Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/mkpublicrelation/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
ማኅበረ ቅዱሳን ዋናው ማእከል@mkpublicrelation P.4317
MKPUBLICRELATION Telegram 4317
❗️ አስቸኳይ የድረሱልን ጥሪ ❗️
ከዝቋላ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ አንድነት ገዳም
         -------------------------------
ምሥራቅ ሸዋ ,ኢትዮጵያ
ታኅሣሥ ፩   ፳፻፲ወ፭ ዓ/ም

የበርካታ መናንያን መኖሪያ ታላቁ የዝቋላ ደብረ ከዋክብት ገዳም "በታጠቁ ኃይሎች" እየታመሰ ይገኛል ፡፡ ማምሻው የታጠቁ ኃይሎት በሁሉም አቅጣጫ ወደ ገዳሙ ሰብረው በመግባት መነኮሳትን በማገት ገዳሙን እያመሱት ይገኛል ፡፡ ሚዲያችን የሚመለከታቸውን አካላት ቦታው ድረስ በመደወል እየደረሰባቸው የሚገኘውን እንግልት እንዲህ በማለት ገልጸዋል "ከገዳሙ የጥበቃ ኃይሎች የሚገኙትን መሣሪያዎች በከበባ ነጥቀዋል፣ ገዳሙን በሁሉም አቅጣጫ በመግባት እያስጨነቁ ይገኛሉ ሦስት አገልጋዮችን አግተዋቸዋል ድረሱል ድረሱል" የሚል ድምፅን አሰምተዋል፡፡ የወረዳ ቤተክህነቱ ዋና ሥራ አስኪያጅም ከጸጥታ ኃይሉ ጋር በመሆን ለመታደግ እየተንቀሳቀሱ እንደሚገኙ ገልጸዋል፡፡

የሚመለከተው የመንግሥት የጸጥታ መዋቅር በአስቸኳይ የመነኮሳትን እንግልትና የድረሱልን ድምጽ በመስማት አስፈላጊው የፀጥታ ኃይል ወደ ቦታው እንዲልክና ለሀገር የሚጸልዩ መነኮሳትንና ደቀመዛሙርት እንዲታደግ እንጠይቃለን ሲል የምሥራቅ ሸዋ ሀ/ስብከት ሚዲያ ገልጿል።



tgoop.com/mkpublicrelation/4317
Create:
Last Update:

❗️ አስቸኳይ የድረሱልን ጥሪ ❗️
ከዝቋላ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ አንድነት ገዳም
         -------------------------------
ምሥራቅ ሸዋ ,ኢትዮጵያ
ታኅሣሥ ፩   ፳፻፲ወ፭ ዓ/ም

የበርካታ መናንያን መኖሪያ ታላቁ የዝቋላ ደብረ ከዋክብት ገዳም "በታጠቁ ኃይሎች" እየታመሰ ይገኛል ፡፡ ማምሻው የታጠቁ ኃይሎት በሁሉም አቅጣጫ ወደ ገዳሙ ሰብረው በመግባት መነኮሳትን በማገት ገዳሙን እያመሱት ይገኛል ፡፡ ሚዲያችን የሚመለከታቸውን አካላት ቦታው ድረስ በመደወል እየደረሰባቸው የሚገኘውን እንግልት እንዲህ በማለት ገልጸዋል "ከገዳሙ የጥበቃ ኃይሎች የሚገኙትን መሣሪያዎች በከበባ ነጥቀዋል፣ ገዳሙን በሁሉም አቅጣጫ በመግባት እያስጨነቁ ይገኛሉ ሦስት አገልጋዮችን አግተዋቸዋል ድረሱል ድረሱል" የሚል ድምፅን አሰምተዋል፡፡ የወረዳ ቤተክህነቱ ዋና ሥራ አስኪያጅም ከጸጥታ ኃይሉ ጋር በመሆን ለመታደግ እየተንቀሳቀሱ እንደሚገኙ ገልጸዋል፡፡

የሚመለከተው የመንግሥት የጸጥታ መዋቅር በአስቸኳይ የመነኮሳትን እንግልትና የድረሱልን ድምጽ በመስማት አስፈላጊው የፀጥታ ኃይል ወደ ቦታው እንዲልክና ለሀገር የሚጸልዩ መነኮሳትንና ደቀመዛሙርት እንዲታደግ እንጠይቃለን ሲል የምሥራቅ ሸዋ ሀ/ስብከት ሚዲያ ገልጿል።

BY ማኅበረ ቅዱሳን ዋናው ማእከል


Share with your friend now:
tgoop.com/mkpublicrelation/4317

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

In 2018, Telegram’s audience reached 200 million people, with 500,000 new users joining the messenger every day. It was launched for iOS on 14 August 2013 and Android on 20 October 2013. With the administration mulling over limiting access to doxxing groups, a prominent Telegram doxxing group apparently went on a "revenge spree." Clear Choose quality over quantity. Remember that one high-quality post is better than five short publications of questionable value. Read now
from us


Telegram ማኅበረ ቅዱሳን ዋናው ማእከል
FROM American