Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/learn_with_John/-838-839-840-): Failed to open stream: No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 50
እልመስጦአግያ+++@learn_with_John P.839
LEARN_WITH_JOHN Telegram 839
😭 ዜና ዕረፍት የደብረ ነጎድጓድ ታላቁ ዋርካ ዐረፉ።

😭 "መልካሙን ገድል ተጋድያለሁ፤ ሩጫዬንም ጨርሻለሁ፤ ሃይማኖቴንም ጠብቄአለሁ። እንግዲህስ የጽድቅ አክሊል ይቆየኛል፤ ይህንም ጻድቅ ፈራጅ የሆነው እግዚአብሔር በዚያ ቀን ለእኔ ያስረክባል፤ ደግሞም መገለጡን ለሚወዱት ሁሉ እንጂ ለእኔ ብቻ አይደለም"። 2ኛ ጢሞ 4፥7-8።

😭 የደብረ ነጎድጓድ ቅዱስ ዮሐንስና የመካነ ጎልጎታ ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን የረጅም ዓመታት  አገልጋይ የነበሩት ቆሞስ አባ ገብረ ኢየሱስ ከዚህ ዓለም ድካም በሥጋ ሞት ዐረፉ።


😭 ቀብርራቸው በትውልድ ከተማቸው በዓድዋ ይፈጸማል። በደቡሩ ዛሬ መጋቢት 28 2015 ከጠዋቱ 1:00 ሰዓት ላይ የሽኝት መርሐ ግብር ይደረጋል። ምንጭ፦ ፍቅረ እግዚእ ሰ/ት/ቤት።

😭 እግዚአብሔር አምላክ የቆሞስ አባታችንን ነፍስ ከደጋጎቹ አገልጋዮቹ አጠገብ ያሳርፍልን። በረከታቸው ይደርብን።  



tgoop.com/learn_with_John/839
Create:
Last Update:

😭 ዜና ዕረፍት የደብረ ነጎድጓድ ታላቁ ዋርካ ዐረፉ።

😭 "መልካሙን ገድል ተጋድያለሁ፤ ሩጫዬንም ጨርሻለሁ፤ ሃይማኖቴንም ጠብቄአለሁ። እንግዲህስ የጽድቅ አክሊል ይቆየኛል፤ ይህንም ጻድቅ ፈራጅ የሆነው እግዚአብሔር በዚያ ቀን ለእኔ ያስረክባል፤ ደግሞም መገለጡን ለሚወዱት ሁሉ እንጂ ለእኔ ብቻ አይደለም"። 2ኛ ጢሞ 4፥7-8።

😭 የደብረ ነጎድጓድ ቅዱስ ዮሐንስና የመካነ ጎልጎታ ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን የረጅም ዓመታት  አገልጋይ የነበሩት ቆሞስ አባ ገብረ ኢየሱስ ከዚህ ዓለም ድካም በሥጋ ሞት ዐረፉ።


😭 ቀብርራቸው በትውልድ ከተማቸው በዓድዋ ይፈጸማል። በደቡሩ ዛሬ መጋቢት 28 2015 ከጠዋቱ 1:00 ሰዓት ላይ የሽኝት መርሐ ግብር ይደረጋል። ምንጭ፦ ፍቅረ እግዚእ ሰ/ት/ቤት።

😭 እግዚአብሔር አምላክ የቆሞስ አባታችንን ነፍስ ከደጋጎቹ አገልጋዮቹ አጠገብ ያሳርፍልን። በረከታቸው ይደርብን።  

BY እልመስጦአግያ+++






Share with your friend now:
tgoop.com/learn_with_John/839

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

To delete a channel with over 1,000 subscribers, you need to contact user support Administrators 5Telegram Channel avatar size/dimensions As five out of seven counts were serious, Hui sentenced Ng to six years and six months in jail. End-to-end encryption is an important feature in messaging, as it's the first step in protecting users from surveillance.
from us


Telegram እልመስጦአግያ+++
FROM American