Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/linkortodoxe21/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
✝መንፈሳዊ ህይወት✝@linkortodoxe21 P.2425
LINKORTODOXE21 Telegram 2425
መንፈሳዊ ህይወት
📚በደብረ ታቦር ላይ ሙሴና ኤልያስ ለምን ተገኙ??? ሁላችሁም በ comment ላይ ተሳተፉ 👇👇👇 መልሱን አየዋለሁ
3.አንድም ሙሴና ኤልያስ በደብረ ታቦር መገኝታቸው ሙሴ በምድር ላይ እጅግ ትሁት ሰው ነበረ
“ሙሴም በምድር ላይ ካሉት ሰዎች ሁሉ ይልቅ እጅግ ትሑት ሰው ነበረ።”
— ዘኍልቁ 12፥3
ኤልያስ ደግሞ እጅግ ቀናተኛ ነበረ ለአምልኮተ እግዚአብሔር የሚቀና
“በገለዓድ ቴስቢ የነበረው ቴስብያዊው ኤልያስ አክዓብን፦ በፊቱ የቆምሁት የእስራኤል አምላክ ሕያው እግዚአብሔርን! ከአፌ ቃል በቀር በእነዚህ ዓመታት ጠልና ዝናብ አይሆንም አለው።”
— 1ኛ ነገሥት 17፥1
ሰማይን የሚለጉም እሳትን የሚያወርድ ነውና ኤልያስን በደብረ ታቦር ጠራው ይህ ሚስጥሩ ምንድነው ቢሉ
የእኛ አገልግሎት እንደ ሙሴ በትህትና እና እንደ ኤልያስ በመንፈሳዊ ቅናት ከሆነ እግዚአብሔር አገልግሎታችንን እንደሚቀበል ከፍ ወዳለው ክብር እንደሚያሸጋግረን ሲያስተምረን ሲነግረን ነው።

4.አንድም ሙሴ ከእግዚአብሔር ዘንድ ሕግ ተሰቶታል ኤልያስ እግዚአብሔር ለሙሴ የሰጠውን ሕግ ጠብቃል በዛም ኃይለኝ ማቅ የለበሰ አመድ የነሰነሰ ሰማይን የመዝጋት የመክፈት እሳት የማውረድ በእሳት ሰረገላ የማረግ ስልጣን አጊንታል እና ጌታችን በደብረ ታቦር ሙሴና ኤልያስ መጥራቱ ሕግን እንደ ሙሴ ተቀብለን እንደ ኤልያስ በቅንነት መተግበር እንዳለብን ሲነግረን ነው።

5.አንድም በደብረ ታቦር ላይ ከብሉይ ሙሴና ኤልያስ ከሐዲስ 3ቱ ሀዋርያት መገኝታቸው ጌታችን የብሉይ እና የሐዲስ ጌታ አምላክ እኔ ነኝ ሲለን ነው
6.አንድም ከብሉይ ነብያትን ከሐዲስ ሐዋርያትን ያስገኝበት ነብያት ስለ እኔ የተናገሩልኝ ሐዋርያት ስለእኔ የሚመሰክሩልኝ አልፋ እና ኦሜጋ እኔ ነኝ ሲል ነው
7.አንድም ሙሴና ኤልያስ በደብረ ታቦር መገኝታቸው ሁለቱም ሊያዩት ይመኙ ስለነበረ በኃለኛው ዘመን ታየኝለህ ብሎ ለሙሴ ቃል ስለገባለት ኤልያስም ብዙ ጊዜ ሊያየው ይመኝ ስለነበረ በብሉይ ለምን አላዩትም ቢሉ እግዚአብሔር በብርሀነ መለኮቱ አይቶ መቆም የሚችል ፍጥረት ስለሌ በኃለኝው ዘመን ሰው ሆኖ ታያቸው።

ወስብሐት ለእግዚአብሔር

#join #share
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21



tgoop.com/linkortodoxe21/2425
Create:
Last Update:

3.አንድም ሙሴና ኤልያስ በደብረ ታቦር መገኝታቸው ሙሴ በምድር ላይ እጅግ ትሁት ሰው ነበረ
“ሙሴም በምድር ላይ ካሉት ሰዎች ሁሉ ይልቅ እጅግ ትሑት ሰው ነበረ።”
— ዘኍልቁ 12፥3
ኤልያስ ደግሞ እጅግ ቀናተኛ ነበረ ለአምልኮተ እግዚአብሔር የሚቀና
“በገለዓድ ቴስቢ የነበረው ቴስብያዊው ኤልያስ አክዓብን፦ በፊቱ የቆምሁት የእስራኤል አምላክ ሕያው እግዚአብሔርን! ከአፌ ቃል በቀር በእነዚህ ዓመታት ጠልና ዝናብ አይሆንም አለው።”
— 1ኛ ነገሥት 17፥1
ሰማይን የሚለጉም እሳትን የሚያወርድ ነውና ኤልያስን በደብረ ታቦር ጠራው ይህ ሚስጥሩ ምንድነው ቢሉ
የእኛ አገልግሎት እንደ ሙሴ በትህትና እና እንደ ኤልያስ በመንፈሳዊ ቅናት ከሆነ እግዚአብሔር አገልግሎታችንን እንደሚቀበል ከፍ ወዳለው ክብር እንደሚያሸጋግረን ሲያስተምረን ሲነግረን ነው።

4.አንድም ሙሴ ከእግዚአብሔር ዘንድ ሕግ ተሰቶታል ኤልያስ እግዚአብሔር ለሙሴ የሰጠውን ሕግ ጠብቃል በዛም ኃይለኝ ማቅ የለበሰ አመድ የነሰነሰ ሰማይን የመዝጋት የመክፈት እሳት የማውረድ በእሳት ሰረገላ የማረግ ስልጣን አጊንታል እና ጌታችን በደብረ ታቦር ሙሴና ኤልያስ መጥራቱ ሕግን እንደ ሙሴ ተቀብለን እንደ ኤልያስ በቅንነት መተግበር እንዳለብን ሲነግረን ነው።

5.አንድም በደብረ ታቦር ላይ ከብሉይ ሙሴና ኤልያስ ከሐዲስ 3ቱ ሀዋርያት መገኝታቸው ጌታችን የብሉይ እና የሐዲስ ጌታ አምላክ እኔ ነኝ ሲለን ነው
6.አንድም ከብሉይ ነብያትን ከሐዲስ ሐዋርያትን ያስገኝበት ነብያት ስለ እኔ የተናገሩልኝ ሐዋርያት ስለእኔ የሚመሰክሩልኝ አልፋ እና ኦሜጋ እኔ ነኝ ሲል ነው
7.አንድም ሙሴና ኤልያስ በደብረ ታቦር መገኝታቸው ሁለቱም ሊያዩት ይመኙ ስለነበረ በኃለኛው ዘመን ታየኝለህ ብሎ ለሙሴ ቃል ስለገባለት ኤልያስም ብዙ ጊዜ ሊያየው ይመኝ ስለነበረ በብሉይ ለምን አላዩትም ቢሉ እግዚአብሔር በብርሀነ መለኮቱ አይቶ መቆም የሚችል ፍጥረት ስለሌ በኃለኝው ዘመን ሰው ሆኖ ታያቸው።

ወስብሐት ለእግዚአብሔር

#join #share
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21
@linkortodoxe21

BY ✝መንፈሳዊ ህይወት✝


Share with your friend now:
tgoop.com/linkortodoxe21/2425

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Public channels are public to the internet, regardless of whether or not they are subscribed. A public channel is displayed in search results and has a short address (link). For crypto enthusiasts, there was the “gm” app, a self-described “meme app” which only allowed users to greet each other with “gm,” or “good morning,” a common acronym thrown around on Crypto Twitter and Discord. But the gm app was shut down back in September after a hacker reportedly gained access to user data. Hashtags End-to-end encryption is an important feature in messaging, as it's the first step in protecting users from surveillance. The group also hosted discussions on committing arson, Judge Hui said, including setting roadblocks on fire, hurling petrol bombs at police stations and teaching people to make such weapons. The conversation linked to arson went on for two to three months, Hui said.
from us


Telegram ✝መንፈሳዊ ህይወት✝
FROM American