Notice: file_put_contents(): Write of 5339 bytes failed with errno=28 No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 50

Warning: file_put_contents(): Only 12288 of 17627 bytes written, possibly out of free disk space in /var/www/tgoop/post.php on line 50
እልመስጦአግያ+++@learn_with_John P.846
LEARN_WITH_JOHN Telegram 846
_የመበለት ዱላ_
መበለት ማለት አሮጊት ሴት ማለት ነው። የኔታ ቡሩክ በደብረ ሊባኖስ ገዳም የነበሩ የመጽሐፍና የቅኔ መምህር ነበሩ። እና አንድ ቀን "ለእግዚአብሔር የሚሳነው ነገር አለ" ብለው ይናገራሉ። ይህን የሰሙ መበለቶች ዱላቸውን ይዘው የኔታን ሊደባደቡ ግርርርርር ይላሉ። ይህንን የተመለከቱ አንድ ሸምገል ያሉ ሰውየ "ቆይ እስኪ ከዱላው በፊት እንጠይቀው" ይሉና። ሄደው አንተን ብሎ መምህር ለእግዚአብሔር የሚሳነው ነገር አለ ብለሃል አሉ እውነት ነው ይሏቸዋል። የኔታም "አዎ እውነት ነው ለእግዚአብሔርኮ የሚሳነው ነገር አለ" ብለው ይደግሙታል። የሰው ብስጭት ጨመረና "ምንድን ነው እግዚአብሔርን የሚሳነው?" ይሏቸዋል። የኔታም ሲመልሱ "ውሸት ነዋ" ብለው መለሱ። እግዚአብሔር ጻድቅነት የባሕርይው ነው ካልን ውሸት ይሳነዋል ማለት ነው ብለው ሲናገሩ ዱላ ይዞ የመጣው መበለት ሁሉ አፍሮ ወደየቤቱ ሄደ ብሎ አንድ የኔታን በቅርበት የሚያውቃቸው ሰው ነግሮኛል።
                             ።
እግዚአብሔር በሁሉ ቦታ ያለ ምሉዕ ነው፣ ጻድቅ ነው፣ ኃያል ነው ወዘተ ካልን ይህ የባሕርይው ስለሆነ አይለወጥም ማለት ነው። ምክንያቱም የባሕርይ ማለት የማይለወጥ የራስ የሆነ ነገር ማለት ነው። እግዚአብሔር አይለወጥም። እንደማይለወጥም በትን. ሚል. ፫፣፮ እንዲሁም መዝ. ፩፻፩፣፳፯ ተገልጿል። እግዚአብሔር ምሉዕነት የባሕርይው ከሆነ ምሉዕነቱን መተው አይችልም ማለት ነው። እግዚአብሔር ኃያልነት የባሕርይው ነው ካልን ኃያልነቱን አይተውም ማለት ነው። ነገረ ሥጋዌን ስንናገር እንኳ ቃል ቃልነቱን ሳይለቅ ሥጋን ሆነ ሥጋም ሥጋነቱን ሳይለቅ ቃልን ሆነ ነው የምንለው። ኃያሉ ኃያልነቱን ሳይለቅ ድኩም ሥጋን ተዋሐደ። የማይሞተው የማይሞትነትን ሳይለቅ የሚሞት ሥጋን ገንዘቡ አደረገ። ይህንም ተዐቅቦ በተዋሕዶ እንለዋለን። የአንድን ሰው ሐሳብ ምክንያቱን እና የሐሳቡን መነሻ ሳይረዱ በግምት መናገር አይገባም። ዱላን ከማንሳት መጠየቅ ይቀድማል። በተለይ ሴት ልጅ ጭምት ዝም ያለች በትሕትና የምትኖር መሆን አለባት። ፈጠን ፈጠን የምትል ቀባጣሪ መሆን የለባትም።



tgoop.com/learn_with_John/846
Create:
Last Update:

