Notice: file_put_contents(): Write of 2535 bytes failed with errno=28 No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 50

Warning: file_put_contents(): Only 16384 of 18919 bytes written, possibly out of free disk space in /var/www/tgoop/post.php on line 50
ፍኖተ ሕይወት@nshachannel P.1110
NSHACHANNEL Telegram 1110
+ የሚካኤል ክንፉ +

ቅዱሳን መላዕክት፣ ጻድቃን ሰማዕታት ብዙ ጊዜ ሲዖልን በምልጃቸው በርብረው ሰይጣንን ጉድ ቢሰሩትም የቅዱስ ሚካኤል ግን ይለያል። በእርግጥ ሲዖልን በርብሮ ነፍሳትን በማውጣት እመቤታችንን የሚተካከላት የለም፤ ምክንያቱም በወለደችው በአንድ ልጇ ሲዖልን ባዶ አስቀርታበት ሰይጣንን ጉድ ሰርታው ነበር። ለዚህም ነው ከፍጥረት ሁሉ አስበልጦ ሰይጣን እመቤታችንን የሚጠላት። ከእመቤታችን ቀጥሎ ግን ነፍሳትን ከሲዖል በምልጃው በርብሮ በማውጣት ቅዱስ ሚካኤልን የሚተካከል ያለ አይመስለኝም። አንድ ሰው ወፍጮ ቤት ገብቶ የወፍጮ ብናኝ ሳይነካው መውጣት እንደማይችል ሁሉ ቅዱስ ሚካኤልም ለየሆነ ጉዳይ ሲዖል ደረስ ብሎ ሲወጣ በክንፉ ነፍሳትን ሳይዝ መውጣት አይችልበትም።

ገና ሲነበብ አጋንንትን በሚያርደው በድርሳነ ሚካኤል ጥቅምት ንባብ ላይ እንዲህ ያለ ውብ ተዓምር ተጽፎልናል። "ከደቂቀ አዳም ወገን ሰውነቱ በኃጢአት የረከሰ አንድ ሰው ነበረ፤ ያ ሰውም ከተወለደበት ቀን ጀምሮ ከተንኮልና ከክፋት በስተቀር አንዳችም በጎ ሥራ ሰርቶ አያውቅም። ነገር ግን አንድ ዓላማ ብቻ ነበረው፤ ይኸውም በየወሩ ቅዱስ ሚካኤልን በዓል ማክበር፣ ዝክሩን እየዘከረ ለነዳያን ማብላት ማጠጣት ነበር። ከጊዜ በኋላ ግን ያ ሰው ሞተና አጋንንት ይህች ነፍስ የኛ ናት በማለት ሲደነፉ ሚካኤል ግን የኔ ናት እያለ ይከራከር ነበር።

እንዲህም የኔ ናት፣ የኔ ናት በመባባል ከጌታ ዙፋን ፊት ስለቀረቡ ጌታ አራት አማራጭ ነገሮች አቀረበላቸው። ይህም፦ ሚካኤል ወስዶ ይደብቀው፣ እናንተ ግን ፈልጋችሁ ብታገኙት ውሰዱት፤ ወይም እናንተ ወስዳችሁ ሸሽጉትና ሚካኤል ፈልጎ ካገኘው ይውሰደው፤ ከእነዚህ አንዳቸውን ምረጡ አላቸው። እነርሱ ግን ሚካኤል ወስዶ ከመንበረ መለኮት ቢሸሽገው ምን ለማድረግ እንችላለን እያሉ በሃሳብ ጭንቅ ተዋጡ። ከብዙ የሃሳብ መለዋወጥ በኋላም እኛ እንሸሽገዋለን ብለው ያን ሰው ዕመቀ ዕመቃት አውርደው የገሃነመ እሳት አዝዋሪት ባለበት ጥልቅ ባሕር ውስጥ ደበቁትና እንግዲህ ሚካኤል ፈልጎ ያግኘው ተባባሉ።

