Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/minbertv/-17919-17920-17921-17922-17923-): Failed to open stream: No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 50
Minber TV@minbertv P.17920
MINBERTV Telegram 17920
#ማስታወቅያ

የኡስዋ ኪድስ ተርቢያ ሴንተር የክረምት መርሀግብር ዛሬ (ሐምሌ 3/2017) ጀምሯል!
ልጆቻችንም በግቢው ተገኝተው ናፍቆታቸውን ተወጥተው፣ የትውውቅ ጊዜ አሳልፈው ተመልሰዋል። ያለፈው አመት የኡስዋ ቆይታቸው አይረሴ ነበርና ቀኑን በጉጉት ሲጠብቁ፣ ዛሬ አይጀመርም? እሺ ነገስ እያሉ ሲጠይቁ ከቀናት በፊት ትምህርት ሰልችቷቸው የሚዘጋበትን ቀን የናፈቁ አይመስሉም። ☺️

በኡስዋ ኪድስ ተርቢያ ሴንተር ....

🏷 የሸመደዷቸውን ሀዲሶች- እድሉን ባገኙ ቁጥር ሲያስተላልፉ
🏷 የተማሯቸውን አዳቦች የህይወታቸው አካል ለማድረግ ሲጥሩ
🏷 የሰሟቸውን ሲራዎች አመቱን ሙሉ ማብራርያ ሲጠይቁ/ ሲያብሰለስሉ
🏷 ነሺዳዎቹንም ቤተሰብ ሲያዳብሩባቸው
🏷ስለሰበሰቡት የማይረሳ ጊዜ ለምን በበጋም አይኖርም እያሉ ሲጨቃጨቁ

... ሰንብተው አላህ ፈቅዶ ለዛሬዋ ቀን በቁና የዑስዋ የሁለት ወር ጉዞ ተጀመረ ...

ምናልባት ያልሰማ ካለ ... ውስን ቦታዎች ቀርተዋል!!!

አድራሻ: ከወይራ ሰፈር ታክሲ ተራ 200ሜ ገባ ብሎ

"የነገን ትውልድ ዛሬ መገንባት"

ይደውሉልን
0906182071
0906178071
25👍3



tgoop.com/minbertv/17920
Create:
Last Update:

#ማስታወቅያ

የኡስዋ ኪድስ ተርቢያ ሴንተር የክረምት መርሀግብር ዛሬ (ሐምሌ 3/2017) ጀምሯል!
ልጆቻችንም በግቢው ተገኝተው ናፍቆታቸውን ተወጥተው፣ የትውውቅ ጊዜ አሳልፈው ተመልሰዋል። ያለፈው አመት የኡስዋ ቆይታቸው አይረሴ ነበርና ቀኑን በጉጉት ሲጠብቁ፣ ዛሬ አይጀመርም? እሺ ነገስ እያሉ ሲጠይቁ ከቀናት በፊት ትምህርት ሰልችቷቸው የሚዘጋበትን ቀን የናፈቁ አይመስሉም። ☺️

በኡስዋ ኪድስ ተርቢያ ሴንተር ....

🏷 የሸመደዷቸውን ሀዲሶች- እድሉን ባገኙ ቁጥር ሲያስተላልፉ
🏷 የተማሯቸውን አዳቦች የህይወታቸው አካል ለማድረግ ሲጥሩ
🏷 የሰሟቸውን ሲራዎች አመቱን ሙሉ ማብራርያ ሲጠይቁ/ ሲያብሰለስሉ
🏷 ነሺዳዎቹንም ቤተሰብ ሲያዳብሩባቸው
🏷ስለሰበሰቡት የማይረሳ ጊዜ ለምን በበጋም አይኖርም እያሉ ሲጨቃጨቁ

... ሰንብተው አላህ ፈቅዶ ለዛሬዋ ቀን በቁና የዑስዋ የሁለት ወር ጉዞ ተጀመረ ...

ምናልባት ያልሰማ ካለ ... ውስን ቦታዎች ቀርተዋል!!!

አድራሻ: ከወይራ ሰፈር ታክሲ ተራ 200ሜ ገባ ብሎ

"የነገን ትውልድ ዛሬ መገንባት"

ይደውሉልን
0906182071
0906178071

BY Minber TV








Share with your friend now:
tgoop.com/minbertv/17920

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

You can invite up to 200 people from your contacts to join your channel as the next step. Select the users you want to add and click “Invite.” You can skip this step altogether. To edit your name or bio, click the Menu icon and select “Manage Channel.” Telegram Android app: Open the chats list, click the menu icon and select “New Channel.” Telegram Channels requirements & features "Doxxing content is forbidden on Telegram and our moderators routinely remove such content from around the world," said a spokesman for the messaging app, Remi Vaughn.
from us


Telegram Minber TV
FROM American