Notice: file_put_contents(): Write of 3250 bytes failed with errno=28 No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 50

Warning: file_put_contents(): Only 16384 of 19634 bytes written, possibly out of free disk space in /var/www/tgoop/post.php on line 50
ፍኖተ ሕይወት@nshachannel P.1296
NSHACHANNEL Telegram 1296
📜"ለእኔ ሕይወት #ክርስቶስ፥ ሞትም ጥቅም ነውና" [ፊል 1፥21]

እነኾ ምሳሌ፦
በምንኩስና ይኖር የነበረ አባት ከዕለታት በአንዱ ቀን ወደ ገነት ሄደ። ከውጭም ቆሞ እንዲከፈትለት ደጁን ያንኳኳ ጀመር። ወዲያውም "ማን ነኽ?" የሚል ድምጽ ከውስጥ ሲወጣ ሰማ። መነኩሴውም "እኔ ነኝ" ሲል መለሰ። ይኹን እንጂ ያንኳኳው በር ግን ሊከፈትለት አልቻለም። ከተወሰኑ ዓመታት በኋላም  እንደ ገና  ተመልሶ ወደ ገነት በመምጣት ደጁን አንኳኳ። እንዳለፈውም ጊዜ ከውስጥ "ማን ነኽ?" የሚል ድምጽ ሰማ። እርሱም እንደ ለመደው "እኔ ነኝ" አለ። አኹንም በሩ ሳይከፈትለት ቀረ።

መነኩሴው በዚህ ተስፋ አልቆረጠም። ይኽ ከኾነ ከብዙ ዓመታት በኋላ እርሱም በመንፈሳዊው ጥበብ ጎልምሶ ተመልሶ ወደ ገነት ሄዶ በሩን አንኳኳ። እንደ ከዚኽ በፊቱም "ማን ነኽ?" የሚል ድምጽ ሰማ። ያም አባት የቀድሞው መልሱን ተወና "በእኔ ውስጥ የምትኖረው አንተ ነኽ" ሲል ለጠየቀው አካል መለሰ። በዚህ ጊዜ ተዘግቶ የነበረው በር ተከፈተለት ይባላል።

#ክርስትና ምንድር ነው? ለሚለው ጥያቄ የተለያዩ ማብራሪያዎች ሊሰጡ ይችላሉ። በአጭሩ ግን እንመልሰው ካልን፣ ክርስትና ማለት " #ክርስቶስ የሚያድርበት መቅደስ መሆን " ማለት ነው። ቅዱስ ጳውሎስም ይህን ሲገልጽልን "እኔም አሁን ሕያው ሆኜ አልኖርም #ክርስቶስ ግን በእኔ ይኖራል" ይለናል።(ገላ 2፥20) #ክርስቲያን ማለት "አንተ ማን ነኽ?" ተብሎ ሲጠየቅ ልክ እንደ ቅዱስ ጳውሎስ "በእኔ የሚኖር #ክርስቶስ ነው"፣ "አነ #ዘክርስቶስ" - "እኔ #የክርስቶስ ነኝ" ብሎ መመለስ የሚችል ነው።

#ጌታችን በወንጌል ለደቀ መዛሙርቱ "በእኔ ኑሩ እኔም በእናንተ" ሲል እንደ ተናገረ፣ እኛ #ለክርስቶስ መኖር ስንጀምር እርሱ ደግሞ በእኛ ይኖርብናል፤ እኛ #ለክርስቶስ ማደር ስንጀምር እርሱ ደግሞ በእኛ ያድርብናል። (ዮሐ 15፥4)

እንዲህ ያለውን ሕይወት የሚኖር እውነተኛ ክርስቲያን የሥጋን ሞት አይፈራም። ስለ ሃይማኖቱ መከራ መቀበልን አይሰቀቅም። #ክርስቶስን ከሚያሳጣው ሕይወት ይልቅ ወደ #ክርስቶስ የሚወስደውን ሞት ይመርጣል። ፈጣሪው ከሌለበት ምቾት ይልቅ ፈጣሪን ይዞ መሰቃየት ለእርሱ ያስደስተዋል።

ሰይፍ ይዘው በሚያስፈራሩትም ጨካኝ ወታደሮች ፊት "ለእኔ ሕይወት ክርስቶስ፥ ሞትም ጥቅም ነውና" እያለ በሐሴት ይዘምራል። (ፊል 1፥21)

=======

በሰይፍ ለሚገድለው ወታደር በኩራት የልብሱን ኮሌታ ከፍ አድርጎ አንገቱን ስለ #ክርስቶስ በደስታ ለሰጠ፣ ለታላቁ ሐዋርያ #ለቅዱስ_ጳውሎስ የሰማዕትነት በዓል እንኳን በሰላም አደረሰን!

የአገልግሎቱ ድካም፣ በረከት በሁለችን ላይ ይደርብን!!!