ከዚህ በኋላ ቅዱስ ሚካኤል እነዚያን አጋንንት ከዚህ ቦታ አካባቢ ዘወር በሉ አላቸውና ወደ ሲዖል ገብቶ መፈለግና መበርበር ጀመረ፤ ነገር ግን የሚፈልገውን አላገኘም ነበረ። ነገር ግን ፈልጎ ሲወጣ በአንድ ክንፉ ፯ ዕልፍ ነፍሳት አወጣ፤ በሁለተኛውም ክንፉ እንዲሁ አወጣ፣ በሦስተኛውም አወጣ፣ በመደጋገምም በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ ነፍሳትን አወጣ፤ ሆኖም ሊያገኘው አልቻለም። በዚህ ሰው ምክንያት ያወጣቸው ነፍሳት ቁጥራቸው 7540 ደረሰ፤ ከነዚህም ውስጥ ያልተጠመቁ አረመኔዎች ይገኙባቸው ነበር። ያን ጊዜ የሰማይ መላዕክት ሁሉ ይህስ እጅግ በጣም አስደናቂ ነገር ነው አሉ።"

ከዚህ ውብ ታሪክ የምንማረው ነገር ቢኖር ቅዱስ ሚካኤልን ይሁን ማንኛውንም ቅዱስ መዘከር በፍርድ ቀን ጠበቃ ማቆም ማለት ነው፤ ስለ እኛ ነፍስ ከአጋንንት ጋር ይከራከሩልናልና። የሚገርመው ደግሞ በዚያ ኃጥእ ሰው ቅዱስ ሚካኤልን መዘከር ምክንያት ብዙ ሺህ ነፍሳት ምሕረትን አገኙ። እኛም የፈለገ ኃጢአተኛ ብንሆን ቅዱሳንን መዘከራችን ከእኛ አልፎ የብዙ ነፍሳት መዳኛቸው ሊሆን ይችላልና ቅዱሳንን ከመዘከር መባዘን አይገባንም።



tgoop.com/nshachannel/1110
Create:
Last Update:

+ የሚካኤል ክንፉ +

ቅዱሳን መላዕክት፣ ጻድቃን ሰማዕታት ብዙ ጊዜ ሲዖልን በምልጃቸው በርብረው ሰይጣንን ጉድ ቢሰሩትም የቅዱስ ሚካኤል ግን ይለያል። በእርግጥ ሲዖልን በርብሮ ነፍሳትን በማውጣት እመቤታችንን የሚተካከላት የለም፤ ምክንያቱም በወለደችው በአንድ ልጇ ሲዖልን ባዶ አስቀርታበት ሰይጣንን ጉድ ሰርታው ነበር። ለዚህም ነው ከፍጥረት ሁሉ አስበልጦ ሰይጣን እመቤታችንን የሚጠላት። ከእመቤታችን ቀጥሎ ግን ነፍሳትን ከሲዖል በምልጃው በርብሮ በማውጣት ቅዱስ ሚካኤልን የሚተካከል ያለ አይመስለኝም። አንድ ሰው ወፍጮ ቤት ገብቶ የወፍጮ ብናኝ ሳይነካው መውጣት እንደማይችል ሁሉ ቅዱስ ሚካኤልም ለየሆነ ጉዳይ ሲዖል ደረስ ብሎ ሲወጣ በክንፉ ነፍሳትን ሳይዝ መውጣት አይችልበትም።

ገና ሲነበብ አጋንንትን በሚያርደው በድርሳነ ሚካኤል ጥቅምት ንባብ ላይ እንዲህ ያለ ውብ ተዓምር ተጽፎልናል። "ከደቂቀ አዳም ወገን ሰውነቱ በኃጢአት የረከሰ አንድ ሰው ነበረ፤ ያ ሰውም ከተወለደበት ቀን ጀምሮ ከተንኮልና ከክፋት በስተቀር አንዳችም በጎ ሥራ ሰርቶ አያውቅም። ነገር ግን አንድ ዓላማ ብቻ ነበረው፤ ይኸውም በየወሩ ቅዱስ ሚካኤልን በዓል ማክበር፣ ዝክሩን እየዘከረ ለነዳያን ማብላት ማጠጣት ነበር። ከጊዜ በኋላ ግን ያ ሰው ሞተና አጋንንት ይህች ነፍስ የኛ ናት በማለት ሲደነፉ ሚካኤል ግን የኔ ናት እያለ ይከራከር ነበር።

