#ማስታወቅያ
የኡስዋ ኪድስ ተርቢያ ሴንተር የክረምት መርሀግብር ዛሬ (ሐምሌ 3/2017) ጀምሯል!
ልጆቻችንም በግቢው ተገኝተው ናፍቆታቸውን ተወጥተው፣ የትውውቅ ጊዜ አሳልፈው ተመልሰዋል። ያለፈው አመት የኡስዋ ቆይታቸው አይረሴ ነበርና ቀኑን በጉጉት ሲጠብቁ፣ ዛሬ አይጀመርም? እሺ ነገስ እያሉ ሲጠይቁ ከቀናት በፊት ትምህርት ሰልችቷቸው የሚዘጋበትን ቀን የናፈቁ አይመስሉም። ☺️
በኡስዋ ኪድስ ተርቢያ ሴንተር ....
🏷 የሸመደዷቸውን ሀዲሶች- እድሉን ባገኙ ቁጥር ሲያስተላልፉ
🏷 የተማሯቸውን አዳቦች የህይወታቸው አካል ለማድረግ ሲጥሩ
🏷 የሰሟቸውን ሲራዎች አመቱን ሙሉ ማብራርያ ሲጠይቁ/ ሲያብሰለስሉ
🏷 ነሺዳዎቹንም ቤተሰብ ሲያዳብሩባቸው
🏷ስለሰበሰቡት የማይረሳ ጊዜ ለምን በበጋም አይኖርም እያሉ ሲጨቃጨቁ
... ሰንብተው አላህ ፈቅዶ ለዛሬዋ ቀን በቁና የዑስዋ የሁለት ወር ጉዞ ተጀመረ ...
ምናልባት ያልሰማ ካለ ... ውስን ቦታዎች ቀርተዋል!!!
አድራሻ: ከወይራ ሰፈር ታክሲ ተራ 200ሜ ገባ ብሎ
"የነገን ትውልድ ዛሬ መገንባት"
ይደውሉልን
0906182071
0906178071
የኡስዋ ኪድስ ተርቢያ ሴንተር የክረምት መርሀግብር ዛሬ (ሐምሌ 3/2017) ጀምሯል!
ልጆቻችንም በግቢው ተገኝተው ናፍቆታቸውን ተወጥተው፣ የትውውቅ ጊዜ አሳልፈው ተመልሰዋል። ያለፈው አመት የኡስዋ ቆይታቸው አይረሴ ነበርና ቀኑን በጉጉት ሲጠብቁ፣ ዛሬ አይጀመርም? እሺ ነገስ እያሉ ሲጠይቁ ከቀናት በፊት ትምህርት ሰልችቷቸው የሚዘጋበትን ቀን የናፈቁ አይመስሉም። ☺️
በኡስዋ ኪድስ ተርቢያ ሴንተር ....
🏷 የሸመደዷቸውን ሀዲሶች- እድሉን ባገኙ ቁጥር ሲያስተላልፉ
🏷 የተማሯቸውን አዳቦች የህይወታቸው አካል ለማድረግ ሲጥሩ
🏷 የሰሟቸውን ሲራዎች አመቱን ሙሉ ማብራርያ ሲጠይቁ/ ሲያብሰለስሉ
🏷 ነሺዳዎቹንም ቤተሰብ ሲያዳብሩባቸው
🏷ስለሰበሰቡት የማይረሳ ጊዜ ለምን በበጋም አይኖርም እያሉ ሲጨቃጨቁ
... ሰንብተው አላህ ፈቅዶ ለዛሬዋ ቀን በቁና የዑስዋ የሁለት ወር ጉዞ ተጀመረ ...
ምናልባት ያልሰማ ካለ ... ውስን ቦታዎች ቀርተዋል!!!
አድራሻ: ከወይራ ሰፈር ታክሲ ተራ 200ሜ ገባ ብሎ
"የነገን ትውልድ ዛሬ መገንባት"
ይደውሉልን
0906182071
0906178071
❤25👍3
tgoop.com/minbertv/17920
Create:
Last Update:
Last Update:
#ማስታወቅያ
የኡስዋ ኪድስ ተርቢያ ሴንተር የክረምት መርሀግብር ዛሬ (ሐምሌ 3/2017) ጀምሯል!
