SAMUELBELETE Telegram 1655
የመጨረሻው ናፍቆት

ካይኔ ዋሻ ተደብቄ ፣ ከል ሳለቅስ
የህጻንነቴን እርጥብ ዝምታ...
በመናፈቅ ባሁን መዳፍ ፣ ስደባብስ
ካይኔ ዋሻ እንዳለሁ
ነፍሴን እጠይቃለሁ?
ናፍቆት ትንሳኤ አለው?
“የናፍቆትን ክራር
በጣትህ ብቃኘው
ይጠዘጥዛል እንጂ
ዜማ አይሆንም ምነው?”

ጌታሆይ
በሰማዬ ላይ ያንዣበበው ፣ እዥ የደመና ቁስል
በጽሃይህ አታጥገው ፣ ላንተ ናፍቆት መቃጥያ ይሆነኛል።
ካሻት ህጻን ማለዳ ፣ የብርሃን ልሃጭ አትትፋ
የጽሃይም እግር ይሰበር ፣ ተስፋም ከማዕከሉ ይጥፋ።

ጌታሆይ
ናፍቆቴን መናገር ፣ ሞት ይወልዳል
የህጻንነቴን ለጋ ዝምታ ፣ መልስልኝ
የናፍቆቴ ትንሳኤ ፣ እሱ ይሆናል
ማን ያውቃል?



tgoop.com/samuelbelete/1655
Create:
Last Update:

የመጨረሻው ናፍቆት

ካይኔ ዋሻ ተደብቄ ፣ ከል ሳለቅስ
የህጻንነቴን እርጥብ ዝምታ...
በመናፈቅ ባሁን መዳፍ ፣ ስደባብስ
ካይኔ ዋሻ እንዳለሁ
ነፍሴን እጠይቃለሁ?
ናፍቆት ትንሳኤ አለው?
“የናፍቆትን ክራር
በጣትህ ብቃኘው
ይጠዘጥዛል እንጂ
ዜማ አይሆንም ምነው?”

ጌታሆይ
በሰማዬ ላይ ያንዣበበው ፣ እዥ የደመና ቁስል
በጽሃይህ አታጥገው ፣ ላንተ ናፍቆት መቃጥያ ይሆነኛል።
ካሻት ህጻን ማለዳ ፣ የብርሃን ልሃጭ አትትፋ
የጽሃይም እግር ይሰበር ፣ ተስፋም ከማዕከሉ ይጥፋ።

ጌታሆይ
ናፍቆቴን መናገር ፣ ሞት ይወልዳል
የህጻንነቴን ለጋ ዝምታ ፣ መልስልኝ
የናፍቆቴ ትንሳኤ ፣ እሱ ይሆናል
ማን ያውቃል?

BY ሳሙኤል በለጠ(ባማ)


Share with your friend now:
tgoop.com/samuelbelete/1655

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

The public channel had more than 109,000 subscribers, Judge Hui said. Ng had the power to remove or amend the messages in the channel, but he “allowed them to exist.” A Hong Kong protester with a petrol bomb. File photo: Dylan Hollingsworth/HKFP. So far, more than a dozen different members have contributed to the group, posting voice notes of themselves screaming, yelling, groaning, and wailing in various pitches and rhythms. 2How to set up a Telegram channel? (A step-by-step tutorial) Telegram Channels requirements & features
from us


Telegram ሳሙኤል በለጠ(ባማ)
FROM American