tgoop.com/maninet1/2941
Create:
Last Update:
Last Update:
የዩኒቨርሲቲ መግቢያ እና የሁለተኛ ደረጃ ማጠናቀቂያ ፈተና ተፈታኞች ለፈተና ወደ ተመደቡበት ካምፖስ ጉዞ ሲያደርጉ መያዝ የተፈቀደላቸው፣ መያዝ የተከለከሉ እና የጊዜ ሰሌዳ እንደሚከተለው ሀመሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
መያዝ የተፈቀደው፦
• አንሶላ፣ ትራስ ጨርቅ፣ የማታ ልብስ፣ ደረቅ ምግብ፣ ልብስ፣ ቦርሳ፣ የመፈተኛ ካርድ፣ እርሳስ፣ ላጲስ፣ የማስታወሻ ደብተር፣ ባዶ ወረቀት፣ መፅሐፍ
መያዝ የተከለከሉ፦
• ማንኛውም ድምፅ የሚቀዳ፣ ቪዲዮ የሚቀዳ ወይም ፎቶግራፍ የሚያነሳ መሳሪያ፣ ካሜራ
• ማንኛውም ከቴሌ መስመርም ይሁን ከቴሌ ውጭ መልዕክት በዲጂታል ቴክኖሎጂ መቀበያ ወይም ማስተላለፊያ ውጤቶች (ታብሌት፣ ኮሚፕዩተር፣ ላፕቶፕ፣ ስልክ፣ አይፓድ፣ ሃርድ ዲስክ፣ ፍላሽ)
የጊዜ ሠሌዳ፦
• ማህበራዊ ሳይንስ
➤ 26 እስከ 28/01/2015 ዩኒቨርሲቲ መግቢያ
➤ 29/01/2015 ኦሬንቴሽን
➤ 30/01/2015 እስከ 02/02/2015 ፈተናው የሚሰጥበት ጊዜ
• የተፈጥሮ ሳይንስ
➤ 05 እስከ 06/02/2015 ዩኒቨርሲቲ መግቢያ
➤ 07/02/2015 ኦሬንቴሽን
➤ 08/02/2015 እስከ 11/02/2015 ፈተናው የሚሰጥበት ጊዜ
ምንጭ
@tikvahuniversity
@maninet1
BY ማንነት/ IDENTITY
Share with your friend now:
tgoop.com/maninet1/2941