ልጆቻችንም በግቢው ተገኝተው ናፍቆታቸውን ተወጥተው፣ የትውውቅ ጊዜ አሳልፈው ተመልሰዋል። ያለፈው አመት የኡስዋ ቆይታቸው አይረሴ ነበርና ቀኑን በጉጉት ሲጠብቁ፣ ዛሬ አይጀመርም? እሺ ነገስ እያሉ ሲጠይቁ ከቀናት በፊት ትምህርት ሰልችቷቸው የሚዘጋበትን ቀን የናፈቁ አይመስሉም። ☺️
በኡስዋ ኪድስ ተርቢያ ሴንተር ....
🏷 የሸመደዷቸውን ሀዲሶች- እድሉን ባገኙ ቁጥር ሲያስተላልፉ
🏷 የተማሯቸውን አዳቦች የህይወታቸው አካል ለማድረግ ሲጥሩ
🏷 የሰሟቸውን ሲራዎች አመቱን ሙሉ ማብራርያ ሲጠይቁ/ ሲያብሰለስሉ
🏷 ነሺዳዎቹንም ቤተሰብ ሲያዳብሩባቸው
🏷ስለሰበሰቡት የማይረሳ ጊዜ ለምን በበጋም አይኖርም እያሉ ሲጨቃጨቁ
... ሰንብተው አላህ ፈቅዶ ለዛሬዋ ቀን በቁና የዑስዋ የሁለት ወር ጉዞ ተጀመረ ...
ምናልባት ያልሰማ ካለ ... ውስን ቦታዎች ቀርተዋል!!!
አድራሻ: ከወይራ ሰፈር ታክሲ ተራ 200ሜ ገባ ብሎ
"የነገን ትውልድ ዛሬ መገንባት"
ይደውሉልን
0906182071
0906178071
የኡስዋ ኪድስ ተርቢያ ሴንተር የክረምት መርሀግብር ዛሬ (ሐምሌ 3/2017) ጀምሯል!
ልጆቻችንም በግቢው ተገኝተው ናፍቆታቸውን ተወጥተው፣ የትውውቅ ጊዜ አሳልፈው ተመልሰዋል። ያለፈው አመት የኡስዋ ቆይታቸው አይረሴ ነበርና ቀኑን በጉጉት ሲጠብቁ፣ ዛሬ አይጀመርም? እሺ ነገስ እያሉ ሲጠይቁ ከቀናት በፊት ትምህርት ሰልችቷቸው የሚዘጋበትን ቀን የናፈቁ አይመስሉም። ☺️
በኡስዋ ኪድስ ተርቢያ ሴንተር ....
🏷 የሸመደዷቸውን ሀዲሶች- እድሉን ባገኙ ቁጥር ሲያስተላልፉ
🏷 የተማሯቸውን አዳቦች የህይወታቸው አካል ለማድረግ ሲጥሩ
🏷 የሰሟቸውን ሲራዎች አመቱን ሙሉ ማብራርያ ሲጠይቁ/ ሲያብሰለስሉ
🏷 ነሺዳዎቹንም ቤተሰብ ሲያዳብሩባቸው
🏷ስለሰበሰቡት የማይረሳ ጊዜ ለምን በበጋም አይኖርም እያሉ ሲጨቃጨቁ
... ሰንብተው አላህ ፈቅዶ ለዛሬዋ ቀን በቁና የዑስዋ የሁለት ወር ጉዞ ተጀመረ ...
ምናልባት ያልሰማ ካለ ... ውስን ቦታዎች ቀርተዋል!!!
አድራሻ: ከወይራ ሰፈር ታክሲ ተራ 200ሜ ገባ ብሎ
"የነገን ትውልድ ዛሬ መገንባት"
ይደውሉልን
0906182071
0906178071
BY Minber TV





Share with your friend now:
tgoop.com/minbertv/17920