✍️ዲያቆን አቤል ካሳሁን

https://www.tgoop.com/nshachannel
2



tgoop.com/nshachannel/1296
Create:
Last Update:

📜"ለእኔ ሕይወት #ክርስቶስ፥ ሞትም ጥቅም ነውና" [ፊል 1፥21]

እነኾ ምሳሌ፦
በምንኩስና ይኖር የነበረ አባት ከዕለታት በአንዱ ቀን ወደ ገነት ሄደ። ከውጭም ቆሞ እንዲከፈትለት ደጁን ያንኳኳ ጀመር። ወዲያውም "ማን ነኽ?" የሚል ድምጽ ከውስጥ ሲወጣ ሰማ። መነኩሴውም "እኔ ነኝ" ሲል መለሰ። ይኹን እንጂ ያንኳኳው በር ግን ሊከፈትለት አልቻለም። ከተወሰኑ ዓመታት በኋላም  እንደ ገና  ተመልሶ ወደ ገነት በመምጣት ደጁን አንኳኳ። እንዳለፈውም ጊዜ ከውስጥ "ማን ነኽ?" የሚል ድምጽ ሰማ። እርሱም እንደ ለመደው "እኔ ነኝ" አለ። አኹንም በሩ ሳይከፈትለት ቀረ።

መነኩሴው በዚህ ተስፋ አልቆረጠም። ይኽ ከኾነ ከብዙ ዓመታት በኋላ እርሱም በመንፈሳዊው ጥበብ ጎልምሶ ተመልሶ ወደ ገነት ሄዶ በሩን አንኳኳ። እንደ ከዚኽ በፊቱም "ማን ነኽ?" የሚል ድምጽ ሰማ። ያም አባት የቀድሞው መልሱን ተወና "በእኔ ውስጥ የምትኖረው አንተ ነኽ" ሲል ለጠየቀው አካል መለሰ። በዚህ ጊዜ ተዘግቶ የነበረው በር ተከፈተለት ይባላል።

#ክርስትና ምንድር ነው? ለሚለው ጥያቄ የተለያዩ ማብራሪያዎች ሊሰጡ ይችላሉ። በአጭሩ ግን እንመልሰው ካልን፣ ክርስትና ማለት " #ክርስቶስ የሚያድርበት መቅደስ መሆን " ማለት ነው። ቅዱስ ጳውሎስም ይህን ሲገልጽልን "እኔም አሁን ሕያው ሆኜ አልኖርም #ክርስቶስ ግን በእኔ ይኖራል" ይለናል።(ገላ 2፥20) #ክርስቲያን ማለት "አንተ ማን ነኽ?" ተብሎ ሲጠየቅ ልክ እንደ ቅዱስ ጳውሎስ "በእኔ የሚኖር #ክርስቶስ ነው"፣ "አነ #ዘክርስቶስ" - "እኔ #የክርስቶስ ነኝ" ብሎ መመለስ የሚችል ነው።

#ጌታችን በወንጌል ለደቀ መዛሙርቱ "በእኔ ኑሩ እኔም በእናንተ" ሲል እንደ ተናገረ፣ እኛ #ለክርስቶስ መኖር ስንጀምር እርሱ ደግሞ በእኛ ይኖርብናል፤ እኛ #ለክርስቶስ ማደር ስንጀምር እርሱ ደግሞ በእኛ ያድርብናል። (ዮሐ 15፥4)

እንዲህ ያለውን ሕይወት የሚኖር እውነተኛ ክርስቲያን የሥጋን ሞት አይፈራም። ስለ ሃይማኖቱ መከራ መቀበልን አይሰቀቅም። #ክርስቶስን ከሚያሳጣው ሕይወት ይልቅ ወደ #ክርስቶስ የሚወስደውን ሞት ይመርጣል። ፈጣሪው ከሌለበት ምቾት ይልቅ ፈጣሪን ይዞ መሰቃየት ለእርሱ ያስደስተዋል።

ሰይፍ ይዘው በሚያስፈራሩትም ጨካኝ ወታደሮች ፊት "ለእኔ ሕይወት ክርስቶስ፥ ሞትም ጥቅም ነውና" እያለ በሐሴት ይዘምራል። (ፊል 1፥21)

=======

በሰይፍ ለሚገድለው ወታደር በኩራት የልብሱን ኮሌታ ከፍ አድርጎ አንገቱን ስለ #ክርስቶስ በደስታ ለሰጠ፣ ለታላቁ ሐዋርያ #ለቅዱስ_ጳውሎስ የሰማዕትነት በዓል እንኳን በሰላም አደረሰን!

የአገልግሎቱ ድካም፣ በረከት በሁለችን ላይ ይደርብን!!!

✍️ዲያቆን አቤል ካሳሁን

https://www.tgoop.com/nshachannel

BY ፍኖተ ሕይወት




Share with your friend now:
tgoop.com/nshachannel/1296

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Activate up to 20 bots Telegram is a leading cloud-based instant messages platform. It became popular in recent years for its privacy, speed, voice and video quality, and other unmatched features over its main competitor Whatsapp. As five out of seven counts were serious, Hui sentenced Ng to six years and six months in jail. It’s yet another bloodbath on Satoshi Street. As of press time, Bitcoin (BTC) and the broader cryptocurrency market have corrected another 10 percent amid a massive sell-off. Ethereum (EHT) is down a staggering 15 percent moving close to $1,000, down more than 42 percent on the weekly chart. During the meeting with TSE Minister Edson Fachin, Perekopsky also mentioned the TSE channel on the platform as one of the firm's key success stories. Launched as part of the company's commitments to tackle the spread of fake news in Brazil, the verified channel has attracted more than 184,000 members in less than a month.
from us


Telegram ፍኖተ ሕይወት
FROM American