሥራ ዕድል ፈጠራ፣ የንግድ ዕድሎችን ለማመቻቸት፣ የዲጂታል ትራንስፎርሜሽንን ለማፋጠን እና ዘላቂ የኢኮኖሚ ልማት ለማረጋገጥ የላቀ ሚና ይኖረዋል፡፡
ዘመን ገበያ ለነጋዴዎች፣ አርሶ አደሮች፣ ዕደ ጥበብ ባለሙያዎች፣ ሥራ ፈጣሪዎች እና ለንግድ ድርጅቶች በርካታ እድሎችን የሚፈጥር ሲሆን፣ ለደንበኞች በቴሌብር ሱፐርአፕ ውስጥ በሚገኝ ሚኒአፕ አማካኝነት ቀርቧል፡፡
በቀጣይም ከዘመን ገበያ ጋር በአጋርነት በመስራት የኢትዮጵያን ዲጂታል ኢኮኖሚ ወደፊት በማራመድ ጉዞ ውስጥ የበኩላቸውን ለማበርከት ለሚፈልጉ የንግድ ድርጅቶች እና የሎጂስቲክ አገልግሎት ሰጭዎች ጥሪያችንን እናቀርባለን፡፡
ለተጨማሪ መረጃ፡ https://bit.ly/3Z3mTHa
#Ethiotelecom #ZemenGebeya #DigitalEthiopia #DigitalAfrica #GSMA #ITU
ኢትዮ ቴሌኮም ዘመን ገበያ የተሰኘ ሀገር አቀፍ የዲጂታል ገበያ በይፋ አስጀመረ!
ኩባንያችን የሀገራችንን የግብይት ሥርዓት በማዘመን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር የሚያስችል፣ አካታች፣ ምርት እና አገልግሎት አቅራቢዎችን ከሸማቾች የሚያገናኝ ዘመን ገበያ የተሰኘ የዲጂታል ገበያ በይፋ ማስጀመሩን ሲገልጽ በታላቅ ደስታ ነው፡፡
ይህ የዲጂታል ገበያ ለሀገራችን አዲስ ምዕራፍ የምናበስርበት፣ ፈጠራ እና ሁሉን አቀፍ ዕድገትን ለሁሉም ዜጎች ለማድረስ መሰረት የሚጥል ሲሆን፣ ይህም አነስተኛና መካከለኛ የንግድ ድርጅቶች ከሸማቾች ጋር በቀላሉ ለማገናኘት፣ ለማብቃት እና አዳዲስ የገበያ እድል ለመፍጠር የሚያስችል ነው።
በተለይም ለሀገራችን ለዲጂታልና ፋይናንስ አካታችነት፣ ሰፊ የገበያ ተደራሽነት፣ ምርታማነት፣ ለጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች (SMEs) እድገትና የሥራ ዕድል ፈጠራ፣ የንግድ ዕድሎችን ለማመቻቸት፣ የዲጂታል ትራንስፎርሜሽንን ለማፋጠን እና ዘላቂ የኢኮኖሚ ልማት ለማረጋገጥ የላቀ ሚና ይኖረዋል፡፡
ዘመን ገበያ ለነጋዴዎች፣ አርሶ አደሮች፣ ዕደ ጥበብ ባለሙያዎች፣ ሥራ ፈጣሪዎች እና ለንግድ ድርጅቶች በርካታ እድሎችን የሚፈጥር ሲሆን፣ ለደንበኞች በቴሌብር ሱፐርአፕ ውስጥ በሚገኝ ሚኒአፕ አማካኝነት ቀርቧል፡፡
በቀጣይም ከዘመን ገበያ ጋር በአጋርነት በመስራት የኢትዮጵያን ዲጂታል ኢኮኖሚ ወደፊት በማራመድ ጉዞ ውስጥ የበኩላቸውን ለማበርከት ለሚፈልጉ የንግድ ድርጅቶች እና የሎጂስቲክ አገልግሎት ሰጭዎች ጥሪያችንን እናቀርባለን፡፡
ለተጨማሪ መረጃ፡ https://bit.ly/3Z3mTHa
#Ethiotelecom #ZemenGebeya #DigitalEthiopia #DigitalAfrica #GSMA #ITU
tgoop.com/telebirr/5495
Create:
Last Update:
Last Update:
እንኳን ደስ አላችሁ፤ እንኳን ደስ አለን!!
ኢትዮ ቴሌኮም ዘመን ገበያ የተሰኘ ሀገር አቀፍ የዲጂታል ገበያ በይፋ አስጀመረ!