_የመበለት ዱላ_
መበለት ማለት አሮጊት ሴት ማለት ነው። የኔታ ቡሩክ በደብረ ሊባኖስ ገዳም የነበሩ የመጽሐፍና የቅኔ መምህር ነበሩ። እና አንድ ቀን "ለእግዚአብሔር የሚሳነው ነገር አለ" ብለው ይናገራሉ። ይህን የሰሙ መበለቶች ዱላቸውን ይዘው የኔታን ሊደባደቡ ግርርርርር ይላሉ። ይህንን የተመለከቱ አንድ ሸምገል ያሉ ሰውየ "ቆይ እስኪ ከዱላው በፊት እንጠይቀው" ይሉና። ሄደው አንተን ብሎ መምህር ለእግዚአብሔር የሚሳነው ነገር አለ ብለሃል አሉ እውነት ነው ይሏቸዋል። የኔታም "አዎ እውነት ነው ለእግዚአብሔርኮ የሚሳነው ነገር አለ" ብለው ይደግሙታል። የሰው ብስጭት ጨመረና "ምንድን ነው እግዚአብሔርን የሚሳነው?" ይሏቸዋል። የኔታም ሲመልሱ "ውሸት ነዋ" ብለው መለሱ። እግዚአብሔር ጻድቅነት የባሕርይው ነው ካልን ውሸት ይሳነዋል ማለት ነው ብለው ሲናገሩ ዱላ ይዞ የመጣው መበለት ሁሉ አፍሮ ወደየቤቱ ሄደ ብሎ አንድ የኔታን በቅርበት የሚያውቃቸው ሰው ነግሮኛል።
                             ።
እግዚአብሔር በሁሉ ቦታ ያለ ምሉዕ ነው፣ ጻድቅ ነው፣ ኃያል ነው ወዘተ ካልን ይህ የባሕርይው ስለሆነ አይለወጥም ማለት ነው። ምክንያቱም የባሕርይ ማለት የማይለወጥ የራስ የሆነ ነገር ማለት ነው። እግዚአብሔር አይለወጥም። እንደማይለወጥም በትን. ሚል. ፫፣፮ እንዲሁም መዝ. ፩፻፩፣፳፯ ተገልጿል። እግዚአብሔር ምሉዕነት የባሕርይው ከሆነ ምሉዕነቱን መተው አይችልም ማለት ነው። እግዚአብሔር ኃያልነት የባሕርይው ነው ካልን ኃያልነቱን አይተውም ማለት ነው። ነገረ ሥጋዌን ስንናገር እንኳ ቃል ቃልነቱን ሳይለቅ ሥጋን ሆነ ሥጋም ሥጋነቱን ሳይለቅ ቃልን ሆነ ነው የምንለው። ኃያሉ ኃያልነቱን ሳይለቅ ድኩም ሥጋን ተዋሐደ። የማይሞተው የማይሞትነትን ሳይለቅ የሚሞት ሥጋን ገንዘቡ አደረገ። ይህንም ተዐቅቦ በተዋሕዶ እንለዋለን። የአንድን ሰው ሐሳብ ምክንያቱን እና የሐሳቡን መነሻ ሳይረዱ በግምት መናገር አይገባም። ዱላን ከማንሳት መጠየቅ ይቀድማል። በተለይ ሴት ልጅ ጭምት ዝም ያለች በትሕትና የምትኖር መሆን አለባት። ፈጠን ፈጠን የምትል ቀባጣሪ መሆን የለባትም።

BY እልመስጦአግያ+++


Share with your friend now:
tgoop.com/learn_with_John/846

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Private channels are only accessible to subscribers and don’t appear in public searches. To join a private channel, you need to receive a link from the owner (administrator). A private channel is an excellent solution for companies and teams. You can also use this type of channel to write down personal notes, reflections, etc. By the way, you can make your private channel public at any moment. Joined by Telegram's representative in Brazil, Alan Campos, Perekopsky noted the platform was unable to cater to some of the TSE requests due to the company's operational setup. But Perekopsky added that these requests could be studied for future implementation. How to create a business channel on Telegram? (Tutorial) Each account can create up to 10 public channels To delete a channel with over 1,000 subscribers, you need to contact user support
from us


Telegram እልመስጦአግያ+++
FROM American