እንዲህም የኔ ናት፣ የኔ ናት በመባባል ከጌታ ዙፋን ፊት ስለቀረቡ ጌታ አራት አማራጭ ነገሮች አቀረበላቸው። ይህም፦ ሚካኤል ወስዶ ይደብቀው፣ እናንተ ግን ፈልጋችሁ ብታገኙት ውሰዱት፤ ወይም እናንተ ወስዳችሁ ሸሽጉትና ሚካኤል ፈልጎ ካገኘው ይውሰደው፤ ከእነዚህ አንዳቸውን ምረጡ አላቸው። እነርሱ ግን ሚካኤል ወስዶ ከመንበረ መለኮት ቢሸሽገው ምን ለማድረግ እንችላለን እያሉ በሃሳብ ጭንቅ ተዋጡ። ከብዙ የሃሳብ መለዋወጥ በኋላም እኛ እንሸሽገዋለን ብለው ያን ሰው ዕመቀ ዕመቃት አውርደው የገሃነመ እሳት አዝዋሪት ባለበት ጥልቅ ባሕር ውስጥ ደበቁትና እንግዲህ ሚካኤል ፈልጎ ያግኘው ተባባሉ።

ከዚህ በኋላ ቅዱስ ሚካኤል እነዚያን አጋንንት ከዚህ ቦታ አካባቢ ዘወር በሉ አላቸውና ወደ ሲዖል ገብቶ መፈለግና መበርበር ጀመረ፤ ነገር ግን የሚፈልገውን አላገኘም ነበረ። ነገር ግን ፈልጎ ሲወጣ በአንድ ክንፉ ፯ ዕልፍ ነፍሳት አወጣ፤ በሁለተኛውም ክንፉ እንዲሁ አወጣ፣ በሦስተኛውም አወጣ፣ በመደጋገምም በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ ነፍሳትን አወጣ፤ ሆኖም ሊያገኘው አልቻለም። በዚህ ሰው ምክንያት ያወጣቸው ነፍሳት ቁጥራቸው 7540 ደረሰ፤ ከነዚህም ውስጥ ያልተጠመቁ አረመኔዎች ይገኙባቸው ነበር። ያን ጊዜ የሰማይ መላዕክት ሁሉ ይህስ እጅግ በጣም አስደናቂ ነገር ነው አሉ።"

ከዚህ ውብ ታሪክ የምንማረው ነገር ቢኖር ቅዱስ ሚካኤልን ይሁን ማንኛውንም ቅዱስ መዘከር በፍርድ ቀን ጠበቃ ማቆም ማለት ነው፤ ስለ እኛ ነፍስ ከአጋንንት ጋር ይከራከሩልናልና። የሚገርመው ደግሞ በዚያ ኃጥእ ሰው ቅዱስ ሚካኤልን መዘከር ምክንያት ብዙ ሺህ ነፍሳት ምሕረትን አገኙ። እኛም የፈለገ ኃጢአተኛ ብንሆን ቅዱሳንን መዘከራችን ከእኛ አልፎ የብዙ ነፍሳት መዳኛቸው ሊሆን ይችላልና ቅዱሳንን ከመዘከር መባዘን አይገባንም።

BY ፍኖተ ሕይወት


Share with your friend now:
tgoop.com/nshachannel/1110

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Clear Telegram message that reads: "Bear Market Screaming Therapy Group. You are only allowed to send screaming voice notes. Everything else = BAN. Text pics, videos, stickers, gif = BAN. Anything other than screaming = BAN. You think you are smart = BAN. The group’s featured image is of a Pepe frog yelling, often referred to as the “REEEEEEE” meme. Pepe the Frog was created back in 2005 by Matt Furie and has since become an internet symbol for meme culture and “degen” culture. Hui said the messages, which included urging the disruption of airport operations, were attempts to incite followers to make use of poisonous, corrosive or flammable substances to vandalize police vehicles, and also called on others to make weapons to harm police. The creator of the channel becomes its administrator by default. If you need help managing your channel, you can add more administrators from your subscriber base. You can provide each admin with limited or full rights to manage the channel. For example, you can allow an administrator to publish and edit content while withholding the right to add new subscribers.
from us


Telegram ፍኖተ ሕይወት
FROM American