TALENTASHE Telegram 88
Forwarded from Arada style (@aradastyle)
አሼ ታለንቶች ነን !

ሃሙስ ጥር 30 /2016
ከቀኑ 9-10 ሰዓት በfm adis 97.1 አሼ ታለንት ላይ ይጠብቁን ።

የእለቱ እንግዳችን :-አርቲስት መስፍን አይፎክሩ  ነዉ )
( በበርካታ ፊልሞች እና ቲያትሮች ላይ የተሳተፈ እና በአሁን ሰዓት ደግሞ የስዕል እና ቅርጻ ቅርጽ ባለሙያ ሆኖም በመስራት ላይ ይገኛል )
የኪነጥበብ ስራዎች እና ባለሙያዉ ምን ያህል በአጋሮች ይደገፋል ?
የኪነጥበብ ባለሙያው ህይወት እና ተጓዳኝ የኑሮ ሁኔታው ምን ይመስላል ይሄን በተመለከተ አሼ ታለንቶች ልዩ ቆይታ እናደርጋለን ።

የተከበሩ አጋራችን  ጥር 30 /2016 ሃሙስ ከቀኑ 9-10 ሰዓት በfm adis 97.1 የምናደርገውን ልዩ የአሼ ታለንት የቀጥታ ስርጭት ዝግጅትን እንዲያዳምጡ በማክበር እንጋብዛለን.

ኢትዮጵያችን በክብር ዛሬም ከፍ ትበል !
አባል እና አጋር ይሁኑ !
በቂ ችግር አለን:  የመፍትሔው አካል እንሁን !

አባል እና አጋር ይሁኑ !
ለበለጠ መረጃ :- fb. Ashe talent profile /ashenafi gizaw

ቴሌግራም ገጻችን @aradastyle
           የቢሮ አድራሻ
ማስተባበሪያ ቢሮ :- አዲስ አበባ  ብሄራዊ ባንክ አጠገብ  የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ህንጻ ላይ : ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል ።

0926  44 97 48/0911 03 39 92
ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር አሼ ታለንት ( አሸናፊ ግዛዉ መሸሻ  ከ13 ዓመት በላይ ልምድ ያለዉ )



tgoop.com/talentashe/88
Create:
Last Update:

አሼ ታለንቶች ነን !

ሃሙስ ጥር 30 /2016
ከቀኑ 9-10 ሰዓት በfm adis 97.1 አሼ ታለንት ላይ ይጠብቁን ።

የእለቱ እንግዳችን :-አርቲስት መስፍን አይፎክሩ  ነዉ )
( በበርካታ ፊልሞች እና ቲያትሮች ላይ የተሳተፈ እና በአሁን ሰዓት ደግሞ የስዕል እና ቅርጻ ቅርጽ ባለሙያ ሆኖም በመስራት ላይ ይገኛል )
የኪነጥበብ ስራዎች እና ባለሙያዉ ምን ያህል በአጋሮች ይደገፋል ?
የኪነጥበብ ባለሙያው ህይወት እና ተጓዳኝ የኑሮ ሁኔታው ምን ይመስላል ይሄን በተመለከተ አሼ ታለንቶች ልዩ ቆይታ እናደርጋለን ።

የተከበሩ አጋራችን  ጥር 30 /2016 ሃሙስ ከቀኑ 9-10 ሰዓት በfm adis 97.1 የምናደርገውን ልዩ የአሼ ታለንት የቀጥታ ስርጭት ዝግጅትን እንዲያዳምጡ በማክበር እንጋብዛለን.

ኢትዮጵያችን በክብር ዛሬም ከፍ ትበል !
አባል እና አጋር ይሁኑ !
በቂ ችግር አለን:  የመፍትሔው አካል እንሁን !

አባል እና አጋር ይሁኑ !
ለበለጠ መረጃ :- fb. Ashe talent profile /ashenafi gizaw

ቴሌግራም ገጻችን @aradastyle
           የቢሮ አድራሻ
ማስተባበሪያ ቢሮ :- አዲስ አበባ  ብሄራዊ ባንክ አጠገብ  የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ህንጻ ላይ : ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል ።

0926  44 97 48/0911 03 39 92
ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር አሼ ታለንት ( አሸናፊ ግዛዉ መሸሻ  ከ13 ዓመት በላይ ልምድ ያለዉ )

BY Ashe talent profile








Share with your friend now:
tgoop.com/talentashe/88

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

The visual aspect of channels is very critical. In fact, design is the first thing that a potential subscriber pays attention to, even though unconsciously. Click “Save” ; Find your optimal posting schedule and stick to it. The peak posting times include 8 am, 6 pm, and 8 pm on social media. Try to publish serious stuff in the morning and leave less demanding content later in the day. Members can post their voice notes of themselves screaming. Interestingly, the group doesn’t allow to post anything else which might lead to an instant ban. As of now, there are more than 330 members in the group. As of Thursday, the SUCK Channel had 34,146 subscribers, with only one message dated August 28, 2020. It was an announcement stating that police had removed all posts on the channel because its content “contravenes the laws of Hong Kong.”
from us


Telegram Ashe talent profile
FROM American