Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/maninet1/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
ማንነት/ IDENTITY@maninet1 P.2941
MANINET1 Telegram 2941
የዩኒቨርሲቲ መግቢያ እና የሁለተኛ ደረጃ ማጠናቀቂያ ፈተና ተፈታኞች ለፈተና ወደ ተመደቡበት ካምፖስ ጉዞ ሲያደርጉ መያዝ የተፈቀደላቸው፣ መያዝ የተከለከሉ እና የጊዜ ሰሌዳ እንደሚከተለው ሀመሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።

መያዝ የተፈቀደው፦

• አንሶላ፣ ትራስ ጨርቅ፣ የማታ ልብስ፣ ደረቅ ምግብ፣ ልብስ፣ ቦርሳ፣ የመፈተኛ ካርድ፣ እርሳስ፣ ላጲስ፣ የማስታወሻ ደብተር፣ ባዶ ወረቀት፣ መፅሐፍ

መያዝ የተከለከሉ፦

• ማንኛውም ድምፅ የሚቀዳ፣ ቪዲዮ የሚቀዳ ወይም ፎቶግራፍ የሚያነሳ መሳሪያ፣ ካሜራ
• ማንኛውም ከቴሌ መስመርም ይሁን ከቴሌ ውጭ መልዕክት በዲጂታል ቴክኖሎጂ መቀበያ ወይም ማስተላለፊያ ውጤቶች (ታብሌት፣ ኮሚፕዩተር፣ ላፕቶፕ፣ ስልክ፣ አይፓድ፣ ሃርድ ዲስክ፣ ፍላሽ)

የጊዜ ሠሌዳ፦

• ማህበራዊ ሳይንስ
➤ 26 እስከ 28/01/2015 ዩኒቨርሲቲ መግቢያ
➤ 29/01/2015 ኦሬንቴሽን
➤ 30/01/2015 እስከ 02/02/2015 ፈተናው የሚሰጥበት ጊዜ

• የተፈጥሮ ሳይንስ
➤ 05 እስከ 06/02/2015 ዩኒቨርሲቲ መግቢያ
➤ 07/02/2015 ኦሬንቴሽን
➤ 08/02/2015 እስከ 11/02/2015 ፈተናው የሚሰጥበት ጊዜ

ምንጭ
@tikvahuniversity
@maninet1



tgoop.com/maninet1/2941
Create:
Last Update:

የዩኒቨርሲቲ መግቢያ እና የሁለተኛ ደረጃ ማጠናቀቂያ ፈተና ተፈታኞች ለፈተና ወደ ተመደቡበት ካምፖስ ጉዞ ሲያደርጉ መያዝ የተፈቀደላቸው፣ መያዝ የተከለከሉ እና የጊዜ ሰሌዳ እንደሚከተለው ሀመሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።

መያዝ የተፈቀደው፦

• አንሶላ፣ ትራስ ጨርቅ፣ የማታ ልብስ፣ ደረቅ ምግብ፣ ልብስ፣ ቦርሳ፣ የመፈተኛ ካርድ፣ እርሳስ፣ ላጲስ፣ የማስታወሻ ደብተር፣ ባዶ ወረቀት፣ መፅሐፍ

መያዝ የተከለከሉ፦

• ማንኛውም ድምፅ የሚቀዳ፣ ቪዲዮ የሚቀዳ ወይም ፎቶግራፍ የሚያነሳ መሳሪያ፣ ካሜራ
• ማንኛውም ከቴሌ መስመርም ይሁን ከቴሌ ውጭ መልዕክት በዲጂታል ቴክኖሎጂ መቀበያ ወይም ማስተላለፊያ ውጤቶች (ታብሌት፣ ኮሚፕዩተር፣ ላፕቶፕ፣ ስልክ፣ አይፓድ፣ ሃርድ ዲስክ፣ ፍላሽ)

የጊዜ ሠሌዳ፦

• ማህበራዊ ሳይንስ
➤ 26 እስከ 28/01/2015 ዩኒቨርሲቲ መግቢያ
➤ 29/01/2015 ኦሬንቴሽን
➤ 30/01/2015 እስከ 02/02/2015 ፈተናው የሚሰጥበት ጊዜ

• የተፈጥሮ ሳይንስ
➤ 05 እስከ 06/02/2015 ዩኒቨርሲቲ መግቢያ
➤ 07/02/2015 ኦሬንቴሽን
➤ 08/02/2015 እስከ 11/02/2015 ፈተናው የሚሰጥበት ጊዜ

ምንጭ
@tikvahuniversity
@maninet1

BY ማንነት/ IDENTITY


Share with your friend now:
tgoop.com/maninet1/2941

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

The initiatives announced by Perekopsky include monitoring the content in groups. According to the executive, posts identified as lacking context or as containing false information will be flagged as a potential source of disinformation. The content is then forwarded to Telegram's fact-checking channels for analysis and subsequent publication of verified information. ZDNET RECOMMENDS It’s easy to create a Telegram channel via desktop app or mobile app (for Android and iOS): With Bitcoin down 30% in the past week, some crypto traders have taken to Telegram to “voice” their feelings. ‘Ban’ on Telegram
from us


Telegram ማንነት/ IDENTITY
FROM American