Notice: file_put_contents(): Write of 16733 bytes failed with errno=28 No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 50
Minber TV@minbertv P.17682
MINBERTV Telegram 17682
ሪሳላ ፖድካስት በሙስሊም ተማሪዎች ሊግ ተዘጋጅቶ ዘወትር ሰኞ ምሽት መልካም ስብዕና ያላቸውን እንግዶች በመጋበዝ የሕይወት ተሞክሮአቸውን ወደናንተ ተመልካቹ የሚደረስ መሰናዶ ነው

ባሳለፍነው ሳምንት እንግዳችን ከኢልሃም ሙራድ ጋር ካደረግነው ቆይታ በተለያዩ የዳዕዋ ስራዎቿ ትታወቃለች፤ ተወልዳ ያደገችው አዲስ አበባ ሲሆን አንደኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቷን የተከታተላችው አባድር  ትምህርት ቤት ነው። የመጀመሪያ  ዲግሪዋን ሚድዋይ ፍሪ ከ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ወስዳለች ፤ የሁለተኛ ዲግሪ ዋን ደግሞ በቱርክ ሀገር በግሎባል ኸልዝ ተምራለች። ከእንግዳችን ጋር በክፍል ሁለት መሰናዶ ስለ አስተዳደጓ ፣ ትምህርት ቤት ቆይታዋ ፣ ዳዕዋ እንቅስቃሴዋ እንዲሁም የውጭ ሀገር ቆይታዋን አንስተን አስተማሪ እና አዝናኝ ቆይታ አርገናል። ምሽት ከ02:00 ጀምሮ ይጠብቁን!

#ሪሳላ_ፖድካስት
#Risala_Podcast
#ካልናፈቅኩት_የኔ_ቦታ_አይደለም
#ክፍል_2 #Part_2

ዕለተ ሰኞ ሰኔ 16 -2017 | ዙል-ሒጃ 27 -1446

★ ★ ★
Minber TV | Ethio Sat | 11545 | H | 45000
#ሚንበር_ቲቪ #ሁለንተናዊ_ከፍታ! #Minber_TV
19



tgoop.com/minbertv/17682
Create:
Last Update:

ሪሳላ ፖድካስት በሙስሊም ተማሪዎች ሊግ ተዘጋጅቶ ዘወትር ሰኞ ምሽት መልካም ስብዕና ያላቸውን እንግዶች በመጋበዝ የሕይወት ተሞክሮአቸውን ወደናንተ ተመልካቹ የሚደረስ መሰናዶ ነው

ባሳለፍነው ሳምንት እንግዳችን ከኢልሃም ሙራድ ጋር ካደረግነው ቆይታ በተለያዩ የዳዕዋ ስራዎቿ ትታወቃለች፤ ተወልዳ ያደገችው አዲስ አበባ ሲሆን አንደኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቷን የተከታተላችው አባድር  ትምህርት ቤት ነው። የመጀመሪያ  ዲግሪዋን ሚድዋይ ፍሪ ከ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ወስዳለች ፤ የሁለተኛ ዲግሪ ዋን ደግሞ በቱርክ ሀገር በግሎባል ኸልዝ ተምራለች። ከእንግዳችን ጋር በክፍል ሁለት መሰናዶ ስለ አስተዳደጓ ፣ ትምህርት ቤት ቆይታዋ ፣ ዳዕዋ እንቅስቃሴዋ እንዲሁም የውጭ ሀገር ቆይታዋን አንስተን አስተማሪ እና አዝናኝ ቆይታ አርገናል። ምሽት ከ02:00 ጀምሮ ይጠብቁን!

#ሪሳላ_ፖድካስት
#Risala_Podcast
#ካልናፈቅኩት_የኔ_ቦታ_አይደለም
#ክፍል_2 #Part_2

ዕለተ ሰኞ ሰኔ 16 -2017 | ዙል-ሒጃ 27 -1446

★ ★ ★
Minber TV | Ethio Sat | 11545 | H | 45000
#ሚንበር_ቲቪ #ሁለንተናዊ_ከፍታ! #Minber_TV

BY Minber TV




Share with your friend now:
tgoop.com/minbertv/17682

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Telegram has announced a number of measures aiming to tackle the spread of disinformation through its platform in Brazil. These features are part of an agreement between the platform and the country's authorities ahead of the elections in October. How to create a business channel on Telegram? (Tutorial) During a meeting with the president of the Supreme Electoral Court (TSE) on June 6, Telegram's Vice President Ilya Perekopsky announced the initiatives. According to the executive, Brazil is the first country in the world where Telegram is introducing the features, which could be expanded to other countries facing threats to democracy through the dissemination of false content. Just as the Bitcoin turmoil continues, crypto traders have taken to Telegram to voice their feelings. Crypto investors can reduce their anxiety about losses by joining the “Bear Market Screaming Therapy Group” on Telegram. ‘Ban’ on Telegram
from us


Telegram Minber TV
FROM American