Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/memhrochachn/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
የዕንቁ መምህሮቻችን ትምህርቶች🔥@memhrochachn P.1841
MEMHROCHACHN Telegram 1841
....አንተ ሰው እስኪ ንገረኝ! ታዲያ በራስህ ላይ ብዙ ጉዳትን የምታከማቸው ለምንድን ነው? አንድ ሰው የቱንም ያህል ጉዳት ቢያደርስብህም እንኳን አንተ በራስህ ላይ የምታደርሰውን ጉዳት ያህል እርሱ በአንተ ላይ ጉዳት አያደርስብህም፡፡ ጉዳት ካደረሰብህ ሰው ጋር ባለመታረቅህ ሕገ እግዚአብሔርን ከእግርህ በታች ረግጠሃልና፡፡ ጠላትህ ሰደበህን? ታዲያ እስኪ ንገረኝ! እግዚአብሔርን የምትሰድበው በዚህ ምክንያት ነውን? ከጠላትህ ጋር አለመታረቅ ማለት ጠላትህን መበቀል ማለት ሳይኾን ታረቁ ብሎ ሕግን የሰጠ እግዚአብሔርን መስደብ ነዋ!

ስለዚህ ባልንጀራህን አትናቀው፤ ያደረሰብህን በደልም አግንነህ አትመልከተው፡፡ ከዚህ ይልቅ በሕሊናህ እግዚአብሔርንና ፈሪሐ እግዚአብሔርን ስታስብ የሚከተለውን ነገር ልብ በለው፡፡ አዎ! ስፍር ቍጥር የሌለው በደል ደርሶብህ ሊኾን ይችላል፡፡ ውስጥህ ብዙ ተጎድቶ ሊኾን ይችላል፡፡ አንተ ግን ራስህን በኃይል ከዚህ አውጣው፡፡ አውጣውና ጎዳኝ ከምትለው ሰው ጋር ታረቅ፡፡ ይህን ስታደርግም ይህ እንዲደረግ ባዘዘው በእግዚአብሔር ዘንድ ታላቅ የኾነ ባለሟልነትን ታገኛለህ፡፡ ታላቅ የኾነ ክብርን ትጎናጸፋለህ፡፡ አንተ ትእዛዙን በመተግበር እግዚአብሔርን በዚህ በምድር አክብረኸዋልና እርሱም በላይ በሰማያት በታላቅ ክብር ይቀበልሃል፡፡ አንተ አሁን ላሳያሃት ጥቂቷን እርሱም በሰማያት እልፍ ዕጥፍ አድርጎ ይከፍልሃል፡፡

(ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ - አምስቱ የንስሐ መንገዶች - ገጽ 45-46 በገብረ እግዚአብሔር ኪደ)



tgoop.com/memhrochachn/1841
Create:
Last Update:

....አንተ ሰው እስኪ ንገረኝ! ታዲያ በራስህ ላይ ብዙ ጉዳትን የምታከማቸው ለምንድን ነው? አንድ ሰው የቱንም ያህል ጉዳት ቢያደርስብህም እንኳን አንተ በራስህ ላይ የምታደርሰውን ጉዳት ያህል እርሱ በአንተ ላይ ጉዳት አያደርስብህም፡፡ ጉዳት ካደረሰብህ ሰው ጋር ባለመታረቅህ ሕገ እግዚአብሔርን ከእግርህ በታች ረግጠሃልና፡፡ ጠላትህ ሰደበህን? ታዲያ እስኪ ንገረኝ! እግዚአብሔርን የምትሰድበው በዚህ ምክንያት ነውን? ከጠላትህ ጋር አለመታረቅ ማለት ጠላትህን መበቀል ማለት ሳይኾን ታረቁ ብሎ ሕግን የሰጠ እግዚአብሔርን መስደብ ነዋ!

ስለዚህ ባልንጀራህን አትናቀው፤ ያደረሰብህን በደልም አግንነህ አትመልከተው፡፡ ከዚህ ይልቅ በሕሊናህ እግዚአብሔርንና ፈሪሐ እግዚአብሔርን ስታስብ የሚከተለውን ነገር ልብ በለው፡፡ አዎ! ስፍር ቍጥር የሌለው በደል ደርሶብህ ሊኾን ይችላል፡፡ ውስጥህ ብዙ ተጎድቶ ሊኾን ይችላል፡፡ አንተ ግን ራስህን በኃይል ከዚህ አውጣው፡፡ አውጣውና ጎዳኝ ከምትለው ሰው ጋር ታረቅ፡፡ ይህን ስታደርግም ይህ እንዲደረግ ባዘዘው በእግዚአብሔር ዘንድ ታላቅ የኾነ ባለሟልነትን ታገኛለህ፡፡ ታላቅ የኾነ ክብርን ትጎናጸፋለህ፡፡ አንተ ትእዛዙን በመተግበር እግዚአብሔርን በዚህ በምድር አክብረኸዋልና እርሱም በላይ በሰማያት በታላቅ ክብር ይቀበልሃል፡፡ አንተ አሁን ላሳያሃት ጥቂቷን እርሱም በሰማያት እልፍ ዕጥፍ አድርጎ ይከፍልሃል፡፡

(ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ - አምስቱ የንስሐ መንገዶች - ገጽ 45-46 በገብረ እግዚአብሔር ኪደ)

BY የዕንቁ መምህሮቻችን ትምህርቶች🔥


Share with your friend now:
tgoop.com/memhrochachn/1841

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Hashtags are a fast way to find the correct information on social media. To put your content out there, be sure to add hashtags to each post. We have two intelligent tips to give you: Hui said the time period and nature of some offences “overlapped” and thus their prison terms could be served concurrently. The judge ordered Ng to be jailed for a total of six years and six months. Ng Man-ho, a 27-year-old computer technician, was convicted last month of seven counts of incitement charges after he made use of the 100,000-member Chinese-language channel that he runs and manages to post "seditious messages," which had been shut down since August 2020. While some crypto traders move toward screaming as a coping mechanism, many mental health experts have argued that “scream therapy” is pseudoscience. Scientific research or no, it obviously feels good. Unlimited number of subscribers per channel
from us


Telegram የዕንቁ መምህሮቻችን ትምህርቶች🔥
FROM American