ኩባንያችን የሀገራችንን የግብይት ሥርዓት በማዘመን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር የሚያስችል፣ አካታች፣ ምርት እና አገልግሎት አቅራቢዎችን ከሸማቾች የሚያገናኝ ዘመን ገበያ የተሰኘ የዲጂታል ገበያ በይፋ ማስጀመሩን ሲገልጽ በታላቅ ደስታ ነው፡፡
ይህ የዲጂታል ገበያ ለሀገራችን አዲስ ምዕራፍ የምናበስርበት፣ ፈጠራ እና ሁሉን አቀፍ ዕድገትን ለሁሉም ዜጎች ለማድረስ መሰረት የሚጥል ሲሆን፣ ይህም አነስተኛና መካከለኛ የንግድ ድርጅቶች ከሸማቾች ጋር በቀላሉ ለማገናኘት፣ ለማብቃት እና አዳዲስ የገበያ እድል ለመፍጠር የሚያስችል ነው።
በተለይም ለሀገራችን ለዲጂታልና ፋይናንስ አካታችነት፣ ሰፊ የገበያ ተደራሽነት፣ ምርታማነት፣ ለጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች (SMEs) እድገትና የሥራ ዕድል ፈጠራ፣ የንግድ ዕድሎችን ለማመቻቸት፣ የዲጂታል ትራንስፎርሜሽንን ለማፋጠን እና ዘላቂ የኢኮኖሚ ልማት ለማረጋገጥ የላቀ ሚና ይኖረዋል፡፡
ዘመን ገበያ ለነጋዴዎች፣ አርሶ አደሮች፣ ዕደ ጥበብ ባለሙያዎች፣ ሥራ ፈጣሪዎች እና ለንግድ ድርጅቶች በርካታ እድሎችን የሚፈጥር ሲሆን፣ ለደንበኞች በቴሌብር ሱፐርአፕ ውስጥ በሚገኝ ሚኒአፕ አማካኝነት ቀርቧል፡፡
በቀጣይም ከዘመን ገበያ ጋር በአጋርነት በመስራት የኢትዮጵያን ዲጂታል ኢኮኖሚ ወደፊት በማራመድ ጉዞ ውስጥ የበኩላቸውን ለማበርከት ለሚፈልጉ የንግድ ድርጅቶች እና የሎጂስቲክ አገልግሎት ሰጭዎች ጥሪያችንን እናቀርባለን፡፡
ለተጨማሪ መረጃ፡ https://bit.ly/3Z3mTHa
#Ethiotelecom #ZemenGebeya #DigitalEthiopia #DigitalAfrica #GSMA #ITU
ኢትዮ ቴሌኮም ዘመን ገበያ የተሰኘ ሀገር አቀፍ የዲጂታል ገበያ በይፋ አስጀመረ!
ኩባንያችን የሀገራችንን የግብይት ሥርዓት በማዘመን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር የሚያስችል፣ አካታች፣ ምርት እና አገልግሎት አቅራቢዎችን ከሸማቾች የሚያገናኝ ዘመን ገበያ የተሰኘ የዲጂታል ገበያ በይፋ ማስጀመሩን ሲገልጽ በታላቅ ደስታ ነው፡፡
ይህ የዲጂታል ገበያ ለሀገራችን አዲስ ምዕራፍ የምናበስርበት፣ ፈጠራ እና ሁሉን አቀፍ ዕድገትን ለሁሉም ዜጎች ለማድረስ መሰረት የሚጥል ሲሆን፣ ይህም አነስተኛና መካከለኛ የንግድ ድርጅቶች ከሸማቾች ጋር በቀላሉ ለማገናኘት፣ ለማብቃት እና አዳዲስ የገበያ እድል ለመፍጠር የሚያስችል ነው።
በተለይም ለሀገራችን ለዲጂታልና ፋይናንስ አካታችነት፣ ሰፊ የገበያ ተደራሽነት፣ ምርታማነት፣ ለጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች (SMEs) እድገትና የሥራ ዕድል ፈጠራ፣ የንግድ ዕድሎችን ለማመቻቸት፣ የዲጂታል ትራንስፎርሜሽንን ለማፋጠን እና ዘላቂ የኢኮኖሚ ልማት ለማረጋገጥ የላቀ ሚና ይኖረዋል፡፡
ዘመን ገበያ ለነጋዴዎች፣ አርሶ አደሮች፣ ዕደ ጥበብ ባለሙያዎች፣ ሥራ ፈጣሪዎች እና ለንግድ ድርጅቶች በርካታ እድሎችን የሚፈጥር ሲሆን፣ ለደንበኞች በቴሌብር ሱፐርአፕ ውስጥ በሚገኝ ሚኒአፕ አማካኝነት ቀርቧል፡፡
በቀጣይም ከዘመን ገበያ ጋር በአጋርነት በመስራት የኢትዮጵያን ዲጂታል ኢኮኖሚ ወደፊት በማራመድ ጉዞ ውስጥ የበኩላቸውን ለማበርከት ለሚፈልጉ የንግድ ድርጅቶች እና የሎጂስቲክ አገልግሎት ሰጭዎች ጥሪያችንን እናቀርባለን፡፡
ለተጨማሪ መረጃ፡ https://bit.ly/3Z3mTHa
#Ethiotelecom #ZemenGebeya #DigitalEthiopia #DigitalAfrica #GSMA #ITU
BY telebirr








Share with your friend now:
tgoop.com/telebirr/5495