LEARN_WITH_JOHN Telegram 855
"መንገዴ ነህ"
ተስፋዬ አደረኩህ፥ ሞተህ ስላኖርከኝ፤
በራሴ ላይ ሾምኩህ፥ አዳኝ ስለሆንከኝ።
መሄጃዬ አንተ፥ መደምደሚያ ሆንከኝ፤
ህይወትህን ሰተህ፥ ሞትን አሻገርከኝ።

በመንገዶች ላይ፥ እንቅፋት ኖሮበት፤
ወድቄ እንድቀር፥ጠጠር ዘርተውበት።
እንድመለስ ሽቶ፥ ሆኖ ሁሉ ከንቱ፤
እኔን መጣል ነበር፥ ጠላቴ ምኞቱ ።

በመንገዶችቼ  ላይ ፥ አቋራጭ ቢኖርም፤
እኔ አንተን አለቅም፥ እኔ ያላንተ አልኖርም።
አውቀዋለሁ፥ ለኔ አይጠቅምም፤
ትግስቴ እስኪያልቅ፥ ብፈተንም።
አምናለው በእግዚአብሔር፥ አልፋለው ሁሉንም።

ተነሽ በርቺ ፥አይዞሽ ልጄ፤
እኔ ይዤሻለው፥ በበረከት እጄ።
ይለኛል ዘወትር፥ ጠላት እንዳልፈራ፤
አይበቅልም ከርሻዬ ፥እንክርዳድ ቢዘራ፤
እግዚአብሔር አለ፥ የሰማዩ ጌታ፤
ስወድቅ የሚያነሳ፥ ልቤን ያበረታ።
የረታኝን ጠላት፥ በመስቀል የረታ፤
ህይወቴን ፈጠረ፥ በትንፋሹ እፍታ

መንገዴን ጠራጊ፥ የአባቶቼ አምላክ፤
በፈተና እንዳልወድቅ፥ እኔን የጠበክ።
ለአንተ ለዘላለም፥ ይንበርከክ ጉልበቴ፤ 
አንተን ብቻ እናምልክ፥ እኔና ያ ቤቴ።

ሰቶኝ የማይቀማ፥ታማኝ አምላክ አለኝ፤
ጥሎኝ የማይተኛ፥ጠባቂ ጌታ አለኝ።
ታድያ በዚህ አለም፥ እኔ ምን ጎድሎኛል?
በእርሱ ህያው መንገድ፥ ሁሌም ያኖረኛል።

አሜን ክብር ይሁን፥ መንገዴን ላፀዳ፤
አሜን ምስጋና ይሁን፥ ልጁን ለሚረዳ።
አሜን አምልኮ ይሁን፥ ህይወቴን ለሰራ፤
በልቦናዬ እርሻ፥ የማያልቅ ፍቅሩን ሳይሰስት ለዘራ።
ምስጋና ይድረሰው፥ ክብር ይግባው ጌታዬ፤
መንገዴ ህይወቴ፥ ባለውለታዬ።
+++++++
©ምህረት/Mihert/
#መንፈሳዊ_ግጥሞች
www.tgoop.com/Menfesawigetmoch



tgoop.com/learn_with_John/855
Create:
Last Update:

"መንገዴ ነህ"
ተስፋዬ አደረኩህ፥ ሞተህ ስላኖርከኝ፤
በራሴ ላይ ሾምኩህ፥ አዳኝ ስለሆንከኝ።
መሄጃዬ አንተ፥ መደምደሚያ ሆንከኝ፤
ህይወትህን ሰተህ፥ ሞትን አሻገርከኝ።

በመንገዶች ላይ፥ እንቅፋት ኖሮበት፤
ወድቄ እንድቀር፥ጠጠር ዘርተውበት።
እንድመለስ ሽቶ፥ ሆኖ ሁሉ ከንቱ፤
እኔን መጣል ነበር፥ ጠላቴ ምኞቱ ።

በመንገዶችቼ  ላይ ፥ አቋራጭ ቢኖርም፤
እኔ አንተን አለቅም፥ እኔ ያላንተ አልኖርም።
አውቀዋለሁ፥ ለኔ አይጠቅምም፤
ትግስቴ እስኪያልቅ፥ ብፈተንም።
አምናለው በእግዚአብሔር፥ አልፋለው ሁሉንም።

ተነሽ በርቺ ፥አይዞሽ ልጄ፤
እኔ ይዤሻለው፥ በበረከት እጄ።
ይለኛል ዘወትር፥ ጠላት እንዳልፈራ፤
አይበቅልም ከርሻዬ ፥እንክርዳድ ቢዘራ፤
እግዚአብሔር አለ፥ የሰማዩ ጌታ፤
ስወድቅ የሚያነሳ፥ ልቤን ያበረታ።
የረታኝን ጠላት፥ በመስቀል የረታ፤
ህይወቴን ፈጠረ፥ በትንፋሹ እፍታ

መንገዴን ጠራጊ፥ የአባቶቼ አምላክ፤
በፈተና እንዳልወድቅ፥ እኔን የጠበክ።
ለአንተ ለዘላለም፥ ይንበርከክ ጉልበቴ፤ 
አንተን ብቻ እናምልክ፥ እኔና ያ ቤቴ።

ሰቶኝ የማይቀማ፥ታማኝ አምላክ አለኝ፤
ጥሎኝ የማይተኛ፥ጠባቂ ጌታ አለኝ።
ታድያ በዚህ አለም፥ እኔ ምን ጎድሎኛል?
በእርሱ ህያው መንገድ፥ ሁሌም ያኖረኛል።

አሜን ክብር ይሁን፥ መንገዴን ላፀዳ፤
አሜን ምስጋና ይሁን፥ ልጁን ለሚረዳ።
አሜን አምልኮ ይሁን፥ ህይወቴን ለሰራ፤
በልቦናዬ እርሻ፥ የማያልቅ ፍቅሩን ሳይሰስት ለዘራ።
ምስጋና ይድረሰው፥ ክብር ይግባው ጌታዬ፤
መንገዴ ህይወቴ፥ ባለውለታዬ።
+++++++
©ምህረት/Mihert/
#መንፈሳዊ_ግጥሞች
www.tgoop.com/Menfesawigetmoch

BY እልመስጦአግያ+++


Share with your friend now:
tgoop.com/learn_with_John/855

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Judge Hui described Ng as inciting others to “commit a massacre” with three posts teaching people to make “toxic chlorine gas bombs,” target police stations, police quarters and the city’s metro stations. This offence was “rather serious,” the court said. Healing through screaming therapy Step-by-step tutorial on desktop: Image: Telegram. Just as the Bitcoin turmoil continues, crypto traders have taken to Telegram to voice their feelings. Crypto investors can reduce their anxiety about losses by joining the “Bear Market Screaming Therapy Group” on Telegram.
from us


Telegram እልመስጦአግያ+++
FROM American